Amos 9:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ደቂ እስራኤልዶ ንዓይ ከም ደቂ ኩሻውያን ኣይኮንኩምን፧ ይብል እግዚኣብሄር። ንእስራኤልዶ ካብ ምድሪ ግብጺ ኣየውጻእክዎን፧ ፍልስጥኤማውያን ድማ ካብ ካፍቶር፡ ኣራማውያን ድማ ካብ ቂር?
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል ልጆች ሆይ! እና​ንተ ለእኔ እንደ ኢት​ዮ​ጵያ ልጆች አይ​ደ​ላ​ች​ሁ​ምን? ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር። እስ​ራ​ኤ​ልን ከግ​ብፅ ምድር፥ ፍል​ስ​ጥ​ኤ​ማ​ው​ያ​ን​ንም ከቀ​ጰ​ዶ​ቅያ፥ ሶር​ያ​ው​ያ​ን​ንም ከጕ​ድ​ጓድ ያወ​ጣሁ አይ​ደ​ለ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእስራኤል ልጆች ሆይ! እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን?” ይላል ጌታ። “እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተ ታዉ ቶጵያ አሳ ማላ ግድክቴየ? ታን ህንተና ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳዋዳን፥ ፕልስጼማ አሳ ካፍቶራፐ፥ ቃይ ሶርያ አሳካ ቂራፐ ከሳድ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hintte taw Toop'p'iyaa asaa mala gidikkiteeyye? Taani hinttena Gibs'e gadiyaappe kesseeddawaadan, Piliss's'eema asaa Kafttoorappe, k'ay Sooriyaa asaakka K'iirappe kessaad» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Isra7eele asawu! Intte taas Tophphiya asa mala gidekketii? Tani inttena Gibxeppe kessoyssaththo Filisxeeme asaa Qarxeeseppe qasse Sooriya as Qiireppe kessabeekkinaa?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ታስ ቶጵያ ኣሳ ማላ ጊዴኬቲ? ታኒ ኢንቴና ጊብጼፔ ኬሶይሳ ፊሊስጼሜ ኣሳ ቃርጼሴፔ ቃሴ ሶሪያ ኣስ ቂሬፔ ኬሳቤኪና?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተ ታዉ ቶጰ አሳ መላ ግደከትዬ? ታኒ ህንተና ግብፀ ቢታፈ ከስዳይሳዳ፥ ፍልስፄመ አሳ ካፍቶራፐ፥ ቃስ ሶረ አሳ ቂራፐ ከሳብክና?” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Isra7eele asaw, hinte taw Tophe asaa mela gideketiyee? Taani hintena Gibxe biittafe kessidaysada, Filisxeeme asaa Kaftoorape, qassi Soore asaa Qiirape kessabikina?” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “እናንት እስራኤላውያን፣ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያውያን አይደላችሁምን?” ይላል እግዚአብሔር “እስራኤልን ከግብፅ፣ ፍልስጥኤማውያንን ከከፍቶር ፣ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! በእኔ ዘንድ ኢትዮጵያውያን ከእናንተ አያንሱም፤ እናንተን ከግብጽ እንዳወጣሁ እንደዚሁም ፍልስጥኤማውያንን ከቀርጤስ፥ ሶርያውያንን ከቂር አላወጣሁምን? አውጥቻለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ ንስኻትኩም ንኣይ ከም ኢትዮጵያውያንዶ ኣይኮንኩምን? ይብል እግዚኣብሄር። ንእስራኤል ካብ ምድሪ ግብፂ፥ ንፍልስጥኤማውያን ካብ ከፍቶር፥ ንሶርያውያን ከዓ ኻብ ቂር ዘውፃእኽዎም ኣነዶ ኣይኮንኩን?
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ደቂ እስራኤል፡ ንስኻትኹም ንኣይ ከም ደቂ ኢትዮጵያውያንዶ ኣይኮንኩን፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንእስራኤል ካብ ሃገር ግብጺ፡ ንፍልስጥኤማውያን ድማ ካብ ካፍቶር፡ ንሶርያውያን ከኣ ካብ ቂር ኣነዶ ኣይኮንኩን ዘውጻእክዎም፡