Amos 8:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ቃላት እግዚኣብሄር ክሰምዕ እምበር፡ ጥሜት እንጌራ ወይ ጽምኢ ማይ ዘይኰነስ፡ ኣብታ ሃገር ጥሜት ክሰድድ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እነሆ በም​ድር ላይ ራብን የም​ሰ​ድ​ድ​በት ዘመን ይመ​ጣል፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እር​ሱም የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ከመ​ስ​ማት እንጂ እን​ጀ​ራን ከመ​ራ​ብና ውኃን ከመ​ጠ​ማት አይ​ደ​ለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ በምድር ላይ ራብን የምሰድድበት ዘመን ይመጣል፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ እርሱም የእግዚአብሔርን ቃል ከመስማት እንጂ እንጀራን ከመራብና ውኃን ከመጠማት አይደለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “እነሆ፥ በምድር ላይ ራብን የምልክበት ዘመን እየመጣ ነው፥” ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ እርሱም፦ የጌታን ቃላት ከመስማት እንጂ እንጀራን ከመራብና ውኃን ከመጠማት አይደለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “በእተ፥ ታን ቢታ ኡባ ቦላን ኮሻ የድያ ጋላሳቱ ዪኖ። ታን ኮሻ የድያ ጋላስ፥ አሳይ ስሳናዉ መና ጎዳ ቃላ ዪደ ኮሻታናፐ አትና፥ ካ ዪደ ኮሻተና ዎይ ሃ ዪደ ሳመተና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Be'ite, taani biittaa ubbaa bollan koshaa yeddiyaa gallassatuu yiino. Taani koshaa yeddiyaa gallassi, Asay sisanaw Med'inaa Godaa k'aalaa d'ayiide koshatanappe attina, katsaa d'ayiide koshattenna woy haatsaa d'ayiide saamettenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hekko tani biitta bolla kosha ehana wodey yaana; hessika asay Xoossa qaala siyana gafanne saamo attiin kaththa gafanne haaththa saamo gidenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄኮ ታኒ ቢታ ቦላ ኮሻ ኤሃና ዎዴይ ያና፤ ሄሲካ ኣሳይ ጾሳ ቃላ ሲያና ጋፋኔ ሳሞ ኣቲን ካ ጋፋኔ ሃ ሳሞ ጊዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ “ሄኮ፥ ታኒ ቢታ ኡባ ቦላ ኮሻ የድያ ዎደይ ያና። ሄ ኮሻይ ካ ዎይኮ ሃ ኮሻ ግዶናሽን፥ ስአናዉ ጎዳ ቃላ ዮ ኮሻ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday, “Heko, taani biitta ubbaa bolla kosha yeddiya wodey yaana. He koshay kathi woyko haatha kosha gidonashin, si7anaw Godaa qaala dhayo kosha gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በምድር ላይ ራብን የምሰድድበት ዘመን ይመጣል፤ ይኸውም የእግዚአብሔርን ቃል የመስማት ራብ እንጂ፣ እንጀራን የመራብ ወይም ውሃን የመጠማት አይደለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነሆ በምድር ላይ ራብን የማመጣበት ጊዜ ይመጣል፤ በዚያን ጊዜም ሰዎች የሚራቡትና የሚጠሙት የእግዚአብሔርን ቃል መስማት ነው እንጂ ምግብና ውሃ በማጣት አይደለም፤ እኔ ጌታ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ ኣነ ናብታ ምድሪ ጥሜት ዝሰደለን መዓልቲታት ክመፃ እየን፤ ይብል ጐይታ እግዚኣብሄር። እዝ ጥሜት እዙይ ግና ንምስማዕ ቃል እግዚኣብሄር እምበር፥ ጥሜት እንጀራን ፅምኢ ማይን ኣይኮነን።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል አሎ፡ እንሆ፡ ኣነ ናብታ ሃገር ጥሜት ዝሰደለን መዓልትታት ኪመጻ እየን፡ ንምስማዕ ቃል እግዚኣብሄር እምበር፡ ጥሜት እንጌራን ጽምኢ ማይን ኣይኮነን።