Deuteronomy 10:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ሌዊ ምስ ኣሕዋቱ ብጽሒት ወይ ርስቲ የብሉን። እግዚኣብሄር ርስቱ እዩ፣ ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እተመባጽዖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ለሌ​ዋ​ው​ያን ከወ​ን​ድ​ሞ​ቻ​ቸው ጋር ክፍ​ልና ርስት የላ​ቸ​ውም፤ አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ነገ​ራ​ቸው እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ርስ​ታ​ቸው ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ለሌዊ ከወንድሞቹ ጋር ክፍልና ርስት የለውም፤ አምላክህ እግዚአብሔር እንደ ተናገረው እግዚአብሔር ርስቱ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ለሌዊ ከወንድሞቹ ጋር ክፍልና ርስት የለውም፥ ጌታ እግዚአብሔር እንደ ተናገረው ጌታ ርስቱ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ እሻቱዋና ሻክና፥ ኡንቱንታ ጋክያባይ ዎይ ላታይ ሌዊያ ዛረቶ ባዋ፤ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ኡንቱንቶ ኦዴዳዋዳንካ፥ ኡንቱንቱ ላታይ መና ጎዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, unttunttu ishatuwaanna shaakkina, unttuntta gakkiyaabay woy laatay Leewiyaa zaretoo baawa; Med'inaa Goday hintte S'oossay unttunttoo odeeddawaadankka, unttunttu laatay Med'inaa Godaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gaason Lewe qommoti hankko qommotara gishettanaas xinxxoy imettonttayssi hessassa; intte GODAY isttas yootida malakka istta xinxxoy GODAA intte Xoossaa.]
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጋሶን ሌዌ ቆሞቲ ሃንኮ ቆሞታራ ጊሼታናስ ጺንጾይ ኢሜቶንታይሲ ሄሳሳ፤ ኢንቴ ጎዳይ ኢስታስ ዮቲዳ ማላካ ኢስታ ጺንጾይ ጎዳ ኢንቴ ጾሳ።]
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ሌወ ኮቻስ ኤንታ እሻታ ግዶን ግሾይ ዎይኮ ላት ባዋ፤ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ኤንታዉ ግዳይሳዳ ኤንታ ላታይ ጎዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Leewe kochaas enta ishata giddon gishoy woyko laati baawa; Goday, hinte Xoossay entaw gidaysada enta laatay Godaa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሌዋዊ በወንድሞቹ መካከል ድርሻም ሆነ ርስት የሌለው ከዚህ የተነሣ ነው፤ አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) በነገረው መሠረት ርስቱ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሌዊ ነገድ ከሌሎቹ ወንድሞቹ ጋር ርስት እንዲኖረው ያልተደረገበትም ምክንያት ይኸው ነው፤ እግዚአብሔር አምላካችሁ አስቀድሞ እንደ ተናገረ ካህናት ሆነው የማገልገልን መብት በማግኘታቸው ራሱ እግዚአብሔር ለሌዋውያን ርስታቸው ነው።)
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ሌዊ ምስ ኣሕዋቱ ግደ ወይ ርስቲ የብሉን። ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ዝተዛረቦ ርስቱ እግዚኣብሄር እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ንሌዊ ምስ ኣሕዋቱ ግደ ወይ ርስቲ የብሉን። ከምቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ እተዛረቦ፡ ርስቱስ እግዚኣብሄር እዩ።