Deuteronomy 11:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዚሓልየላ ምድሪ። ካብ መጀመርታ ዓመት ክሳዕ መወዳእታ ዓመት፡ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ወትሩ ኣብኣ እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላክህ እግዚአብሔር የሚጐበኛት ሀገር ናት፤ ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ የአምላክህ የእግዚአብሔር ዐይን ሁል ጊዜ በእርስዋ ላይ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አምላክህ እግዚአብሔር የሚጐበኛት አገር ናት፤ ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ ድረስ የአምላክህ የእግዚአብሔር ዓይን ሁልጊዜ በእርስዋ ላይ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህች ምድር ጌታ እግዚአብሔር የሚንከባከባት፥ ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ የጌታ የአምላክህ ዐይን ምንጊዜም የማይለያት ናት።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ቢታይ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ጾሞስያ ቢታ፤ ላይ ዶመፐ ቢደ ላይ ዉርሰ ጋካናዉ፥ መና ጎዳ ህንተ ጾሳ አይፊ አ ቦላን ደእያ ቢታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He biittay Med'inaa Goday hintte S'oossay s'omoosiyaa biittaa; laytsaa doometsaappe biide laytsaa wurssetsaa gakkanaw, Med'inaa Godaa hintte S'oossaa ayfii Aa bollan de'iyaa biittaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hanno ha biittayo lo7eththi oykkizaynne layth kumeth naagizay GODAA intte Xoossa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኖ ሃ ቢታዮ ሎኤ ኦይኪዛይኔ ላይ ኩሜ ናጊዛይ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታይ፥ ጎዳይ ነ ፆሳይ ናግያ ቢታ፤ ላይ ዶመፈ ብድ ላይ ዉርሰ ጋካናዉ ጎዳ፥ ነ ፆሳ አይፈይ እያ ቦላ ደእያ ቢታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biittay, Goday ne Xoossay naagiya biitta; laytha doomethaafe bidi laytha wursethaa gakanaw Godaa, ne Xoossaa ayfey iya bolla de7iya biitta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ይህች ምድር አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) የሚንከባከባት፣ ከዓመቱ መጀመሪያ እስከ ዓመቱ መጨረሻ የአምላክህ የእግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) ዐይን ምንጊዜም የማይለያት ናት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህችን ምድር የሚንከባከባትና ዓመቱን ሙሉ የሚጠብቃት እግዚአብሔር አምላክህ ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳስ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝምልከታ ሃገር እያ። ካብ መጀመርታ ዓመት ክሳዕ መወዳእታ ዓመት ዓይኒ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ኵልሻዕ ኣብኣ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሳስ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ዚከናኸና ሃገር፡ ካብ መጀመርታ ዓመት ክሳዕ መወዳእታ ዓመት ከአ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ወርትግ ኣብአ እየን። |