Amos 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ናብታ ሓጢኣተኛ መንግስቲ እየን ዘለዋ፡ ኣነውን ካብ ምድሪ ኸጥፍኣ እየ። ብዘይካ ንቤት ያእቆብ ብመርገም ኣይወቕዓን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ የጌታ የእግዚአብሔር ዐይኖች በኀጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፤ ከምድርም ፊት አጠፋታለሁ፤ ነገር ግን የያዕቆብን ቤት ፈጽሜ አላጠፋም፤ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የጌታ የእግዚአብሔር ዓይኖች በኃጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፥ ከምድርም ፊት አጠፋታለሁ፤ ነገር ግን የያዕቆብን ቤት ፈጽሜ አላጠፋም፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የጌታ የእግዚአብሔር ዐይኖች በኃጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፥ ከምድርም ፊት አጠፋዋለሁ፤ ነገር ግን የያዕቆብን ቤት ፈጽሜ አላጠፋም፥” ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳ አይፊ ናጋራንቻ ካዉተ ቦላን ደኤ። ታን አ ጋድያ ቦላፐ ይሳና፤ ሽን ታን ያቆባ ዛርያ ኡባና ይስከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaa ayfii nagaranchcha kawutetsaa bollan de'ee. Taani Aa gadiyaa bollappe d'ayssana; shin taani Yaak'ooba zariyaa ubbaanna d'ayissikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Ubbaa Haariza GODAY gede nagaranchcha Isra7eele asaa kawoteththaako xeellays; ta iza biittafe mulera dhayssana; gido attiin Yaaqoobe zereth ubbaa dhayssike» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ጌዴ ናጋራንቻ ኢስራኤሌ ኣሳ ካዎቴኮ ጼላይስ፤ ታ ኢዛ ቢታፌ ሙሌራ ይሳና፤ ጊዶ ኣቲን ያቆቤ ዜሬ ኡባ ይሲኬ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “ሄኮ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳ አይፈይ ናጋራንቾ ካዎተ ቦላ ደኤስ። ታኒ እያ ቢታ ቦላፈ ይሳና፤ ሽን ታኒ ያይቆባ ኮቻ ኡባ ይስከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “Heko, Ubbaa Haariya Godaa ayfey nagarancho kawotethaa bolla de7ees. Taani iya biitta bollafe dhaysana; shin taani Yayqooba kochaa ubbaa dhaysike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እነሆ፤ የጌታ እግዚአብሔር ዐይኖች፣ በኀጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፤ ከምድር ገጽ፣ ፈጽሜ አጠፋዋለሁ፤ የያዕቆብን ቤት ግን፣ ሙሉ በሙሉ አልደመስስም፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ጌታ እግዚአብሔር ወደ ኃጢአተኛው የእስራኤል መንግሥት እመለከታለሁ፤ እርስዋንም ከምድር ገጽ አጠፋለሁ፤ ሆኖም የያዕቆብን ዘር ሙሉ በሙሉ አልደመስስም። ይህን የተናገርኩ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ፥ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር፥ ኣብ ልዕሊ እዛ ሓጥእ ዝኾነት መንግስቲ እየን፤ ካብ ገፅ ምድሪ ኸዓ ኸጥፍኣ እየ። ግና ንዘርኢ ያእቆብ ፈፂመ ኣየጥፍኦን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ኣዒንቲ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ልዕሊ እታ ሕጥእ መንግስቲ እየን፡ ካብ ገጽ ምድሪ ኸአ ከጥፍኣ እየ፡ ግናኸ ንቤት ያእቆብ ብጥራስ ኣይከጥፍኣን እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |