Amos 7:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰበይትኻ ኣብ ከተማ ኣመንዝራ ክትከውን እያ፡ ኣወዳትካን ኣዋልድካን ድማ ብሰይፊ ኪወድቁ፡ ምድርኪ ድማ ብመስመር ክትምቀል እያ። ኣብ ርኽሰት ምድሪ ድማ ክትመውት ኢኻ፡ እስራኤል ከኣ ብርግጽ ካብ ምድሩ ክስደድ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ አመንዝራ ትሆናለች፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ምድርህም በገመድ ትከፈላለች፤ አንተም በረከሰች ምድር ትሞታለህ፤ እስራኤልም ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ጋለሞታ ትሆናለች፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ምድርህም በገመድ ትከፈላለች፤ አንተም በረከሰች ምድር ትሞታለህ፥ እስራኤልም ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ ‘ሚስትህ በከተማይቱ ውስጥ ጋለሞታ ትሆናለች፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም በሰይፍ ይወድቃሉ፥ ምድርህም በገመድ እየተለካች ትከፋፈላለች፤ አንተም በረከሰች ምድር ትሞታለህ፥ እስራኤልም ያለ ጥርጥር ከምድሩ ተማርኮ ይሄዳል።’ ” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ነ ማቻታ ካታማ ግዶን ሻርሙጻ ግዳናዋ፤ ነ አቱማ ናናቱነ ነ ማጫ ናናይ ማሻን ሀይቃና፤ ነ ቢታይካ ዎዶሩዋን ሻከታና፤ ቃይ ኔን ነ ሁጲያዉካ አላጋ ጋድያን ሀይቃና። እስራኤልያ አሳይካ ባረንቱ ጋድያፐ ኦሞደቲደ ቱማ ባና’ ያጌ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Ne machchata katamaa giddon sharmus'a gidanawaa; ne attuma naanatuunne ne mac'c'a naanay mashshaan hayk'k'ana; ne biittaykka wodoruwaan shaakettana; k'ay neeni ne huup'iyawukka allaga gadiyaan hayk'k'ana. Israa'eeliyaa asaykka barenttu gadiyaappe omoodettiide tuma baana› yaagee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas amasiyaasa! Ne gishshas GODAY, ‹Ne machcheya katama giddon layma maccas gidana; nees macca naytinne attuma naytikka olan hayqqana; allagati ne biitta wodoron wadhdhi gishetti ekkana; nenikka allaga biittan hayqqana; Isra7eele asay ba biittafe di7ettidi allaga dere baana› gees» gi yootides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኣማሲያሳ! ኔ ጊሻስ ጎዳይ፥ ‹ኔ ማቼያ ካታማ ጊዶን ላይማ ማጫስ ጊዳና፤ ኔስ ማጫ ናይቲኔ ኣቱማ ናይቲካ ኦላን ሃይቃና፤ ኣላጋቲ ኔ ቢታ ዎዶሮን ዋ ጊሼቲ ኤካና፤ ኔኒካ ኣላጋ ቢታን ሃይቃና፤ ኢስራኤሌ ኣሳይ ባ ቢታፌ ዲኤቲዲ ኣላጋ ዴሬ ባና› ጌስ» ጊ ዮቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ ‘ነ ማችያ ካታማ ግዶን ላይማ ግዳና፤ ነ አደ ናይትነ ነ ማጫ ናይት ማሻን ሀይቃና። ነ ቢታይ ዎዶሮን ሻከታና፤ ቃስ ኔኒ ነ ሁጰን አላጋ ቢታን ሀይቃና። ስይ ባይና እስራኤለ አሳይ ባንታ ቢታፈ ድኤትድ ባና’ ያጌስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday, ‘Ne machiya katama giddon layma gidana; ne adde naytinne ne macca nayti mashshan hayqana. Ne biittay wodoron shaaketana; qassi neeni ne huuphen allaga biittan hayqana. Sidhey bayna Isra7eele asay banta biittafe di7etidi baana’ yaagees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘ሚስትህ በከተማዪቱ ውስጥ ጋለሞታ ትሆናለች፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም በሰይፍ ይወድቃሉ፤ ምድርህም እየተለካ ይከፋፈላል፤ አንተ ራስህ በረከሰ ምድር ትሞታለህ፤ እስራኤልም ከትውልድ አገሩ፣ ተማርኮ ይሄዳል።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም አሜስያስ ሆይ! እግዚአብሔር ስለ አንተ እንዲህ ይላል፦ ‘ሚስትህ በከተማይቱ አመንዝራ ትሆናለች፤ ወንዶችና ሴቶች ልጆችህም በጦርነት ይሞታሉ፤ ርስትህንም ባዕዳን በገመድ ለክተው ይከፋፈሉታል፤ አንተም በአሕዛብ ምድር ትሞታለህ፤ የእስራኤልም ሕዝብ ያለ ጥርጥር ተማርከው ከአገራቸው ይወሰዳሉ።’ ” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ሰበይትኻ ኣብታ ኸተማ ኣመንዝራ ኽትከውን እያ፤ ኣወዳትን ኣዋልድን ደቅኻ፥ ብሰይፊ ኽወድቑ እዮም፤ ምድርኻ ድማ ብገመድ ክትምቀል እያ፤ ንስኻውን ኣብ ዝረኸሰት ሃገር ክትመውት ኢኻ። እስራኤልውን ብርግፅ ካብ ሃገሩ ተማሪኹ ክኸይድ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰብይትኻ ኣብታ ኸተማ ኣመንዝራ ኽትከውን እያ፡ ኣወዳትካን ኣዋልድካን ከአ ብሰይፊ ኺወድቁ እዮም፡ ምድርኻ ድማ ብገመድ ክትምቀል እያ፡ ንስኻውን ኣብ ርኽስቲ ሃገር ክትመውት ኢኻ፡ እስራኤል ከአ ብርግጽ ካብ ሃገሩ ኺማረኹ እዩ። |