Deuteronomy 10:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቦታትኩም ምስ ስሳ ሰብኡት ናብ ግብጺ ወረዱ። ሕጂ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ብብዝሒ ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ገይሩካ ኣሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አባ​ቶ​ችህ ሰባ ነፍስ ሆነው ወደ ግብፅ ወረዱ፤ አሁን ግን አም​ላ​ክህ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ብዛ​ት​ህን እንደ ሰማይ ከዋ​ክ​ብት አደ​ረገ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አባቶችህ ሰባ ነፍስ ሆነው ወደ ግብፅ ወረዱ፤ አሁንም አምላክህ እግዚአብሔር ብዛትህን እንደ ሰማይ ከዋክብት አደረገ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አባቶችህ ሰባ ሰው ሆነው ወደ ግብጽ ወረዱ፤ አሁን ግን ጌታ አምላክህ ብዛትህን እንደ ሰማይ ከዋክብት አደረገ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ግብጼ ቢታ ዎዳ ህንተ ማይዛ አዎቱ ኡባና ላፑን ታማ፤ ሀእ መና ጎዳይ ህንተ ጾሳይ ህንተና ሳሉዋ ጾልንተቱዋዳን ጮራዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Gibs'e biittaa wod'd'eedda hintte mayzza aawotuu ubbaanna laappun tamma; ha"i Med'inaa Goday hintte S'oossay hinttena saluwaa s'oolinttetuwaadan c'orayeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Beni intte aawati duge Gibxe wodhdhiza wode isttas qooday laappun tammu xalla; ha7i gidikko GODAA intte Xoossay intte qooda salo xoolintte mala darssides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኒ ኢንቴ ኣዋቲ ዱጌ ጊብጼ ዎዛ ዎዴ ኢስታስ ቆዳይ ላፑን ታሙ ጻላ፤ ሃኢ ጊዲኮ ጎዳ ኢንቴ ጾሳይ ኢንቴ ቆዳ ሳሎ ጾሊንቴ ማላ ዳርሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀ ቢታ ዎዳ ህንተ ማይዛት ኩመ ላፑን ታማ፤ ሀእ ጎዳይ፥ ህንተ ፆሳይ ህንተና ሳሎ ፆልንቶታዳ ዳርስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxe biitta wodhida hinte mayzati kumethi laapun tamma; ha77i Goday, hinte Xoossay hintena salo xoolintotada darsis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አባቶችህ ወደ ግብፅ ሲወርዱ ሰባ ነበሩ፤ አሁን ግን አምላክህ እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) እንደ ሰማይ ከዋክብት አብዝቶሃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቀድሞ አባቶችህ ወደ ግብጽ በወረዱ ጊዜ ብዛታቸው ሰባ ብቻ ነበር፤ አሁን ግን እግዚአብሔር አምላክህ የአንተን ቊጥር ብዛት እንደ ሰማይ ከዋክብት አድርጎታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቦታትኩም ናብ ግብፂ ኽወርዱ እንተለዉ ብድምር ሰብዓ ሰብ ነበሩ። ሕዚ ኸዓ እግዚኣብሄር ኣምላኽኩም ከም ከዋኽብቲ ሰማይ ኣብዝሐኩም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣቦታትካ ሰብዓ ነፍሲ ኸለው፡ ናብ ግብጺ ወረዱ፡ ሕጂ ኸአ እግዚኣብሄር ኣምላኽካ ምብዛሕካ ኸም ከዋኽብቲ ሰማይ ገበረካ።