Amos 7:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ቤትኤል ግና ድሕሪ ደጊም ኣይትንበ፣ ቤተ ጸሎት ንጉስን ኣጸድ ንጉስን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ቤቴል የንጉሥ መቅደስና የመንግሥት ቤት ናትና ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ ደግሞ ትንቢት አትናገር” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ትንቢትን ተናገር፤ ነገር ግን ቤቴል የንጉሥ መቅደስና የመንግሥት ቤት ናትና ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ ደግሞ ትንቢት አትናገር አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ቤቴል የንጉሥ መቅደስና የመንግሥት ቤት ናትና ከእንግዲህ ወዲህ በዚህ ዳግመኛ ትንቢት አትናገር።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን ሀዌ ቤቴለ ካቲ ጎይንያ ሳኣነ ካዉተ ጌሻ ሳ ግድያ ድራዉ፥ ላኤን ሀ ሳኣን ትምቢትያ ኦዶፓ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin hawe Beeteele kaatii goyinniyaa sa'aanne kawutetsaa geeshsha sa'aa gidiyaa diraw, laa"entso ha sa'aan timbbitiyaa odoppa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Beeteley gidikko kawoy goynnizasonne kawo duussaso gidida gishshas tinbite yootoppa» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤቴሌይ ጊዲኮ ካዎይ ጎይኒዛሶኔ ካዎ ዱሳሶ ጊዲዳ ጊሻስ ቲንቢቴ ዮቶፓ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ቤተለይ ካዎይ ጎይንያ በስነ ካዎተ ኬ ግድያ ግሾ፥ ናምአን ሀ በሳን ትንብተ ኦዶፓ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Beeteley kawoy goyinniya bessinne kawotetha keethi gidiya gisho, nam7antho ha bessan tinbite odopa” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከእንግዲህ ወዲያ ግን በቤቴል ትንቢት አትናገር፤ የንጉሡ መቅደስ፣ የመንግሥቱም መኖሪያ ነውና።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ቤትኤል ግን የንጉሡ መስገጃና የሕዝቡም ቤተ መቅደስ ስለ ሆነች በዚህች ቦታ ዳግመኛ ትንቢት እንዳትናገር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ቤቴል ናይ ንጉስ መቕደስ፥ ናይ መንግስቱውን መንበሪ እያ እሞ፥ ድሕሪ ደጊም ኣብኣ ኣይትነበ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ቤትኤል ግና መቕደስ ንጉስን ቤተ መንግስትን እያ እሞ፡ ደጊም ድሕርዚ ኣብኣ ኣይትነበ፡ በሎ። |