Amos 8:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብግርማ ያእቆብ፡ ካብ ግብሩ ሓደ እኳ ኣይርስዖን እየ፡ ኢሉ መሓለ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር በያዕቆብ ትዕቢት እንዲህ ብሎ ምሎአል፥ “ሥራችሁን ሁሉ ለዘለዓለም ምንም አልረሳም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በያዕቆብ ክብር እንዲህ ብሎ ምሎአል። ሥራቸውን ሁሉ ለዘላለም ምንም አልረሳም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በያዕቆብ ሞገስ እንዲህ ብሎ ምሎአል፦ “ሥራቸውን ሁሉ ለዘለዓለም በፍጹም አልረሳም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ያቆብ ጬቀትያ ባረ ሱንን ሀዋዳን ያጊደ ጫቄዳ፤ “ታን ኡንቱንቱ ኦዳ ኢታ ኦሱዋ ሙለካ ዶግከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday Yaak'oobi c'eek'ettiyaa bare suntsan hawaadan yaagiide c'aak'k'eedda; «Taani unttunttu ootseedda iita oosuwaa mulekka dogikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yaaqoobeynne iza zereththati izan ceeqettiza GODAY, «Istti ooththida ooso ubbaa tani balikke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ያቆቤይኔ ኢዛ ዜሬቲ ኢዛን ጬቄቲዛ ጎዳይ፥ «ኢስቲ ኦዳ ኦሶ ኡባ ታኒ ባሊኬ፤ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆብ እያ ሱንን ጬቀትያ ጎዳይ፥ ፆሳይ፥ ሀይሳዳ ያግድ ባ ሁጰን ጫቅስ፦ “ታኒ ኤንቲ ኦዳ ኢታ ኦሶ ኡባ ዶግከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqoobi iya sunthan ceeqetiya Goday, Xoossay, haysada yaagidi ba huuphen caaqis: “Taani enti oothida iita ooso ubbaa dogike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በያዕቆብ ክብር እንዲህ ሲል ምሏል፤ “እነርሱ ያደረጉትን ሁሉ ከቶ አልረሳም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለያዕቆብና ለዘሮቹ መመኪያ የሆነው እግዚአብሔር እንዲህ ሲል በራሱ ማለ፦ “እነርሱ የሠሩትን ሥራ ሁሉ አልረሳም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ብኽብሪ ያእቆብ ከምዙይ ኢሉ መሓለ፦ “ኣነ ንዅሉ ግብሮም ንዘለኣለም ከቶ ኣይርስዖን እየ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር፡ ኣነ ብኹሉ ግብሮም ከቶ ኣይርስዖን እየ፡ ኢሉ ብኽሉ ግብሮም ከቶ ኣይርስዖን እየ፡ ኢሉ ብኽብሪ ያእቆብ መሐለ። |