Deuteronomy 11:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስርናይኩምን ዕስለኹምን ዘይትኹምን ምእንቲ ኽትእክቡ፡ ዝናም ምድርኹም ኣብቲ እተመደበሉ ግዜ፡ ማለት ቀዳሞት ዝናብን ደንጉዩ ዝዘንብን ክህበኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እህልህን፥ ወይንህንም፥ ዘይትህንም ትሰበስብ ዘንድ በየጊዜው የበልጉን ዝናብና የክረምቱን ዝናብ ለምድርህ ይሰጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እህልህን ወይንህንም ዘይትህንም ትሰበስብ ዘንድ በየጊዜው የበልጉን ዝናብና የክረምቱን ዝናብ ለምድራችሁ አወርዳለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እህልህን፥ ወይንህንና ዘይትህን እንድትሰበስብ የበልጉንና የክረምቱን ዝናብ በምድርህ ላይ በየወቅቱ አዘንባለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ካ፥ ዎይንያነ ዛይትያ ፓጨናን ሺሻና ማላ፥ ኦፍን እራነ ባልጉዋ እራ፥ አ ዎድያን ዎድያን ጾሳይ ህንተ ጋድያን ቡክሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | hintte katsaa, woyniyaanne zayitiyaa pac'c'ennan shiishshana mala, ofintsaa iraanne balgguwaa iraa, Aa wodiyaan wodiyaan S'oossay hintte gadiyaan bukissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte hessaththo ooththiko intte kaththaa, woynenne zayte pacey baynda shiishshana mala GODAY inttes badhdhesa iranne balgo ira woden woden bukisana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሄሳ ኦኮ ኢንቴ ካ፥ ዎይኔኔ ዛይቴ ፓጬይ ባይንዳ ሺሻና ማላ ጎዳይ ኢንቴስ ባሳ ኢራኔ ባልጎ ኢራ ዎዴን ዎዴን ቡኪሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ካ፥ ዎይነይ ዛይተይ ፓጮና ሺሻና መላ ቶርቸነ ስላ እራ ዎደን ዎደን ቡክሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ne kathi, woyney zaytey paconna shiishana mela torchenne sila ira woden woden bukisana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እህልህን፣ ወይንህንና ዘይትህን እንድትሰበስብ የበልጉንና የክረምቱን ዝናብ በምድርህ ላይ በየወቅቱ አዘንባለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህን ብታደርጉ እግዚአብሔር የክረምቱንና የበልጉን ዝናብ በወቅቱ ለምድራችሁ ይልካል፤ በዚህም ዐይነት ለእናንተ ሲሳይ የሚሆነው እህል፥ ወይን ጠጅና የወይራ ዘይት፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምዙይ እንተ ደኣ ጌርኩም ስርናይኩምን ወይንኹምን ዘይትኹምን ምእንቲ ኽትእክቡ፥ ንምድሪኹም ዝናም ፅድያን ክረምትን ክህበኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስርናይካን ወይንኻን ዘይትኻን ምእንቲ ኽትእክብ፡ ዝናም ምድርኹም በብጊዚኡ ዝናም ጽድያን ጽብሓትን ክህበኩም እየ። |