Amos 6:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር የሆዋ ብገዛእ ርእሱ መሓለ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ ብልጽግና ያእቆብ እጸልእ፡ መንግስታቱውን እጸልእ እየ። ስለዚ ነታ ከተማን ኣብኣ ዘሎ ዅሉን ኣሕሊፈ ክህባ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ “የያ​ዕ​ቆ​ብን ትዕ​ቢት አረ​ክ​ሳ​ለሁ፤ ሀገ​ሮ​ቹ​ንም ጠላሁ፤ ከተ​ሞ​ቹ​ንም ከሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው ሰዎች ጋር አጠ​ፋ​ለሁ” ብሎ በራሱ ምሎ​አ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር። የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ አዳራሾቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና የሚኖሩባትን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ ብሎ በራሱ ምሎአል፥ ይላል የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር፦ “የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ የንጉሥ ቅጥሮቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ” ብሎ በራሱ ምሎአል፥ ይላል ጌታ የሠራዊት አምላክ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ጾሳይ ሀዋዳን ያጊደ፥ ባረካ ባረናን ጫቄዳ፤ “ታን ያቆባ ኦቶሩዋ እጻይ፤ ኡንቱንቱ ጌሱዋካ ሸነታድ፤ ታን ካታማነ ካታማን ደእያ ኡባ ኡንቱንቱ ሞርከቶ አደ እማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday S'oossay hawaadan yaagiide, barekka barenan c'aak'k'eedda; «Taani Yaak'ooba otoruwaa is's'ay; unttunttu geessuwaakka shenetaad; taani katamaanne kataman de'iyaa ubbaa unttunttu morkketoo aatsaade immana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Salo Xoossay, «Isra7eele asa otoreteththaa tani harassettadis; istta miixatikka tana shuunneettes; hessa gishshas tani katamayonne izin dizayta ubbaa morkkes aaththa immana» giidi barkka banan caaqqides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳ ኦቶሬቴ ታኒ ሃራሴታዲስ፤ ኢስታ ሚጻቲካ ታና ሹኔቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ካታማዮኔ ኢዚን ዲዛይታ ኡባ ሞርኬስ ኣ ኢማና» ጊዲ ባርካ ባናን ጫቂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ሀይሳዳ ያግድ፥ ባናን ጫቅስ፦ “ታኒ ያይቆባ ኦቶሩዋ እፃስ፤ ኤንታ ሚፃካ ሻተታስ፤ ታኒ ካታማነ ካታማን ደእያ ኡባ ኤንታ ሞርከታስ አዳ እማና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay haysada yaagidi, banan caaqis: “Taani Yayqooba otoruwa ixas; enta miixaaka shaatettas; taani katamaanne kataman de7iya ubbaa enta morketas aathada immana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ እግዚአብሔር “የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፤ ምሽጎቹንም ጠልቻለሁ፤ ከተማዪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ፣ አሳልፌ እሰጣለሁ” ሲል በራሱ ምሏል፤ ይላል የሰራዊት አምላክ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር “የእስራኤልን ሕዝብ ትዕቢት ጠልቼአለሁ፤ የተዋቡ ቤተ መንግሥቶቻቸውን ተጸይፌአለሁ፤ ከዚህም የተነሣ ከተማይቱንና በእርስዋ የሚኖሩትን ሁሉ ለጠላት አሳልፌ እሰጣለሁ” ሲል በራሱ ምሎአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣምላኽ ሰራዊት ጐይታ እግዚኣብሄር “ንትዕቢት ያእቆብ እፅየፎ እየ፤ ኣደራሻቱ ኸዓ ፀላእኹ። ነታ ኸተማውን ምስቲ ኣብ ውሽጣ ዘሎ፥ ኵሉ ኣሕሊፈ ኽህባ እየ” ኢሉ ብርእሱ መሓለ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብርእሱ መሐለ፡ ይብል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ ኣነ ንትዕቢት ያእቆብ ፈንፈንኩ፡ ኣዳራሻቱ ከአ ጸላእኩ፡ ነታ ኸተማውን ምስናይ እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ኹላቶም ኣሕሊፈ ኽህባ እየ።