Amos 7:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሳዕሪ እታ ሃገር ምስ በልዑ ምስ ወድኡ ድማ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ይቕረ በለለይ፡ ያእቆብ ብመን ኪትንስእ እዩ፧ ንእሽቶ ስለ ዝኾነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የም​ድ​ሩ​ንም ሣር በልቶ ይጨ​ር​ሳል፤ እኔም፥ “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ! ይቅር እን​ድ​ትል እለ​ም​ን​ሃ​ለሁ፤ ያዕ​ቆ​ብን ማን ያነ​ሣ​ዋል? ጥቂት ነውና” አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድሩንም ሣር በልተው ከጨረሱ በኋላ፥ እኔ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ፤ ያዕቆብ ታናሽ ነውና እንዴት ይቆማል? አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምድሩንም እጽዋት በልተው ከጨረሱ በኋላ፥ እኔ፦ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ፤ ያዕቆብ ታናሽ ነውና እንዴት ይቆማል?” አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ እርጻባ ኡባ ሚደ ዉርሴዳ ዎደ ታን፥ “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሀያና አቶ ጋርኪ! ያቆባ ዛራቱ ዋኒደ አታናዉ ዳንዳዪኖ? ኡንቱንቱ ቄር ጉቱዋቴ!” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu irs's'abaa ubbaa miide wursseedda wode taani, «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hayyanaa atto gaarikkii! Yaak'ooba zaratuu waaniide attanaw danddayiino? Unttunttu k'eeri guutsattuwaattee!» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Boolezikka biitta bolla diza cilila ubbaa pitti midayssa tani beyada, «Ubbaafe Wolqqama GODAWU! Ne dere qohoza maararkkii! Ne dere Isra7eeles wolqqay baynda gishshas izi hayssa wostti eqetti dandayanee?» ga woossadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቦሌዚካ ቢታ ቦላ ዲዛ ጪሊላ ኡባ ፒቲ ሚዳይሳ ታኒ ቤያዳ፥ «ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ኔ ዴሬ ቆሆዛ ማራርኪ! ኔ ዴሬ ኢስራኤሌስ ዎልቃይ ባይንዳ ጊሻስ ኢዚ ሃይሳ ዎስቲ ኤቄቲ ዳንዳያኔ?» ጋ ዎሳዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ እርፃባ ኡባ ምድ ዉርስዳ ዎደ ታኒ፥ “አቤት፥ ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ሀያና ነ ደርያ ማራርክ! ያይቆባ ዛረት ዋንድ አታናዉ ዳንዳኦና? ኤንቲ ኡባ ጉ!” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti irxaba ubbaa midi wursida wode taani, “Abeeti, Ubbaa Haariya Godaw, hayyana ne deriya maararki! Yayqooba zareti waanidi attanaw danda7oona? Enti ubba guutha!” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንበጦች የምድሩን ሣር ግጠው ከጨረሱት በኋላ፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይቅር እንድትል እለምንሃለሁ፤ ያዕቆብ ይህን እንዴት ሊቋቋመው ይችላል? ታናሽ ነው እኮ!” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንበጦቹም የምድሩን ልምላሜ ሁሉ ግጠው እንደ በሉት ባየሁ ጊዜ እኔ እንዲህ ብዬ ጸለይኩ፦ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! እባክህ የሕዝብህን በደል ይቅር በል! ሕዝብህ እስራኤል ዐቅም ስለሌላቸው እንዴት ተቋቊመው መኖር ይችላሉ?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብቲ ራእይ ከዓ ነቲ ዅሉ ጠጥዒ ምድሪ ኽበልዖ እንተሎ ረአኹ እሞ “ኦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ያእቆብ ንእሽተይ እዩሞ፥ ከመይ ገይሩ ኽቐውም ይኽእል? በይዛኻ ሓጢኣት ህዝብኻ ይቕረ በል” በልኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኮነ ድማ ነቲ ሳዕሪ ምድሪ ብጥራስ ምስ በልዖ፡ ኣነ፡ ኣታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ያእቆብሲ ንእሽቶ እዩ እሞ፡ ከመይ ጌሩ ኪቐውም እዩ፡ በጃኻ ይቕረ በል በልኩ።