Amos 6:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ኣብ ጽዮን ዘዕረፉን ኣብታ ቤት እስራኤል ዝመጸትሎም ኣህዛብ ርእሲ ተባሂላ እተሰምየት ከረን ሰማርያ ዚውከሉን ወይለኦም!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጽዮ​ንን ለሚ​ንቁ፥ በሰ​ማ​ር​ያም ተራራ ለሚ​ታ​መኑ ሰዎች ወዮ​ላ​ቸው፤ የአ​ሕ​ዛ​ብን አለ​ቆች ለቀ​ሙ​አ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በጽዮን ላሉ ዓለመኞች፥ በሰማርያም ተራራ ላይ ተዘልለው ለተቀመጡ፥ የእስራኤልም ቤት ወደ እነርሱ ለመጡባቸው ለአሕዛብ አለቆች ወዮላቸው!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በጽዮን ላሉ ዓለመኞች፥ በሰማርያም ተራራ ላይ ተማምነው ለተቀመጡ፥ የእስራኤልም ቤት ወደ እነርሱ ለመጡባቸው ለአሕዛብ አለቆች ወዮላቸው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳይ ማዱዋ ኦችያ ቦንቼቴዳ እስራኤልያ ጋድያ ካፓቶ፥ ህንተኖ፥ ጽዮነን እሻሉዋን ደእያዋንቶ፥ ሳማርያ ካታማንካ ህርግ ባይናን ኡቴዳዋንቶ፥ ህንተንቶ አየ አና!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, Israa'eeliyaa Asay maaduwaa oochchiyaa bonchchetteedda Israa'eeliyaa gadiyaa kaappatoo, hinttenoo, S'iyoonen ishaluwaan de'iyaawanttoo, Samaariyaa katamankka hirggi bayinnan utteeddawanttoo, hinttenttoo aayye ana!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xiyoonen badhdhi gi uttidaytoo! Samaariya zuma bolla hirgay baynda dizaytoo! Isra7eele asay maado koyidi intteko yizaytoo! Intteno dere halaqatoo! Inttes aayye ana!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺዮኔን ባ ጊ ኡቲዳይቶ! ሳማሪያ ዙማ ቦላ ሂርጋይ ባይንዳ ዲዛይቶ! ኢስራኤሌ ኣሳይ ማዶ ኮዪዲ ኢንቴኮ ዪዛይቶ! ኢንቴኖ ዴሬ ሃላቃቶ! ኢንቴስ ኣዬ ኣና!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ አሳይ ማዶ ኦይችያ ቦንቸትዳ እስራኤለ ሀላቃቶ፥ ህንተኖ፥ ፅዮነን እንጀን ደኤይሳቶ፥ ሳማረ ካታማን ህርግ ባይና ኡትዳይሳቶ፥ ህንተና አየ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, asay maado oychiya bonchetida Isra7eele halaqato, hinteno, Xiyoonen injen de7eysato, Samaare kataman hirgi bayna uttidaysato, hintena ayye!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጽዮን ተዘልላችሁ የምትቀመጡ፣ በሰማርያ ተራራ ያለ ሥጋት የምትኖሩ፣ የእስራኤልም ሕዝብ ለርዳታ ወደ እናንተ የሚመጡባችሁ፣ እናንት የአሕዛብ አለቆች ሆይ፤ ወዮላችሁ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ሕዝብ ርዳታቸውን ፈልጎ ወደ መሪዎቹ ይመጣል፤ እነርሱ ግን በጽዮን ተዝናንተው ስለሚቀመጡና በሰማርያ ተራራ ላይ ያለ ሥጋት ስለሚኖሩ ለእነዚህ ታዋቂ መሪዎች ወዮላቸው!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም ኣብ ፅዮን ሃዲኦም ዝቕመጡ፥ ኣብ እምባ ሰማርያ ድማ ተኣማሚኖም ዝነብሩ ቤት እስራኤል፥ ናብኣቶም ዝመፁዎም፥ መራሕቲ ኣህዛብ ወይለኦም!
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ኣብ ጽዮን ሀዲኦም፡ ኣብ ከረን ሰማርያ ድማ ተአሚኖም ዚነብሩ፡ ቤት እስራኤል ከአ ዚኸድዎም ስሙያት ሓላቑ ኣህዛብ ወይለኦም።