Deuteronomy 10:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ ጊዜ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ነገድ ሌዊ፡ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ኪስከሙ፡ ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው ኢሎም ኬገልግልዎን ብስሙ ኪባርኹን፡ ክሳዕ ሎሚ ፈለዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያን ጊዜ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ኪዳን ታቦት ይሸ​ከም ዘንድ፥ እር​ሱ​ንም ለማ​ገ​ል​ገል በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ፊት ይቆም ዘንድ፥ በስ​ሙም ይባ​ርክ ዘንድ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እስከ ዛሬ ድረስ የሌ​ዊን ነገድ ለየ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜ የእግዚአብሔርን ቃል ኪዳን ታቦት ይሸከም ዘንድ፥ እርሱንም ለማገልገል በእግዚአብሔር ፊት ይቆም ዘንድ፥ በስሙም ይባርክ ዘንድ እግዚአብሔር እስከ ዛሬ ድረስ የሌዊን ነገድ ለየ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜ የጌታን ቃል ኪዳን ታቦት እንዲሸከም፥ እርሱንም ለማገልገል በጌታ ፊት እንዲቆም፥ በስሙም እንዲባርክ ጌታ እስከ ዛሬ ድረስ የሌዊን ነገድ ለየ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ፥ መና ጎዳ ጫቁዋ ታቦታ ቶካና ማላ፥ መና ጎዳዉ ኦና ማላ፥ አ ስንን ኤቃና ማላነ፥ ሀች ጋካናዉካ ኡንቱንቱ ኦያዋዳን መና ጎዳ ሱንን አንጃና ማላ፥ ሌዊያ ዛራቱዋ መና ጎዳይ ባረዉ ዱማዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode, Med'inaa Godaa C'aak'uwaa Taabootaa tookkana mala, Med'inaa Godaw ootsana mala, Aa sintsan ek'k'ana malanne, hachchi gakkanawukka unttunttu ootsiyaawaadan Med'inaa Godaa suntsan anjjana mala, Leewiyaa zaratuwaa Med'inaa Goday barew dummayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Lewe qommoti Caaqo Qaala Taabotaa tookkana mala, GODAA sinththan eqqidi izas ooththana malanne asaakka GODAA sunththan anjjana mala shuumides; hach gakkanaas Lewe qommota oosoy hessa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ሌዌ ቆሞቲ ጫቆ ቃላ ታቦታ ቶካና ማላ፥ ጎዳ ሲንን ኤቂዲ ኢዛስ ኦና ማላኔ ኣሳካ ጎዳ ሱንን ኣንጃና ማላ ሹሚዴስ፤ ሃች ጋካናስ ሌዌ ቆሞታ ኦሶይ ሄሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ጎዳ ጫቆ ታቦትያ ቶካና መላ፥ ጎዳ ስንን ኤቅድ እያ ሀጋዛና መላነ ሀች ጋካናዉ ኤንቲ ኦይሳ መላ ጎዳ ሱንን አንጃና መላ ሌወ ኮቻ ጎዳይ ባዉ ዱማይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Godaa caaqo Taabotiya tookana mela, Godaa sinthan eqidi iya haggaazana melanne hachi gakanaw enti ootheysa mela Godaa sunthan anjana mela Leewe kochaa Goday baw dummayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜ፣ ዛሬም እንደሚያደርገው ያገለግል ዘንድ፣ በእግዚአብሔርም (ያህዌ) ፊት እንዲቆምና በስሙ እንዲባርክ የእግዚአብሔርንም (ያህዌ) የኪዳኑን ታቦት እንዲሸከም እግዚአብሔር (ያህዌ) የሌዊን ነገድ ለየ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ፥ የእግዚአብሔርን የቃል ኪዳን ታቦት እንዲሸከሙ፥ በፊቱም በመቆም እንዲያገለግሉትና ሕዝቡን በእግዚአብሔር ስም እንዲባርኩ የሌዊን ነገድ በመለየት ሾመ፤ እስከ ዛሬም ድረስ የሌዊ ነገድ ትውልድ አገልግሎት ይኸው ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር ንነገድ ሌዊ፥ ታቦት ኪዳን እግዚኣብሄር ክፆሩ፥ ንእኡ ንምግልጋል ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ንኽቖሙ፥ ብስሙ ንኽባርኹ እግዚኣብሄር ክሳዕ ሎሚ ንነገድ ሌዊ ፈለዮም።
Amharic Tigrinya 2011 በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር ንነግድ ሌዊ ታቦት ኪዳን እግዚኣቤር ኪጸውር፡ ኣብ ቅድሚ ገጽ እግዚኣብሄር ኪቐውም፡ ንእኡ ኼገልግል፡ ክሳዕ ሎሚ ድማ ብስሙ ኺምርቕ፡ ፈለዮ።