Amos 9:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ናብ ስደት እኳ እንተኸዱ፡ ካብኡ ንሰይፊ ክእዝዝ እየ፡ ንሱ ድማ ክቐትሎም እዩ። ኣዒንተይ ድማ ናብ ክፉእ እምበር ንጽቡቕ ኣይኮንኩን ክመልስ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጠላቶቻቸውም ፊት ተማርከው ቢሄዱ በዚያ ሰይፍን አዝዛታለሁ፤ እርስዋም ትገድላቸዋለች፤ ዐይኔንም ለመልካም ሳይሆን ለክፋት በእነርሱ ላይ እጥላለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጠላቶቻቸውም ፊት ተማርከው ቢሄዱ ከዚያ ሰይፍን አዝዛለሁ፥ እርሱም ይገድላቸዋል፤ ዓይኔንም በእነርሱ ላይ ለክፋት እንጂ ለመልካም አላደርግም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጠላቶቻቸውም ፊት ተማርከው ቢሄዱ እንኳ ከዚያ ሰይፍን አዝዛለሁ፥ እርሱም ይገድላቸዋል፤ ዓይኔንም በእነርሱ ላይ ለክፋት እንጂ ለመልካም አላደርግም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ባረንቱ ሞርከቱዋን ኦሞደቲደ፥ ኡንቱንቱ ቦፐካ፥ ያን ኡንቱንቱ ማሻን ሀይቃናዳን፥ ታን አዛዛና፤ ታን ኡንቱንታ ኢታ አይፍያን ጼላናፐ አትና፥ ሎኦ አይፍያን ጼልከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay barenttu morkkatuwaan omoodettiide, unttunttu booppekka, yan unttunttu mashshaan hayk'k'anaadan, taani azazana; taani unttuntta iita ayifiyaan s'eellanaappe attina, lo"o ayifiyaan s'eellikke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba morkketa kushen di7etti biikkoka heen istti mashshan hayqqana mala ta azazana; tani istta bolla ta ayfe lo7os gidontta iitas zaarana» gi azazides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ሞርኬታ ኩሼን ዲኤቲ ቢኮካ ሄን ኢስቲ ማሻን ሃይቃና ማላ ታ ኣዛዛና፤ ታኒ ኢስታ ቦላ ታ ኣይፌ ሎኦስ ጊዶንታ ኢታስ ዛራና» ጊ ኣዛዚዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ ሞርከታን ድኤትድ፥ ቢኮካ፥ ያን ኤንቲ ማሻን ሀይቃናዳ ኪታና፤ ታኒ ኤንታ ኢታ አይፈን ፄላና፤ ኤንታ ሎኦ አይፈን ፄልከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta morketan di7etidi, biikoka, yan enti mashshan hayqanaada kiittana; taani enta iita ayfen xeellana; enta lo77o ayfen xeellike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጠላቶቻቸው ተነድተው ለምርኮ ቢወሰዱም፣ በዚያ እንዲገድላቸው ሰይፍን አዝዛለሁ፤ “ለመልካም ሳይሆን ለክፉ፣ ዐይኔን በእነርሱ ላይ አደርጋለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በጠላቶቻቸው እጅ ተማርከው ቢወሰዱም እዚያ እንዲገደሉ አደርጋለሁ፤ በዚህ ዐይነት እኔ በእነርሱ ላይ የማደርገው ትኲረት ይጐዳቸዋል እንጂ አይጠቅማቸውም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብኢድ ፀላእቶም ተማሪኾም እንተ ኸዱውን፥ ኣብኡ ንሰይፊ ኽእዝዝ እየ፤ ንሱውን ክቐትሎም እዩ፤ ዓይነይ ንፅቡቕ ዘይኮነስ ንኽፉእ ናብኣቶም ክገብር እየ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ተማሪኾም እንተ ኸዱ እኳ፡ ናብኡ ንሰይፊ ዘይኮነስ ንሕሰም ኣዒንተይ ናብኦም ከጠምተን እየ። |