Amos 6:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣፍራስ ኣብ ከውሒ ድዮም ኪጐዩ፧ ኣብኡ ብብዕራይ ኪሓርስ ድዩ፧ ንፍርዲ ናብ ሓሞት፡ ንፍረ ጽድቂ ድማ ናብ መጓሰ ቀይርኩምዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ፍርድን ወደ ቍጣ፥ የእውነትንም ፍሬ ወደ እሬት ለውጣችኋልና፥ በውኑ ፈረሶች በጭንጫ ላይ ይሮጣሉን? ወይስ በሬዎች በዚያ ላይ ያርሳሉን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ፍርድን ወደ ሐሞት፥ የጽድቅንም ፍሬ ወደ እሬት የለወጣችሁ፥ በከንቱም ነገር ደስ የሚላችሁ። በኃይላችን ቀንድ የወሰድን አይደለምን? የምትሉ፥ እናንተ ሆይ፥ በውኑ ፈረሶች በጭንጫ ላይ ይጋልባሉን? ወይስ በሬዎች በዚያ ላይ ያርሳሉን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በውኑ ፈረሶች በዓለታም መሬት ላይ ይጋልባሉን? ወይስ ሰው በበሬዎች በዚያ ላይ ሊያርስ ይችላልን? ነገር ግን እናንተ ፍርድን ወደ ሐሞት፥ የጽድቅንም ፍሬ ወደ እሬት ለወጣችሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፓራቱ ዛላ ቦላን ጋልፋናዉ ዳንዳዪኖ? ዎይ ቃይ ጎሻንቻይ ቦራ ዋጺደ፥ አባ ጎሻናዉ ዳንዳዪ? ሽን ህንተ ቱሙ ፕርዳ ማርዝያዉ፥ ጽሎተ አይፍያካ ጫሞ ላሜድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Paratuu zaallaa bollan gaalifanaw danddayiino? Woy k'ay goshshanchchay booraa waas'iide, abbaa goshshanaw danddayii? Shin hintte tumu pirddaa marzziyaw, s'illotetsaa ayfiyaakka c'amoo laammeeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Paray shuchcha bolla togettizee? Goshshanchchay abba giddon boora waaxi goyanaas dandayzee? Intte gidikko pirda marzen laammideta; tumakka gede camon shirdeta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፓራይ ሹቻ ቦላ ቶጌቲዜ? ጎሻንቻይ ኣባ ጊዶን ቦራ ዋጺ ጎያናስ ዳንዳይዜ? ኢንቴ ጊዲኮ ፒርዳ ማርዜን ላሚዴታ፤ ቱማካ ጌዴ ጫሞን ሺርዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፓራት ዛላ ቦላ ጋላባናዉ ዳንዳኦና? ዎይኮ ጎሻንቾይ ቦር ዋፅድ፥ አባ ጎያናዉ ዳንዳኢ? ሽን ህንተ ሱረ ፕርዳ ጪየ፥ ፅሎተ ጫሞ ኦደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Parati zaalla bolla gaallabanaw danda7oona? Woyko goshshanchoy boori waaxidi, abba goyanaw danda7ii? Shin hinte suure pirdaa ciiye, xillotethaa camo oothideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ፈረሶች በጭንጫ ላይ ይሮጣሉን? ሰውስ እዚያ ላይ በበሬ ያርሳልን? እናንተ ግን ፍትሕን ወደ መርዝነት፣ የጽድቅንም ፍሬ ወደ መራራነት ለወጣችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፈረሰኛ በቋጥኝ ላይ ሊጋልብ ይችላልን? ገበሬስ በባሕር ላይ በሬ ጠምዶ ማረስ ይችላልን? እናንተ ግን ፍርድን ወደ መርዝ ለወጣችሁ፤ እውነትንም እንደ ሬት መራራ አደረጋችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣፍራስዶ ኣብ ልዕሊ ኰዅሒ ይጋልቡ እዮም? ኣብዑርከ ኣብ ልዕሊኡዶ ይሓርሱ እዮም? ንስኻትኩም ግና ንፍርዲ ናብ መርዚ፥ ንፍረ ፅድቂ ናብ ዕረ ለወጥኩምዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንፍርሲ ናብ መርዚ፡ ንፍረ ጽድቂ ድማ ናብ ዕረ ለዊጥኩምዎ ኢኹም እሞ፡ ኣፍራስዶ ኣብ ልዕሊ ኸውሒ ይጎዩ እዮም፡ ወይስ ኣብዑርዶ ኣብኡ ይሕረሱ እዮም፡ |