Amos 7:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣሞጽ ድማ ንኣማስያ፡ ኣነ ነብዪ፡ ወዲ ነብዪ እውን ኣይነበርኩን። ኣነ ግና ጓሳን ቀጻሊ ሻምብቆን እየ ነይረ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሞጽም መልሶ አሜስያስን አለው፥ “እኔ ላም ጠባቂና በለስ ለቃሚ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሞጽም መልሶ አሜስያስን አለው። እኔ ላም ጠባቂና ወርካ ለቃሚ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሞጽም ለአሜስያስ እንዲህ ብሎ መለሰለት፦ እኔ የመንጋዎች ጠባቂና የወርካ ዛፎችን ተንከባካቢ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሞጽ ዛሪደ፥ አማስያስ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታን መህያ ሄምያዋነ ኡንቱንቱ አይፍያ ማጽያዋፐ አትና፥ ትምቢትያ ኦድያዋ ዎይ ትምቢትያ ኦድያዋ ናኣ ግድከ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Amoos'i zaariide, Ameesiyaasassi hawaadan yaageedda; «Taani mehiyaa heemmiyaawaanne unttunttu ayfiyaa mas'iyaawaappe attina, timbbitiyaa odiyaawaa woy timbbitiyaa odiyaawaa na'aa gidikke. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Amoxey Amasiyaasas, «Tani wude mehe heemmizaadenne eththa ayfe maxizaade attiin ta hu7es nabe woykko nabe naa gidikke. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሞጼይ ኣማሲያሳስ፥ «ታኒ ዉዴ ሜሄ ሄሚዛዴኔ ኤ ኣይፌ ማጺዛዴ ኣቲን ታ ሁኤስ ናቤ ዎይኮ ናቤ ና ጊዲኬ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሞፀይ ዛሪድ፥ “ታኒ መህያ ሄምያነ ቦባ አይፈ ማፅያ አሰፐ አትሽን፥ ናበ ዎይኮ ናበ ናአ ግድከ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Amoxey zaaridi, “Taani mehiya heemmiyanne boobba ayfe maxiya asepe attishin, nabe woyko nabe na7a gidike. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አሞጽም ለአሜስያስ እንዲህ ሲል መለሰ፤ “እኔ እረኛና የባሉጥ ፍሬ ለቃሚ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አሞጽም እንዲህ ሲል መለሰለት፦ “እኔ እኮ የመንጋዎች እረኛና የሾላ ፍሬ ተንከባካቢ ነኝ እንጂ ነቢይ ወይም የነቢይ ልጅ አይደለሁም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣሞፅ ከዓ ንኣሜስያስ ከምዙይ ኢሉ መለሰሉ፦ “ኣነ ሓላዊ ኸፍትን፥ ኣራዪ ፍረ ዳዕሮን እየ እምበር፥ ነቢይ ወይ ወዲ ነቢይ ኣይኮንኩን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣሞጽ ከአ ንኣማስያ መለሰሉ በሎውን፡ ኣነስ ጓሳ ኣሓን ኣራይ ዳዕሮን ነበርኩ እምበር፡ ነብዩ ወይስ ወዲ ነብዩ ኣይኮንኩን። |