Amos 8:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ብሓጢኣት ሰማርያ ዝመሓሉ እሞ፡ ኦ ዳን፡ ኣምላኽካ ብህይወት ኣሎ! ከምኡውን፥ መገዲ ብኤርሸባ ይነብር፤ ንሳቶም እውን ከይተረፉ ክወድቁን ዳግማይ ኣይክትንስኡን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳን ሆይ፥ ሕያው አምላክህን! ደግሞም፦ ሕያው የቤርሳቤህን አምላክ ብለው በሰማርያ መማፀኛ የሚምሉ፥ እነርሱ ይወድቃሉ፥ ደግሞም አይነሡም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሰማርያ ኃጢአት የሚምሉና። ዳን ሆይ፥ ሕያው አምላክህን! ደግሞ። ሕያው የቤርሳቤህን መንገድ! ብለው የሚሉ፥ እነርሱ ይወድቃሉ፥ ደግሞም አይነሡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሺማ በምትባል የሰማርያ ጣኦት የሚምሉና፦ ‘ዳን ሆይ! ሕያው አምላክህን!’ ደግሞ፦ ‘ሕያው የቤርሳቤህን መንገድ!’ ብለው የሚምሉ፥ እነርሱ ይወድቃሉ፥ ዳግመኛም አይነሡም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳማርያ ኤቃቱዋን ጫቂያዋንቱ፥ ‘ዳና ጾሳይ ኤሮ!’ ያግያዋንቱነ፥ ‘በርሳቤሀ ጾሳይ ኤሮ’ ያግያዋንቱ ኩንዳና። ኡንቱንቱ ላኤን ሙለካ ደንድክኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Samaariyaa eek'atuwaan c'aak'k'iyaawanttu, ‹Daana s'oossay ero!› yaagiyaawanttunne, ‹Berssaabeeha s'oossay ero› yaagiyaawanttu kunddana. Unttunttu laa"entso mulekka denddikkino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Samaariya deren, ‹Ashamo› geetetta xeygettiza eeqa xoossayn caaqqizayti, ‹Daane xoossay beyiin› woykko, ‹Bersaabehe xoossay beyiin› gi caaqqizayti wurikka kundana; ba kundidasohoppe mulekka dendanaas dandayettenna» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳማሪያ ዴሬን፥ ‹ኣሻሞ› ጌቴታ ጼይጌቲዛ ኤቃ ጾሳይን ጫቂዛይቲ፥ ‹ዳኔ ጾሳይ ቤዪን› ዎይኮ፥ ‹ቤርሳቤሄ ጾሳይ ቤዪን› ጊ ጫቂዛይቲ ዉሪካ ኩንዳና፤ ባ ኩንዲዳሶሆፔ ሙሌካ ዴንዳናስ ዳንዳዬቴና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳማረ ኤቃታራ ጫቅዳይሳት፥ ‘ዳና ፆሳይ ኤሮ!’ ያገይሳት፥ ‘በርሳበ ፆሳይ ኤሮ’ ያገይሳት ኩንዳና። ኤንቲ ዛር ደንዶኮና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Samaare eeqatara caaqidaysati, ‘Daana xoossay ero!’ yaageysati, ‘Barsaabe xoossay ero’ yaageysati kundana. Enti zaari dendokona” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሰማርያ ኀፍረት የሚምሉ፣ ወይም፣ ‘ዳን ሆይ፤ ሕያው አምላክህን’ የሚሉ፣ ወይም ‘ሕያው የቤርሳቤህ አምላክን ’ ብለው የሚምሉ፣ ዳግመኛ ላይነሡ፣ ለዘላለም ይወድቃሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ‘አሺማ’ ተብላ በምትጠራ በሰማርያ ሴት አምላክ የሚምሉ ‘በዳን አምላክ’ ወይም ‘በቤርሳቤህ አምላክ’ እያሉ የሚምሉ ሁሉ ይወድቃሉ፤ ከወደቁበትም ፈጽሞ መነሣት አይችሉም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ‘ኣታ ዳን ኣምላኽካ ህያው እዩ’ ወይ ‘መንገዲ ቤርሳቤህ ህያው እዩ’ እናበሉ ብሓጢኣት ሰማርያ ዝምሕሉ ኽወድቁ እዮም፤ መሊሶምውን ኣይትስኡን እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም ብሓጢኣት ሰማርያ ዚምሕሉ እሞ፡ ኣታ ዳን፡ ኣምላኽካ ህያው እዩ፡ መገዲ ብኤርሸባዕ ከአ ህያው እዩ፡ ዚብሉ ይወድቁ፡ መሊሶምውን ኣይትንስኡን። |