Amos 9:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ ነቲ ዝወደቐ ድንኳን ዳዊት ከልዕሎ እየ፡ ነቓቓቱ ድማ ክዓጽዎ እየ። ዑናታቱ ኸተንሲአ ከም ዘመን ጥንቲ ክሃንጻ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “በዚያ ቀን የወ​ደ​ቀ​ች​ውን የዳ​ዊ​ትን ቤት አነ​ሣ​ለሁ፤ የተ​ና​ደ​ው​ንም ቅጥ​ር​ዋን እጠ​ግ​ና​ለሁ፤ የፈ​ረ​ሰ​ው​ንም አድ​ሳ​ለሁ፤ እንደ ቀደ​መ​ውም ዘመን እሠ​ራ​ታ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ቀን የወደቀችውን የዳዊትን ድንኳን አነሣለሁ፥ የተናደውንም ቅጥርዋን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውንም አድሳለሁ፥ እንደ ቀደመውም ዘመን እሠራታለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “በዚያ ቀን የወደቀችውን የዳዊትን ድንኳን አነሣለሁ፥ የተናደውንም ቅጥርዋን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውንም አድሳለሁ፥ እንደ ቀደመውም ዘመን እሠራታለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይካ ጾሳይ፥ “ሄ ጋላስ ታን ኮለቲደ ኩንዴዳ ጎልያዳን ሀኔዳ ዳዊታ ካዉተ ደንና፤ ጾኤቴዳ ሳአቱዋካ ባራና፤ ቃይ ኮለቴዳሳካ ኦራና፤ ታን አ በንዋዳን ኦደ ኬጻና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'aykka S'oossay, «He gallassi taani kolettiide kunddeedda golliyaadan haneedda Daawita kawutetsaa dentsana; s'oo'eteedda sa'atuwaakka barana; k'ay koletteeddasaakka ooratsana; taani Aa beniwaadan ootsaade kees's'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Coo kundi laalettida keeththa mala gidida Dawite zereththata kawoteththas tani zaara essana wodey yaana; tani gimbeza zaara gimbana; laalettidayssaka ooraxissana; kaseyssaththo zaara ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ጮ ኩንዲ ላሌቲዳ ኬ ማላ ጊዲዳ ዳዊቴ ዜሬታ ካዎቴስ ታኒ ዛራ ኤሳና ዎዴይ ያና፤ ታኒ ጊምቤዛ ዛራ ጊምባና፤ ላሌቲዳይሳካ ኦራጺሳና፤ ካሴይሳ ዛራ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሄ ጋላስ ታኒ ኩንድዳ ዳዊታ ካዎተ ደንና። ድርሳ ግምበታ ዛራ ኤሳና፤ ላለትዳ በሳታ ኦራና፤ ታኒ እያ ካሰይሳዳ ኦዳ ኬፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “He gallas taani kundida Dawita kawotethaa denthana. Dirsa gimbeta zaara essana; laaletida bessata oorathana; taani iya kaseysada oothada keexana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “በዚያ ቀን፣ “የወደቀውን የዳዊትን ድንኳን አነሣለሁ፤ የተሰበረውን እጠግናለሁ፤ የፈረሰውን ዐድሳለሁ፤ ቀድሞ እንደ ነበረም አድርጌ እሠራዋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ፈራርሶ እንደ ወደቀ ቤት የነበረውን የዳዊትን ሥርወ መንግሥት መልሼ የማቋቊምበት ጊዜ ይመጣል፤ ቅጽሩን እጠግናለሁ፤ ፍርስራሹንም አድሳለሁ፤ በቀድሞ ዘመን እንደ ነበረውም አድርጌ እሠራዋለሁ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ነታ ዝወደቐት ድንኳን ዳዊት ከተስእ እየ፤ ንዝነቕዐ መናድቓ ኽፅግኖ፥ ንዝፈረሰ ኽሕድሶ፥ ከምቲ ብጥንቲ ዘመን ዝነበረቶ ገይረ ኸዓ ኽሃንፃ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ መዓልቲ እቲኣ ነታ ዝወደቐት ድንኳን ዳዊት ከልዕላ፡ ነቓዓታ ኸአ ክጣጥእ እየ፡ ነቶም ካብ ኤዶም ዝተረፉን ነቶም ብስመይ እተሰምዩ ኹሎም ህዝብታትን ኪወርሱስ፡ ንዑናኣ ኸልዕሎ፡ ከምቲ ብዘመን ጥንቲ ዝነበረቶ ገይረ ኸኣአ ክሀንጻ እየ፡ ይብል እቲ ነዚ ዚገብር እግዚኣብሄር።