Amos 9:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ናብ ስደት እኳ እንተኸዱ፡ ካብኡ ንሰይፊ ክእዝዝ እየ፡ ንሱ ድማ ክቐትሎም እዩ። ኣዒንተይ ድማ ናብ ክፉእ እምበር ንጽቡቕ ኣይኮንኩን ክመልስ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በጠ​ላ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም ፊት ተማ​ር​ከው ቢሄዱ በዚያ ሰይ​ፍን አዝ​ዛ​ታ​ለሁ፤ እር​ስ​ዋም ትገ​ድ​ላ​ቸ​ዋ​ለች፤ ዐይ​ኔ​ንም ለመ​ል​ካም ሳይ​ሆን ለክ​ፋት በእ​ነ​ርሱ ላይ እጥ​ላ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጠላቶቻቸውም ፊት ተማርከው ቢሄዱ ከዚያ ሰይፍን አዝዛለሁ፥ እርሱም ይገድላቸዋል፤ ዓይኔንም በእነርሱ ላይ ለክፋት እንጂ ለመልካም አላደርግም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጠላቶቻቸውም ፊት ተማርከው ቢሄዱ እንኳ ከዚያ ሰይፍን አዝዛለሁ፥ እርሱም ይገድላቸዋል፤ ዓይኔንም በእነርሱ ላይ ለክፋት እንጂ ለመልካም አላደርግም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ባረንቱ ሞርከቱዋን ኦሞደቲደ፥ ኡንቱንቱ ቦፐካ፥ ያን ኡንቱንቱ ማሻን ሀይቃናዳን፥ ታን አዛዛና፤ ታን ኡንቱንታ ኢታ አይፍያን ጼላናፐ አትና፥ ሎኦ አይፍያን ጼልከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay barenttu morkkatuwaan omoodettiide, unttunttu booppekka, yan unttunttu mashshaan hayk'k'anaadan, taani azazana; taani unttuntta iita ayifiyaan s'eellanaappe attina, lo"o ayifiyaan s'eellikke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti ba morkketa kushen di7etti biikkoka heen istti mashshan hayqqana mala ta azazana; tani istta bolla ta ayfe lo7os gidontta iitas zaarana» gi azazides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባ ሞርኬታ ኩሼን ዲኤቲ ቢኮካ ሄን ኢስቲ ማሻን ሃይቃና ማላ ታ ኣዛዛና፤ ታኒ ኢስታ ቦላ ታ ኣይፌ ሎኦስ ጊዶንታ ኢታስ ዛራና» ጊ ኣዛዚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ ሞርከታን ድኤትድ፥ ቢኮካ፥ ያን ኤንቲ ማሻን ሀይቃናዳ ኪታና፤ ታኒ ኤንታ ኢታ አይፈን ፄላና፤ ኤንታ ሎኦ አይፈን ፄልከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta morketan di7etidi, biikoka, yan enti mashshan hayqanaada kiittana; taani enta iita ayfen xeellana; enta lo77o ayfen xeellike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጠላቶቻቸው ተነድተው ለምርኮ ቢወሰዱም፣ በዚያ እንዲገድላቸው ሰይፍን አዝዛለሁ፤ “ለመልካም ሳይሆን ለክፉ፣ ዐይኔን በእነርሱ ላይ አደርጋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በጠላቶቻቸው እጅ ተማርከው ቢወሰዱም እዚያ እንዲገደሉ አደርጋለሁ፤ በዚህ ዐይነት እኔ በእነርሱ ላይ የማደርገው ትኲረት ይጐዳቸዋል እንጂ አይጠቅማቸውም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ብኢድ ፀላእቶም ተማሪኾም እንተ ኸዱውን፥ ኣብኡ ንሰይፊ ኽእዝዝ እየ፤ ንሱውን ክቐትሎም እዩ፤ ዓይነይ ንፅቡቕ ዘይኮነስ ንኽፉእ ናብኣቶም ክገብር እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ቅድሚ ጸላእቶም ተማሪኾም እንተ ኸዱ እኳ፡ ናብኡ ንሰይፊ ዘይኮነስ ንሕሰም ኣዒንተይ ናብኦም ከጠምተን እየ።