Deuteronomy 10:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ታቦት ድማ ብዕንጨይቲ ሻምብቆ ሰሪሐ፡ ከምቲ ቀዳማይ ክልተ ጽላት እምኒ ቆሪጸ፡ ነተን ክልተ ሰደቓት ኣብ ኢደይ ሒዘ ናብቲ ከረን ደየብኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከማይነቅዝ እንጨትም ታቦቱን ሠራሁ፤ እንደ ፊተኞችም ሁለት የድንጋይ ጽላት ቀረፅሁ፤ ወደ ተራራውም ወጣሁ፤ ሁለቱም ጽላት በእጄ ነበሩ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግራርም እንጨት ታቦትን ሠራሁ፥ እንደ ፊተኞችም ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረብሁ፤ ሁለቱንም ጽላቶች በእጄ ይዤ ወደ ተራራው ወጣሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “እኔም ከግራር እንጨት ታቦትን ሠራሁ፥ እንደ ቀድሞዎቹም ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠረብሁ፥ ሁለቱንም ጽላቶች በእጄ ይዤ ወደ ተራራው ወጣሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ታን ኦዶሩዋፐ ታቦታ መድ። ካሰዋንቱ ማላ ላኡ ማሰቴዳ ሹቻቱዋካ ጊግሳድ፤ ያታደ ሄ ላኡ ማሰቴዳ ሹቻቱዋ ታ ኩሽያን ኦይቃደ፥ ደርያ ፑደ ከሳድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Taani odooruwaappe Taabootaa med'd'aad. Kasewanttu mala laa"u masetteedda shuchchatuwaakka giigissaad; yaataade he laa"u masetteedda shuchchatuwaa ta kushiyan oyk'k'aade, deriyaa pude kesaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani odoro miththafe Taabota giigsadis; kaseyta misatiza nam7u lochcha shuchchata massa ekkada pude zumaa bolla kezadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኦዶሮ ሚፌ ታቦታ ጊጊሳዲስ፤ ካሴይታ ሚሳቲዛ ናምኡ ሎቻ ሹቻታ ማሳ ኤካዳ ፑዴ ዙማ ቦላ ኬዛዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሶቃላ ምፈ ታቦተ ኦስ። ካሰይሳ መላ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ጊግሳስ፤ ሄ ሹቻታ ታ ኩሸን ኦይካዳ ዙማ ቦላ ከያስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani soqala mithafe taabote oothas. Kaseysa mela nam7u loche shuchata giigisas; he shuchata ta kushen oykada zumaa bolla keyas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ከግራር ዕንጨት ታቦት ሠራሁ፤ እንደ ፊተኞቹ ያሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ቀረጽሁ፤ ሁለቱንም ጽላቶች በእጆቼ ይዤ ወደ ተራራው ወጣሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህም እኔ ከግራር እንጨት ታቦትን ሠራሁ፤ እንደ ፊተኞቹ ያሉትንም የድንጋይ ጽላቶች በመቅረጽ አዘጋጀሁ፤ እነርሱንም በእጄ ይዤ ወደ ተራራው ወጣሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ካብ ዕንፀይቲ ሰራው ገይረ ታቦት ሰራሕኹ፤ ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ፅላት እምኒ እውን ፀረብኩ፤ ንኽልቲአን ፅላት ኣብ ኢደይ ሒዘ ኸዓ ናብቲ እምባ ደየብኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብ ዕጨይቲ ሽጢም ከኣአ ታባኦት ገበርኩ፡ ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ጽላት እምኒውን ጸረብኩ፡ ንኽልቲኤን ጽላት ኣብ ኢደይ ሒዘ ኸአ ናብቲ ኸረን ደየብኩ። |