Deuteronomy 10:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር ከምዚ በለኒ፡ ከምቶም ቀዳሞት ክልተ ጽላት እምኒ ቆሪጽካ ኣብ ከረን ናባይ ደይብካ ታቦት ዕንጨይቲ ስርሓለይ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር እንደ ፊተኞች ያሉትን ሁለት የድንጋይ ጽላት ለአንተ ቀርፀህ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፤ ለአንተም የእንጨት ታቦት ሥራ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር። እንደ ፊተኞች ያሉትን ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠርበህ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ ለአንተም የእንጨት ታቦት ሥራ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜ ጌታ እንዲህ አለኝ፥ “እንደ ቀድሞ ዓይነት ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ጠርበህ ወደ እኔ ወደ ተራራው ውጣ፥ ለአንተም የእንጨት ታቦት ሥራ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ዎደ መና ጎዳይ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ ‘ኮይሮዋንቱ ማላ ላኡ ማሰቴዳ ሹቻቱዋ ጊግሳ። ያታደ ታኮ ደርያ ሃ ፑደ ከሳ፤ ቃይ ም ታቦታካ መ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He wode Med'inaa Goday taana hawaadan yaageedda; ‹Koyirowanttu mala laa"u masetteedda shuchchatuwaa giigissa. Yaataade taakko deriyaa haa pude kesa; k'ay mitsaa Taabootaakka med'd'a. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye GODAY tana, «Hayssafe kase meqqida lochcha shuchchata mala hara nam7u shuch massa giigsa; istta woththanaas Taabotaa miththafe medhdha; histtada pude ha zuma hu7e keza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ታና፥ «ሃይሳፌ ካሴ ሜቂዳ ሎቻ ሹቻታ ማላ ሃራ ናምኡ ሹች ማሳ ጊጊሳ፤ ኢስታ ዎናስ ታቦታ ሚፌ ሜ፤ ሂስታዳ ፑዴ ሃ ዙማ ሁኤ ኬዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጎዳይ ታኮ፥ “ኮይሮይሳ መላ ናምኡ ሎቸ ሹቻታ ጊግሳዳ ታኮ ዙማ ቦላ ከያ። ቃስ እያ ዎናዉ ምፈ ታቦተ ኦ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Goday taako, “Koyroysa mela nam7u loche shuchata giigisada taako zumaa bolla keya. Qassi iya wothanaw mithafe taabote ootha. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜ እግዚአብሔር (ያህዌ) እንዲህ አለኝ፤ “እንደ መጀመሪያዎቹ ያሉ ሁለት የድንጋይ ጽላቶች ቀርጸህ ወደ እኔ ወደ ተራራው ላይ ውጣ፤ ታቦትም ከዕንጨት ሥራ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤ “ቀድሞ የተሰበሩትን የድንጋይ ጽላቶች አስመስለህ በምትካቸው ሁለት ጽላቶች ቅረጽ፤ ለእነርሱ ማኖሪያ የሚሆን ታቦትም ከእንጨት ሥራ፤ እኔም ወዳለሁበት ተራራ ውጣ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሽዑ እግዚኣብሄር ‘ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ፅላት እምኒ ፅረብ እሞ ናባይ ናብዝ እምባዙይ ደይብ፤ ብዕንፀይቲ ጌርካ ድማ ታቦት ስራሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ ጊዜ እቲኣ እግዚኣብሄር በለኒ፡ ከምተን ቀዳሞት ዝበላ ኽልተ ጽላት ኣምኒ ጽረብ እሞ ናባይ ናብ ከረን ደይብ፡ ካብ ዕጨይቲ ድማ ታቦት ግበር። |