Amos 6:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር የሆዋ ብገዛእ ርእሱ መሓለ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ ብልጽግና ያእቆብ እጸልእ፡ መንግስታቱውን እጸልእ እየ። ስለዚ ነታ ከተማን ኣብኣ ዘሎ ዅሉን ኣሕሊፈ ክህባ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር፥ “የያዕቆብን ትዕቢት አረክሳለሁ፤ ሀገሮቹንም ጠላሁ፤ ከተሞቹንም ከሚኖሩባቸው ሰዎች ጋር አጠፋለሁ” ብሎ በራሱ ምሎአልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር። የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ አዳራሾቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና የሚኖሩባትን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ ብሎ በራሱ ምሎአል፥ ይላል የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር፦ “የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፥ የንጉሥ ቅጥሮቹንም ጠልቻለሁ፤ ስለዚህ ከተማይቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ አሳልፌ እሰጣለሁ” ብሎ በራሱ ምሎአል፥ ይላል ጌታ የሠራዊት አምላክ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ጾሳይ ሀዋዳን ያጊደ፥ ባረካ ባረናን ጫቄዳ፤ “ታን ያቆባ ኦቶሩዋ እጻይ፤ ኡንቱንቱ ጌሱዋካ ሸነታድ፤ ታን ካታማነ ካታማን ደእያ ኡባ ኡንቱንቱ ሞርከቶ አደ እማና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday S'oossay hawaadan yaagiide, barekka barenan c'aak'k'eedda; «Taani Yaak'ooba otoruwaa is's'ay; unttunttu geessuwaakka shenetaad; taani katamaanne kataman de'iyaa ubbaa unttunttu morkketoo aatsaade immana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Salo Xoossay, «Isra7eele asa otoreteththaa tani harassettadis; istta miixatikka tana shuunneettes; hessa gishshas tani katamayonne izin dizayta ubbaa morkkes aaththa immana» giidi barkka banan caaqqides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳ ኦቶሬቴ ታኒ ሃራሴታዲስ፤ ኢስታ ሚጻቲካ ታና ሹኔቴስ፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ካታማዮኔ ኢዚን ዲዛይታ ኡባ ሞርኬስ ኣ ኢማና» ጊዲ ባርካ ባናን ጫቂዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ሀይሳዳ ያግድ፥ ባናን ጫቅስ፦ “ታኒ ያይቆባ ኦቶሩዋ እፃስ፤ ኤንታ ሚፃካ ሻተታስ፤ ታኒ ካታማነ ካታማን ደእያ ኡባ ኤንታ ሞርከታስ አዳ እማና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay haysada yaagidi, banan caaqis: “Taani Yayqooba otoruwa ixas; enta miixaaka shaatettas; taani katamaanne kataman de7iya ubbaa enta morketas aathada immana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ እግዚአብሔር “የያዕቆብን ትዕቢት ተጸይፌአለሁ፤ ምሽጎቹንም ጠልቻለሁ፤ ከተማዪቱንና በውስጧ ያለውን ሁሉ፣ አሳልፌ እሰጣለሁ” ሲል በራሱ ምሏል፤ ይላል የሰራዊት አምላክ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር “የእስራኤልን ሕዝብ ትዕቢት ጠልቼአለሁ፤ የተዋቡ ቤተ መንግሥቶቻቸውን ተጸይፌአለሁ፤ ከዚህም የተነሣ ከተማይቱንና በእርስዋ የሚኖሩትን ሁሉ ለጠላት አሳልፌ እሰጣለሁ” ሲል በራሱ ምሎአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣምላኽ ሰራዊት ጐይታ እግዚኣብሄር “ንትዕቢት ያእቆብ እፅየፎ እየ፤ ኣደራሻቱ ኸዓ ፀላእኹ። ነታ ኸተማውን ምስቲ ኣብ ውሽጣ ዘሎ፥ ኵሉ ኣሕሊፈ ኽህባ እየ” ኢሉ ብርእሱ መሓለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብርእሱ መሐለ፡ ይብል፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ ኣነ ንትዕቢት ያእቆብ ፈንፈንኩ፡ ኣዳራሻቱ ከአ ጸላእኩ፡ ነታ ኸተማውን ምስናይ እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ኹላቶም ኣሕሊፈ ኽህባ እየ። |