Amos 8:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ብሓጢኣት ሰማርያ ዝመሓሉ እሞ፡ ኦ ዳን፡ ኣምላኽካ ብህይወት ኣሎ! ከምኡውን፥ መገዲ ብኤርሸባ ይነብር፤ ንሳቶም እውን ከይተረፉ ክወድቁን ዳግማይ ኣይክትንስኡን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳን ሆይ፥ ሕያው አም​ላ​ክ​ህን! ደግ​ሞም፦ ሕያው የቤ​ር​ሳ​ቤ​ህን አም​ላክ ብለው በሰ​ማ​ርያ መማ​ፀኛ የሚ​ምሉ፥ እነ​ርሱ ይወ​ድ​ቃሉ፥ ደግ​ሞም አይ​ነ​ሡም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በሰማርያ ኃጢአት የሚምሉና። ዳን ሆይ፥ ሕያው አምላክህን! ደግሞ። ሕያው የቤርሳቤህን መንገድ! ብለው የሚሉ፥ እነርሱ ይወድቃሉ፥ ደግሞም አይነሡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሺማ በምትባል የሰማርያ ጣኦት የሚምሉና፦ ‘ዳን ሆይ! ሕያው አምላክህን!’ ደግሞ፦ ‘ሕያው የቤርሳቤህን መንገድ!’ ብለው የሚምሉ፥ እነርሱ ይወድቃሉ፥ ዳግመኛም አይነሡም።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳማርያ ኤቃቱዋን ጫቂያዋንቱ፥ ‘ዳና ጾሳይ ኤሮ!’ ያግያዋንቱነ፥ ‘በርሳቤሀ ጾሳይ ኤሮ’ ያግያዋንቱ ኩንዳና። ኡንቱንቱ ላኤን ሙለካ ደንድክኖ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Samaariyaa eek'atuwaan c'aak'k'iyaawanttu, ‹Daana s'oossay ero!› yaagiyaawanttunne, ‹Berssaabeeha s'oossay ero› yaagiyaawanttu kunddana. Unttunttu laa"entso mulekka denddikkino» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Samaariya deren, ‹Ashamo› geetetta xeygettiza eeqa xoossayn caaqqizayti, ‹Daane xoossay beyiin› woykko, ‹Bersaabehe xoossay beyiin› gi caaqqizayti wurikka kundana; ba kundidasohoppe mulekka dendanaas dandayettenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳማሪያ ዴሬን፥ ‹ኣሻሞ› ጌቴታ ጼይጌቲዛ ኤቃ ጾሳይን ጫቂዛይቲ፥ ‹ዳኔ ጾሳይ ቤዪን› ዎይኮ፥ ‹ቤርሳቤሄ ጾሳይ ቤዪን› ጊ ጫቂዛይቲ ዉሪካ ኩንዳና፤ ባ ኩንዲዳሶሆፔ ሙሌካ ዴንዳናስ ዳንዳዬቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳማረ ኤቃታራ ጫቅዳይሳት፥ ‘ዳና ፆሳይ ኤሮ!’ ያገይሳት፥ ‘በርሳበ ፆሳይ ኤሮ’ ያገይሳት ኩንዳና። ኤንቲ ዛር ደንዶኮና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Samaare eeqatara caaqidaysati, ‘Daana xoossay ero!’ yaageysati, ‘Barsaabe xoossay ero’ yaageysati kundana. Enti zaari dendokona” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰማርያ ኀፍረት የሚምሉ፣ ወይም፣ ‘ዳን ሆይ፤ ሕያው አምላክህን’ የሚሉ፣ ወይም ‘ሕያው የቤርሳቤህ አምላክን ’ ብለው የሚምሉ፣ ዳግመኛ ላይነሡ፣ ለዘላለም ይወድቃሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ‘አሺማ’ ተብላ በምትጠራ በሰማርያ ሴት አምላክ የሚምሉ ‘በዳን አምላክ’ ወይም ‘በቤርሳቤህ አምላክ’ እያሉ የሚምሉ ሁሉ ይወድቃሉ፤ ከወደቁበትም ፈጽሞ መነሣት አይችሉም።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ‘ኣታ ዳን ኣምላኽካ ህያው እዩ’ ወይ ‘መንገዲ ቤርሳቤህ ህያው እዩ’ እናበሉ ብሓጢኣት ሰማርያ ዝምሕሉ ኽወድቁ እዮም፤ መሊሶምውን ኣይትስኡን እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ብሓጢኣት ሰማርያ ዚምሕሉ እሞ፡ ኣታ ዳን፡ ኣምላኽካ ህያው እዩ፡ መገዲ ብኤርሸባዕ ከአ ህያው እዩ፡ ዚብሉ ይወድቁ፡ መሊሶምውን ኣይትንስኡን።