Amos 8:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ፡ ኣሞጽ፡ እንታይ ትርኢ ኣሎኻ፧ ኣነ ድማ፡ መሶብ ፍረ ሓጋይ፡ በልኩ። ሽዑ እግዚኣብሄር፡ መወዳእታ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል በጺሑ፡ በለኒ። ዳግማይ ኣይሓልፎምን እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “አሞጽ ሆይ! የምታየው ምንድን ነው?” አለኝ። እኔም፥ “የቃርሚያ ፍሬ የሞላበት ዕንቅብ ነው” አልሁት። እግዚአብሔርም አለኝ፥ “ፍጻሜ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ መጥቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ደግሞ ይቅር አልላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። አሞጽ ሆይ፥ የምታየው ምንድር ነው? አለኝ። እኔም። የቃርሚያ ፍሬ የሞላበት ዕንቅብ ነው አልሁት። እግዚአብሔርም አለኝ። ፍጻሜ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ መጥቶአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ደግሞ አላልፋቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም፦ “አሞጽ ሆይ! የምታየው ምንድነው?” አለኝ። እኔም፦ “የበጋ ፍሬ የሞላበት ቅርጫት ነው” አልኩት። ጌታም እንዲህ አለኝ፦ “ፍጻሜ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ መጥቷል፤ ከእንግዲህ ወዲህ ዳግመኛ አላልፋቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ታና፥ “አሞጻ፥ ሀ ኔን በእያዌ አዬ?” ያጊደ ኦቼዳ። ታን፥ “ቴራይ ኩሜዳ ኬሻ በአይ” ያጋድ። ያትና መና ጎዳይ ታዉ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታ አሳ እስራኤላዉ ዉርሰይ ጋኬዳ፤ ሀዋፐ ስንናዉ ታን ኡንቱንታ ሙረናን አከ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I taana, «Amoos'aa, ha neeni be'iyaawe ayee?» yaagiide oochcheedda. Taani, «Teeray kumeedda keeshshaa be'ay» yaagaad. Yaatina Med'inaa Goday taw hawaadan yaageedda; «Ta asaa Israa'eelaw wurssetsay gakkeedda; hawaappe sintsanaw taani unttuntta murenan aad'd'ikke» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY tana, «Hessi ne be7izayssi aazee?» gi oychchides; tanikka izas, «Teerara diza daachcho beyays» gadis; qasseka Xoossi taas, «Ta dere Isra7eeles wurseththi gakkides; hayssafe guyen tani istta qaxxayontta aggike. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታና፥ «ሄሲ ኔ ቤኢዛይሲ ኣዜ?» ጊ ኦይቺዴስ፤ ታኒካ ኢዛስ፥ «ቴራራ ዲዛ ዳቾ ቤያይስ» ጋዲስ፤ ቃሴካ ጾሲ ታስ፥ «ታ ዴሬ ኢስራኤሌስ ዉርሴ ጋኪዴስ፤ ሃይሳፌ ጉዬን ታኒ ኢስታ ቃጻዮንታ ኣጊኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ታኮ፥ “አሞፀ፥ ኔኒ አይ በአይ?” ያግድ ኦይችስ። ታኒ፥ “ቴራ አይፈይ ኩምዳ ዳቾ በአይስ” ያጋስ። ጎዳይ ታኮ፥ “ታ አሳ እስራኤለ ዉርሰይ ጋክስ፤ ህዛፐ ጉየ ታኒ ኤንታ ሴሮና አግከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I taako, “Amoxe, neeni ay be7ay?” yaagidi oychis. Taani, “Teera ayfey kumida daacho be7ayis” yaagas. Goday taako, “Ta asaa Isra7eele wursethay gakis; hizape guye taani enta seeronna aggike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “አሞጽ ሆይ፤ ምን ታያለህ?” አለኝ። እኔም፣ “የጐመራ ፍሬ የሞላበት ቅርጫት አያለሁ” አልሁ። ከዚያም በኋላ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፤ “በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ፍጻሜ መጥቷል፤ ከእንግዲህም አልምራቸውም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔርም “ይህ የምታየው ነገር ምንድን ነው?” ሲል ጠየቀኝ። እኔም “የጐመራ ፍሬ የሞላበት ቅርጫት አያለሁ” አልኩት። እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ “የሕዝቤ የእስራኤል ፍጻሜ ደርሶአል፤ ከእንግዲህ ወዲህ እነርሱን ከመቅጣት አልመለስም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከዓ “ኣታ ኣሞፅ፥ እንታይ ትርኢ ኣለኻ?” በለኒ። ኣነ ኸዓ “ፍረ ዝመልአ ኸፈር እርኢ ኣለኹ” በልኩ። እግዚኣብሄር ከዓ “ናይ ህዝበይ እስራኤል መወዳእታ በፂሑ እዩ። ድሕሪ ደጊም ሸለል ኢለ ኣይሓልፎምን እየ” በለኒ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸአ፡ ኣሞጽ፡ እንታይ ትርኢ አሎኻ፡ በለ። ኣነ ድማ ብሱል ፍረ ዝመልኤ ኸፈር በልኩ። እግዚኣብሄርውን፡ ንህዝበይ እስራኤል መወዳእታ መጾም፡ ደጊም ድሕርዚ ኣይክሐልዶምን እየ፡ በለኒ። |