Amos 6:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ ግና፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ኣብ ልዕሌኹም ህዝቢ ከልዕለኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት። ካብ ኣፍ ደገ ሄማት ክሳዕ ፈለግ ምድረበዳ ድማ ክጭቁኑኹም እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእስራኤል ቤት ሆይ እነሆ እኔ የሚያስጨንቋችሁን ሕዝብ አስነሣባችኋለሁ፥” ይላል የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር፤ እነርሱም ከሐማት መግቢያ ጀምረው እስከ ዐረባ ወንዝ ድረስ ትገቡ ዘንድ አይፈቅዱላችሁም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ ሕዝብን አስነሣባችኋለሁ፥ ይላል የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር፤ እነርሱም ከሐማት መግቢያ ጀምረው እስከ ዓረባ ወንዝ ድረስ ያስጨንቋችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የእስራኤል ቤት ሆይ! እነሆ፥ እኔ አሕዛብን አስነሣባችኋለሁ፥” ይላል ጌታ የሠራዊት አምላክ፤ “እነርሱም ከሐማት መግቢያ ጀምረው እስከ ዓረባ ወንዝ ድረስ ያስጨንቋችኋል።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ህንተ ቦላ እት ካዉተ ደንና፤ ኡንቱንቱ ህንተና ሀማታ ፕኑዋፐ ዶሚደ፥ አራባ ዎምባ ጋካናዉ ቱጋያና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossay hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hintte bolla itti kawutetsaa dentsana; unttunttu hinttena Hamaata Pinuwaappe doommiide, Araba Wombbaa gakkanaw tuggayana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Salo Xoossay, «Isra7eele asawu! Tani intte bolla hara wolqqama dere denththana; hessika pudeha baggafe Hamaate pengefe doommidi dugeha baggara Arabe shoobba gakkanaas inttena un7eththana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ታኒ ኢንቴ ቦላ ሃራ ዎልቃማ ዴሬ ዴንና፤ ሄሲካ ፑዴሃ ባጋፌ ሃማቴ ፔንጌፌ ዶሚዲ ዱጌሃ ባጋራ ኣራቤ ሾባ ጋካናስ ኢንቴና ኡንኤና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ታኒ ህንተ ቦላ ሀራ ካዎተ ደንና፤ ኤንቲ ህንተና ሀማታ ፕኑዋፐ ዶምድ፥ አራባ ዛንጋራ ጋካናዉ ኡንኤና” ያጌስ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hinteno, Isra7eele asaw, taani hinte bolla hara kawotethi denthana; enti hintena Hamaata Pinuwape doomidi, Araba zangaara gakanaw un7ethana” yaagees Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁሉን የሚገዛ አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፣ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፤ እነሆ፤ እኔ ከሐማት መግቢያ እስከ ዓረባ ሸለቆ ድረስ፣ የሚያስጨንቃችሁን ሕዝብ፣ በእናንተ ላይ አስነሣለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! በእናንተ ላይ የሌላ ሕዝብ ኀይል አስነሣባችኋለሁ፤ እርሱም በሰሜን ከሐማት መግቢያ በር ጀምሮ በደቡብ እስከ አረባ ሸለቆ ድረስ ዘልቆ ያስጨንቃችኋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ስለዙይ ኣቱም ህዝቢ እስራኤል፥ እንሆ ህዝቢ ኸተስአልኩም እየ፤ ንሳቶም ከዓ ኻብቲ መእተዊ ሃማት ጀሚሮም፥ ክሳዕ ሩባ ዓረባ ከጨንቑኹም እዮም” ይብል ኣምላኽ ሰራዊት እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ስለዚ እንሆ፡ ህዝቢ ኽተንስኣልኩም እየ፡ ንሳቶም ከአ ካብቲ መእተዊ ሃማት ክሳዕ እቲ ውሒዝ ኣርባሀ ኬጨንቕኹም እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት። |