Deuteronomy 10:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ፍርዲ ዘኽታምን መበለትን ይፍጽም፣ ነቲ ጓና ድማ መግብን ክዳንን ብምሃብ የፍቅሮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለመጻተኛ፥ ለድሃ አደጉና ለመበለቲቱ ይፈርዳል፤ መብልና ልብስም ይሰጠው ዘንድ ስደተኛውን ይወድዳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለድሃ አደጉና ለመበለቲቱ ይፈርዳል፥ መብልና ልብስም ይሰጠው ዘንድ ስደተኛውን ይወድዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወላጁን ላጣና ለመበለቲቱ ይፈርዳል፥ ስደተኛውንም ስለሚወድ ምግብና ልብስ ይሰጠዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ አዉ ባይና ናናቶነ አምኤቶ ኡንቱንቱ ፕርዳ ከሴ፤ በትያካ ሲቂደ፥ ቁማነ ማዩዋ አዉ እሜ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I aawuu bayinna naanatoonne am"etoo unttunttu pirddaa kessee; betiyaakka siik'iide, k'umaanne mayuwaa aw immee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi yi7otassinne am7etas pirdees; izi deraa giddon diza bete asata dosiza gishshas kaththinne may7o isttas immees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ዪኦታሲኔ ኣምኤታስ ፒርዴስ፤ ኢዚ ዴራ ጊዶን ዲዛ ቤቴ ኣሳታ ዶሲዛ ጊሻስ ካኔ ማይኦ ኢስታስ ኢሜስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ይኦታስነ አምኤታስ ሱረ ፕርዴስ፤ በታንቹዋ ሲቅድ፥ እያዉ ካነ ማኦ እሜስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I yi7otasinne am7etas suure pirdees; betanchuwa siiqidi, iyaw kathinne ma7o immees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ አባት ለሌላቸውና ለመበለቶች ይፈርዳል፤ መጻተኛውንም ምግብና ልብስ በመስጠት ይወድዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱ እናትና አባት ለሌላቸው ድኻ አደጎችና ባሎቻቸው ለሞቱባቸው ሴቶች በትክክል ይፈርዳል፤ እርሱ በእኛ ሕዝብ መካከል የሚኖሩትንም መጻተኞች ሁሉ ስለሚወድ ምግብና ልብስ ይሰጣቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ንደኽታማትን መበለታትን ፍትሒ የውፅእ፤ ንስደተኛውን ይፈቱ፤ እንጀራን ክዳንን ከዓ ይህቦ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ንዘኽታማትን መበለታትን ፍትሒ የውጽእ ንስደተኛውን ይፈቱ፡ እንጌራን ክዳንን ከአ ይህቦ። |