Amos 9:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ ነቲ ዝወደቐ ድንኳን ዳዊት ከልዕሎ እየ፡ ነቓቓቱ ድማ ክዓጽዎ እየ። ዑናታቱ ኸተንሲአ ከም ዘመን ጥንቲ ክሃንጻ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “በዚያ ቀን የወደቀችውን የዳዊትን ቤት አነሣለሁ፤ የተናደውንም ቅጥርዋን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውንም አድሳለሁ፤ እንደ ቀደመውም ዘመን እሠራታለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን የወደቀችውን የዳዊትን ድንኳን አነሣለሁ፥ የተናደውንም ቅጥርዋን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውንም አድሳለሁ፥ እንደ ቀደመውም ዘመን እሠራታለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “በዚያ ቀን የወደቀችውን የዳዊትን ድንኳን አነሣለሁ፥ የተናደውንም ቅጥርዋን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውንም አድሳለሁ፥ እንደ ቀደመውም ዘመን እሠራታለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይካ ጾሳይ፥ “ሄ ጋላስ ታን ኮለቲደ ኩንዴዳ ጎልያዳን ሀኔዳ ዳዊታ ካዉተ ደንና፤ ጾኤቴዳ ሳአቱዋካ ባራና፤ ቃይ ኮለቴዳሳካ ኦራና፤ ታን አ በንዋዳን ኦደ ኬጻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'aykka S'oossay, «He gallassi taani kolettiide kunddeedda golliyaadan haneedda Daawita kawutetsaa dentsana; s'oo'eteedda sa'atuwaakka barana; k'ay koletteeddasaakka ooratsana; taani Aa beniwaadan ootsaade kees's'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Coo kundi laalettida keeththa mala gidida Dawite zereththata kawoteththas tani zaara essana wodey yaana; tani gimbeza zaara gimbana; laalettidayssaka ooraxissana; kaseyssaththo zaara ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጮ ኩንዲ ላሌቲዳ ኬ ማላ ጊዲዳ ዳዊቴ ዜሬታ ካዎቴስ ታኒ ዛራ ኤሳና ዎዴይ ያና፤ ታኒ ጊምቤዛ ዛራ ጊምባና፤ ላሌቲዳይሳካ ኦራጺሳና፤ ካሴይሳ ዛራ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄ ጋላስ ታኒ ኩንድዳ ዳዊታ ካዎተ ደንና። ድርሳ ግምበታ ዛራ ኤሳና፤ ላለትዳ በሳታ ኦራና፤ ታኒ እያ ካሰይሳዳ ኦዳ ኬፃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “He gallas taani kundida Dawita kawotethaa denthana. Dirsa gimbeta zaara essana; laaletida bessata oorathana; taani iya kaseysada oothada keexana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በዚያ ቀን፣ “የወደቀውን የዳዊትን ድንኳን አነሣለሁ፤ የተሰበረውን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውን ዐድሳለሁ፤ ቀድሞ እንደ ነበረም አድርጌ እሠራዋለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ፈራርሶ እንደ ወደቀ ቤት የነበረውን የዳዊትን ሥርወ መንግሥት መልሼ የማቋቊምበት ጊዜ ይመጣል፤ ቅጽሩን እጠግናለሁ፤ ፍርስራሹንም አድሳለሁ፤ በቀድሞ ዘመን እንደ ነበረውም አድርጌ እሠራዋለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ነታ ዝወደቐት ድንኳን ዳዊት ከተስእ እየ፤ ንዝነቕዐ መናድቓ ኽፅግኖ፥ ንዝፈረሰ ኽሕድሶ፥ ከምቲ ብጥንቲ ዘመን ዝነበረቶ ገይረ ኸዓ ኽሃንፃ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ነታ ዝወደቐት ድንኳን ዳዊት ከልዕላ፡ ነቓዓታ ኸአ ክጣጥእ እየ፡ ነቶም ካብ ኤዶም ዝተረፉን ነቶም ብስመይ እተሰምዩ ኹሎም ህዝብታትን ኪወርሱስ፡ ንዑናኣ ኸልዕሎ፡ ከምቲ ብዘመን ጥንቲ ዝነበረቶ ገይረ ኸኣአ ክሀንጻ እየ፡ ይብል እቲ ነዚ ዚገብር እግዚኣብሄር። |