Amos 9:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣብ መሰውኢ ደው ኢሉ ርእየዮ፡ ንሱ ድማ፡ ነቲ ላዕለዋይ ኣፍደገ እቲ ማዕጾ ውቃጦ፡ እቶም ማዕጾታት ማዕጾታት ክነቕነቑ፡ በለ። ንኹሎም ድማ ኣብ ርእሶም ቆሪጽካ ምቑራጽ፤ ነቶም ዳሕረዎት ድማ ብሰይፊ ክቐትሎም እየ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔርን በመሠውያው ላይ ቆሞ አየሁት፤ እርሱም እንዲህ አለኝ፥ “አበቦች የተሳሉባቸውን ምሰሶዎችን ምታ፤ መድረኮቹም ይናወጣሉ፤ ራሳቸውንም ቍረጥ፤ እኔም ከእነርሱ የቀሩትን በሰይፍ እገድላለሁ፤ ከሚሸሹትም የሚያመልጥ የለም፤ ከሚያመልጡትም የሚድን የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታን በመሠዊያው አጠገብ ቆሞ አየሁት፤ እርሱም እንዲህ አለ። መድረኮቹ ይናወጡ ዘንድ ጕልላቶቹን ምታ፥ በራሳቸውም ሁሉ ላይ ሰባብራቸው፤ እኔም ከእነርሱ የቀሩትን በሰይፍ እገድላለሁ፤ የሚሸሽ አያመልጥም፥ የሚያመልጥም አይድንም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታን በመሠዊያው አጠገብ ቆሞ አየሁት፤ እርሱም እንዲህ አለ፦ መድረኮቹ እስኪናወጡ ድረስ ጉልላቶቹን ምታ፥ በሰዎቹም ራስ ሁሉ ላይ ሰባብራቸው፤ እኔም ከእነርሱ የቀሩትን በሰይፍ እገድላለሁ፤ የሚሸሽ አያመልጥም፥ የሚያመልጥም አይድንም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ያርሽያ ሳኣ ማታን ጎዳይ ኤቃ ደእሽን፥ ታን በኣድ። እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ባሱ ቃጻናዳን፥ ጌሻ ማቅዳስያ ጉምቡዋ ሾጫ፤ አሳ ኡባ ሁጲያን መንሬ። ሄዋፐ አትያ አሳ ታን ማሻን ዎና። ባቃትያ አሳይ ከስ አከና፤ ከስ አኬዳ አስካ ፓጻ አተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yarshshiyaa sa'aa matan Goday ek'k'a de'ishin, taani be'aad. I taana hawaadan yaageedda; «Baasuu k'aas's'anaadan, Geeshsha Mak'idasiyaa gumbbuwaa shoc'a; asaa ubbaa huup'iyaan mentsereetsa. Hewaappe attiyaa asaa taani mashshaan wod'ana. Bak'atiyaa Asay kessi akkena; kessi akkeedda asikka pas'a attena. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY yarsho yarshizasoza millen eqqi dishin ta beyadis; izikka tana, «Xoossa Keeththaa yochchay qaaxxana gakkanaas keeththa qustte shoca laalladanne asaa bolla kundana mala ooththa; hessafekka attidayta tani istta mashshara wodha dhayssana; isttafe oonikka baqatenna; baqatikkoka taappe kessi ekki attenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ያርሾ ያርሺዛሶዛ ሚሌን ኤቂ ዲሺን ታ ቤያዲስ፤ ኢዚካ ታና፥ «ጾሳ ኬ ዮቻይ ቃጻና ጋካናስ ኬ ቁስቴ ሾጫ ላላዳኔ ኣሳ ቦላ ኩንዳና ማላ ኦ፤ ሄሳፌካ ኣቲዳይታ ታኒ ኢስታ ማሻራ ዎ ይሳና፤ ኢስታፌ ኦኒካ ባቃቴና፤ ባቃቲኮካ ታፔ ኬሲ ኤኪ ኣቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ጎዳይ ያርሾ በሳ ማታን ኤቅዳሽን በአስ። እ ታኮ፥ “ባሶይ ቃፃና ጋካናዉ ፆሳ ኬ ጉምቡዋ ሾጫዳ አሳ ኡባ ሁጰን መንረ። ሄሳፈ አትዳ አሳ ታኒ ማሻን ዎና። ባቃትያ አስ ከስ ኤከና፤ ከስ ኤክዳ አስካ ፓፃ አተና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Goday yarsho bessa matan eqidashin be7as. I taako, “Baasoy qaaxana gakanaw xoossa keetha gumbuwa shocada asa ubbaa huuphen mentheretha. Hessafe attida asaa taani mashshan wodhana. Baqatiya asi kessi ekenna; kessi ekida asika paxa attenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታን በመሠዊያው አጠገብ ቆሞ አየሁት፤ እርሱም እንዲህ አለ፤ “መድረኮቹ እንዲናወጡ፣ ጕልላቶቹን ምታ፤ በሕዝቡም ሁሉ ራስ ላይ ሰባብራቸው፤ የቀሩትን በሰይፍ እገድላቸዋለሁ፤ ከእነርሱ አንድም ሰው አይሸሽም፤ ቢሸሽም የሚያመልጥ የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርን በመሠዊያው አጠገብ ቆሞ አየሁት፤ እርሱም እንዲህ ሲል አዘዘ፦ “መድረኮቹ እስኪናወጡ ድረስ የቤተ መቅደሱን ጒልላት ምታ፤ ሰባብረህም በሰዎቹ አናት ላይ እንዲደረመስ አድርግ፤ ከዚያ የተረፉትንም እኔ በሰይፍ እጨርሳቸዋለሁ፤ ማንም መሸሽ አይችልም፤ ማንም ሊያመልጥ አይችልም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጐይታ ኣብ ጥቓ መሰውኢ ደው ኢሉ እንተሎ ረአኽዎ። ንሱውን ከምዙይ በለ፦ “እቲ ልዳውቲ ኽሳዕ ዝነቓነቕ ነቲ ጕልላት ውቕዓዮ፤ ተሰባቢሩ ኸዓ ኣብ ርእሲ እቶም ህዝቢ ይውደቕ። ኣነ ኸዓ ነቶም ካብኣቶም ዝተረፉ፥ ብሰይፊ ኽቐትሎም እየ። ካብኣቶምስ ሓደ እኳ ኣየምልጥን፤ ዘምልጥውን ኣይድሕንን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣብ መሰውኢ ደዊ ኢሉ ርኤኽዎ፡ በለውን ነቲ ጎልላት ውቕዓዮ፡ እቲ ልዳውቲ ኸአ ይናቓነቕ ኣብ ርእሲ ኹላቶም ሰባብሮ፡ ነቶም ካብኦም ዝተረፉ ኸአ ብሰይፊ ኽቐትሎም እየ፡ ካብኦም ሓደ እኳ ኣይኪሀድምን እዩ፡ ካብኦምሲ ሓደ እኳ ኣይኬምልጥን እዩ። |