Amos 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሳዕሪ እታ ሃገር ምስ በልዑ ምስ ወድኡ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ይቕረ በለለይ፡ ያእቆብ ብመን ኪትንስእ እዩ፧ ንእሽቶ ስለ ዝኾነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የምድሩንም ሣር በልቶ ይጨርሳል፤ እኔም፥ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ፤ ያዕቆብን ማን ያነሣዋል? ጥቂት ነውና” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የምድሩንም ሣር በልተው ከጨረሱ በኋላ፥ እኔ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ፤ ያዕቆብ ታናሽ ነውና እንዴት ይቆማል? አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የምድሩንም እጽዋት በልተው ከጨረሱ በኋላ፥ እኔ፦ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ፤ ያዕቆብ ታናሽ ነውና እንዴት ይቆማል?” አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ እርጻባ ኡባ ሚደ ዉርሴዳ ዎደ ታን፥ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሀያና አቶ ጋርኪ! ያቆባ ዛራቱ ዋኒደ አታናዉ ዳንዳዪኖ? ኡንቱንቱ ቄር ጉቱዋቴ!” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu irs's'abaa ubbaa miide wursseedda wode taani, «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hayyanaa atto gaarikkii! Yaak'ooba zaratuu waaniide attanaw danddayiino? Unttunttu k'eeri guutsattuwaattee!» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Boolezikka biitta bolla diza cilila ubbaa pitti midayssa tani beyada, «Ubbaafe Wolqqama GODAWU! Ne dere qohoza maararkkii! Ne dere Isra7eeles wolqqay baynda gishshas izi hayssa wostti eqetti dandayanee?» ga woossadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቦሌዚካ ቢታ ቦላ ዲዛ ጪሊላ ኡባ ፒቲ ሚዳይሳ ታኒ ቤያዳ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ኔ ዴሬ ቆሆዛ ማራርኪ! ኔ ዴሬ ኢስራኤሌስ ዎልቃይ ባይንዳ ጊሻስ ኢዚ ሃይሳ ዎስቲ ኤቄቲ ዳንዳያኔ?» ጋ ዎሳዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ እርፃባ ኡባ ምድ ዉርስዳ ዎደ ታኒ፥ “አቤት፥ ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ሀያና ነ ደርያ ማራርክ! ያይቆባ ዛረት ዋንድ አታናዉ ዳንዳኦና? ኤንቲ ኡባ ጉ!” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti irxaba ubbaa midi wursida wode taani, “Abeeti, Ubbaa Haariya Godaw, hayyana ne deriya maararki! Yayqooba zareti waanidi attanaw danda7oona? Enti ubba guutha!” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንበጦች የምድሩን ሣር ግጠው ከጨረሱት በኋላ፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ፤ ያዕቆብ ይህን እንዴት ሊቋቋመው ይችላል? ታናሽ ነው እኮ!” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንበጦቹም የምድሩን ልምላሜ ሁሉ ግጠው እንደ በሉት ባየሁ ጊዜ እኔ እንዲህ ብዬ ጸለይኩ፦ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! እባክህ የሕዝብህን በደል ይቅር በል! ሕዝብህ እስራኤል ዐቅም ስለሌላቸው እንዴት ተቋቊመው መኖር ይችላሉ?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብቲ ራእይ ከዓ ነቲ ዅሉ ጠጥዒ ምድሪ ኽበልዖ እንተሎ ረአኹ እሞ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ያእቆብ ንእሽተይ እዩሞ፥ ከመይ ገይሩ ኽቐውም ይኽእል? በይዛኻ ሓጢኣት ህዝብኻ ይቕረ በል” በልኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኮነ ድማ ነቲ ሳዕሪ ምድሪ ብጥራስ ምስ በልዖ፡ ኣነ፡ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ያእቆብሲ ንእሽቶ እዩ እሞ፡ ከመይ ጌሩ ኪቐውም እዩ፡ በጃኻ ይቕረ በል በልኩ። |