Amos 7:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በረኽቲ ይስሃቅ ድማ በረኻ ኪኸውን፡ መቕደስ እስራኤል ከኣ ኪጠፍእ እዩ። ኣነ ድማ ብሰይፊ ኣንጻር ቤት የሮብዓም ክለዓል እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) መሳ​ቂያ የሆኑ የኮ​ረ​ብ​ታው መስ​ገ​ጃ​ዎች ይፈ​ር​ሳሉ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልም መቅ​ደ​ሶች ባድማ ይሆ​ናሉ፤ በኢ​ዮ​ር​ብ​ዓ​ምም ቤት ላይ በሰ​ይፍ እነ​ሣ​ለሁ” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የይስሐቅም የኮረብታው መስገጃዎች ይፈርሳሉ፥ የእስራኤልም መቅደሶች ባድማ ይሆናሉ፤ በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፍ እነሣለሁ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የይስሐቅም የኮረብታው መስገጃዎች ይፈርሳሉ፥ የእስራኤልም መቅደሶች ባድማ ይሆናሉ፤ በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፍ እነሣለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሳቃ ዛራቱ ጎይንያ ቃ ሳአቱ ኮለታና፤ እስራኤልያ ጌሻ ሳአቱካ ያና፤ ቃይ እዮርባማ ካዉተ ቦላካ ታን ማሻና ደንዳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yisaak'a zaratuu goyinniyaa d'ok'k'a sa'atuu kolettana; Israa'eeliyaa geeshsha sa'atuukka d'ayana; k'ay Iyorbbaama kawutetsaa bollakka taani mashshaanna denddana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqinne izas naaza nayti goynniza dhoqqasohoti laalettana; Isra7eele nayti goynnizasohoti laalettana; Iyorba7aame kawoteth tani mulera dhayssana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዪሳቂኔ ኢዛስ ናዛ ናይቲ ጎይኒዛ ቃሶሆቲ ላሌታና፤ ኢስራኤሌ ናይቲ ጎይኒዛሶሆቲ ላሌታና፤ ኢዮርባኣሜ ካዎቴ ታኒ ሙሌራ ይሳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሳቃ ኮቻት ጎይንያ ቃ በሳት ላለታና፤ እስራኤለ ጌሻ በሳት ያና፤ እዮርባማ ካዎተ ቦላ ታኒ ማሻራ ደንዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yisaaqa kochati goyinniya dhoqa bessati laaletana; Isra7eele geeshsha bessati dhayana; Iyorbaama kawotethaa bolla taani mashshara dendana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የይስሐቅ ማምለኪያ ኰረብታዎች ባድማ ይሆናሉ፤ የእስራኤል መቅደሶች ይፈርሳሉ፤ በኢዮርብዓምም ቤት ላይ በሰይፌ እነሣለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይስሐቅና የልጅ ልጆቹ ከፍተኛ የመስገጃ ቦታዎች ይፈራርሳሉ፤ የእስራኤልም የተቀደሱ ቦታዎች ፈራርሰው ወና ይሆናሉ፤ የኢዮርብዓምን መንግሥት ፈጽሞ አጠፋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይ ይስሓቅ መምለኺ ዀረብታታት ክዓንዉ እዮም። መቕደስ እስራኤል ክፈርስ እዩ። ኣነውን ኣብ ልዕሊ ቤት ኢዮርብዓም፥ ብሰይፊ ኽለዓል እየ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ በረኽቲ ቦታ ይስሃቅ ኪዖኑ፡ እቲ መቕድስ እስራኤል ከአ ኪፈርስ እዩ፡ ኣነውን ሰይፊ ሒዘ ንቤት የሮብዓም ክትንስኣ እየ፡ በለ።