Amos 9:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቱም ደቂ እስራኤልዶ ንዓይ ከም ደቂ ኩሻውያን ኣይኮንኩምን፧ ይብል እግዚኣብሄር። ንእስራኤልዶ ካብ ምድሪ ግብጺ ኣየውጻእክዎን፧ ፍልስጥኤማውያን ድማ ካብ ካፍቶር፡ ኣራማውያን ድማ ካብ ቂር? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእስራኤል ልጆች ሆይ! እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብፅ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከቀጰዶቅያ፥ ሶርያውያንንም ከጕድጓድ ያወጣሁ አይደለምን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእስራኤል ልጆች ሆይ! እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን?” ይላል ጌታ። “እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተ ታዉ ቶጵያ አሳ ማላ ግድክቴየ? ታን ህንተና ግብጼ ጋድያፐ ከሴዳዋዳን፥ ፕልስጼማ አሳ ካፍቶራፐ፥ ቃይ ሶርያ አሳካ ቂራፐ ከሳድ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hintte taw Toop'p'iyaa asaa mala gidikkiteeyye? Taani hinttena Gibs'e gadiyaappe kesseeddawaadan, Piliss's'eema asaa Kafttoorappe, k'ay Sooriyaa asaakka K'iirappe kessaad» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Isra7eele asawu! Intte taas Tophphiya asa mala gidekketii? Tani inttena Gibxeppe kessoyssaththo Filisxeeme asaa Qarxeeseppe qasse Sooriya as Qiireppe kessabeekkinaa? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ኢንቴ ታስ ቶጵያ ኣሳ ማላ ጊዴኬቲ? ታኒ ኢንቴና ጊብጼፔ ኬሶይሳ ፊሊስጼሜ ኣሳ ቃርጼሴፔ ቃሴ ሶሪያ ኣስ ቂሬፔ ኬሳቤኪና? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ “እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተ ታዉ ቶጰ አሳ መላ ግደከትዬ? ታኒ ህንተና ግብፀ ቢታፈ ከስዳይሳዳ፥ ፍልስፄመ አሳ ካፍቶራፐ፥ ቃስ ሶረ አሳ ቂራፐ ከሳብክና?” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, “Isra7eele asaw, hinte taw Tophe asaa mela gideketiyee? Taani hintena Gibxe biittafe kessidaysada, Filisxeeme asaa Kaftoorape, qassi Soore asaa Qiirape kessabikina?” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እናንት እስራኤላውያን፣ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያውያን አይደላችሁምን?” ይላል እግዚአብሔር “እስራኤልን ከግብፅ፣ ፍልስጥኤማውያንን ከከፍቶር ፣ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! በእኔ ዘንድ ኢትዮጵያውያን ከእናንተ አያንሱም፤ እናንተን ከግብጽ እንዳወጣሁ እንደዚሁም ፍልስጥኤማውያንን ከቀርጤስ፥ ሶርያውያንን ከቂር አላወጣሁምን? አውጥቻለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣቱም ደቂ እስራኤል፥ ንስኻትኩም ንኣይ ከም ኢትዮጵያውያንዶ ኣይኮንኩምን? ይብል እግዚኣብሄር። ንእስራኤል ካብ ምድሪ ግብፂ፥ ንፍልስጥኤማውያን ካብ ከፍቶር፥ ንሶርያውያን ከዓ ኻብ ቂር ዘውፃእኽዎም ኣነዶ ኣይኮንኩን? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ደቂ እስራኤል፡ ንስኻትኹም ንኣይ ከም ደቂ ኢትዮጵያውያንዶ ኣይኮንኩን፡ ይብል እግዚኣብሄር። ንእስራኤል ካብ ሃገር ግብጺ፡ ንፍልስጥኤማውያን ድማ ካብ ካፍቶር፡ ንሶርያውያን ከኣ ካብ ቂር ኣነዶ ኣይኮንኩን ዘውጻእክዎም፡ |