Amos 6:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ግና፡ ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ኣብ ልዕሌኹም ህዝቢ ከልዕለኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ጐይታ ሰራዊት። ካብ ኣፍ ደገ ሄማት ክሳዕ ፈለግ ምድረበዳ ድማ ክጭቁኑኹም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ እነሆ እኔ የሚ​ያ​ስ​ጨ​ን​ቋ​ች​ሁን ሕዝብ አስ​ነ​ሣ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፥” ይላል የሠ​ራ​ዊት አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ እነ​ር​ሱም ከሐ​ማት መግ​ቢያ ጀም​ረው እስከ ዐረባ ወንዝ ድረስ ትገቡ ዘንድ አይ​ፈ​ቅ​ዱ​ላ​ች​ሁም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ቤት ሆይ፥ እነሆ፥ እኔ ሕዝብን አስነሣባችኋለሁ፥ ይላል የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር፤ እነርሱም ከሐማት መግቢያ ጀምረው እስከ ዓረባ ወንዝ ድረስ ያስጨንቋችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “የእስራኤል ቤት ሆይ! እነሆ፥ እኔ አሕዛብን አስነሣባችኋለሁ፥” ይላል ጌታ የሠራዊት አምላክ፤ “እነርሱም ከሐማት መግቢያ ጀምረው እስከ ዓረባ ወንዝ ድረስ ያስጨንቋችኋል።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ታን ህንተ ቦላ እት ካዉተ ደንና፤ ኡንቱንቱ ህንተና ሀማታ ፕኑዋፐ ዶሚደ፥ አራባ ዎምባ ጋካናዉ ቱጋያና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossay hawaadan yaagee; «Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, taani hintte bolla itti kawutetsaa dentsana; unttunttu hinttena Hamaata Pinuwaappe doommiide, Araba Wombbaa gakkanaw tuggayana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY Salo Xoossay, «Isra7eele asawu! Tani intte bolla hara wolqqama dere denththana; hessika pudeha baggafe Hamaate pengefe doommidi dugeha baggara Arabe shoobba gakkanaas inttena un7eththana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳዉ! ታኒ ኢንቴ ቦላ ሃራ ዎልቃማ ዴሬ ዴንና፤ ሄሲካ ፑዴሃ ባጋፌ ሃማቴ ፔንጌፌ ዶሚዲ ዱጌሃ ባጋራ ኣራቤ ሾባ ጋካናስ ኢንቴና ኡንኤና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ታኒ ህንተ ቦላ ሀራ ካዎተ ደንና፤ ኤንቲ ህንተና ሀማታ ፕኑዋፐ ዶምድ፥ አራባ ዛንጋራ ጋካናዉ ኡንኤና” ያጌስ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinteno, Isra7eele asaw, taani hinte bolla hara kawotethi denthana; enti hintena Hamaata Pinuwape doomidi, Araba zangaara gakanaw un7ethana” yaagees Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁሉን የሚገዛ አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፣ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ፤ እነሆ፤ እኔ ከሐማት መግቢያ እስከ ዓረባ ሸለቆ ድረስ፣ የሚያስጨንቃችሁን ሕዝብ፣ በእናንተ ላይ አስነሣለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የእስራኤል ሕዝብ ሆይ! በእናንተ ላይ የሌላ ሕዝብ ኀይል አስነሣባችኋለሁ፤ እርሱም በሰሜን ከሐማት መግቢያ በር ጀምሮ በደቡብ እስከ አረባ ሸለቆ ድረስ ዘልቆ ያስጨንቃችኋል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ስለዙይ ኣቱም ህዝቢ እስራኤል፥ እንሆ ህዝቢ ኸተስአልኩም እየ፤ ንሳቶም ከዓ ኻብቲ መእተዊ ሃማት ጀሚሮም፥ ክሳዕ ሩባ ዓረባ ከጨንቑኹም እዮም” ይብል ኣምላኽ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ስለዚ እንሆ፡ ህዝቢ ኽተንስኣልኩም እየ፡ ንሳቶም ከአ ካብቲ መእተዊ ሃማት ክሳዕ እቲ ውሒዝ ኣርባሀ ኬጨንቕኹም እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት።