Amos 5:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ንሾብዓተ ከዋኽብትን ኦርዮንን ዚገብር፡ ንጽላሎት ሞት ናብ ንግሆ ዚቕይር፡ ንመዓልቲውን ብለይቲ ዜጸልምት፡ ንማያት ባሕሪ ዚጽውዕ፡ ናብ ምድሪውን ዘፍስሶ፡ ድለዮ፡ ስሙ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁሉን የሚሠራና የሚያቅናና፥ ብርሃኑን ወደ መስዕ የሚመልሰው፥ ቀኑን እንደ ሌሊት የሚያጨልመው፥ የባሕሩንም ውኃ ጠርቶ በምድር ፊት የሚያፈስሰው ስሙ ሁሉን የሚችል ጌታ እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰባቱን ከዋክብትና ኦሪዮን የተባለውን ኮከብ የፈጠረውን፥ የሞትን ጥላ ወደ ንጋት የሚለውጠውን፥ ቀኑንም በሌሊት የሚያጨልመውን፥ የባሕሩንም ውኆች ጠርቶ በምድር ፊት ላይ የሚያፈስሳቸውን፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰባቱን ከዋክብትና ኦሪዮን የተባለውን ኮበብ የፈጠረ፥ የሞትን ጥላ ወደ ንጋት የሚለውጥ፥ ቀኑንም በሌሊት የሚያጨልም፥ የባሕሩንም ውኆች ጠርቶ በምድር ፊት ላይ የሚያፈስሳቸው እርሱ፥ ስሙ ጌታ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ፕልያድሳ ጌተትያ ላፑን ጾልንተቱዋነ ኦርዮና ጌተትያ ጾልንተቱዋ ጭታ መዳዌ፥ ባራ ማ ዎንታዉ፥ ጋላሳ ፖኡዋካ ቃማዉ ላምያዌነ አባን ደእያ ሃቱዋ ፑደ ሳሉዋ ጼሲደ፥ ሳኣ ምጨ ቦላ ዱገ ትግያዌ፥ አዉ ሱንይ መና ጎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Piliyaadisa geetettiyaa laappun s'oolinttetuwaanne Ooriyoona geetettiyaa s'oolinttetuwaa c'itaa med'd'eeddawe, bara d'umaa wonttaw, gallassaa poo'uwaakka k'ammaw laammiyaawenne abban de'iyaa haatsatuwaa pude saluwaa s'eesiide, sa'aa mic'etsaa bolla duge tigiyaawe, aw suntsay Med'inaa Godaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Piliyaadise geetettiza laappun xoolinttetanne Oryoone geetettiza issi bolla diza xoolintteta medhdhiday gallassaa omarsan, omarsa gallassan laammizay, abba haath azazidi biitta bolla gogissizay, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፒሊያዲሴ ጌቴቲዛ ላፑን ጾሊንቴታኔ ኦርዮኔ ጌቴቲዛ ኢሲ ቦላ ዲዛ ጾሊንቴታ ሜዳይ ጋላሳ ኦማርሳን፥ ኦማርሳ ጋላሳን ላሚዛይ፥ ኣባ ሃ ኣዛዚዲ ቢታ ቦላ ጎጊሲዛይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፕልያድሳ ጌተትያ ላፑን ፆልንቶታ ኦዳይ፥ ኦርዮና ጌተትያ ፆልንቶ ኮጫታ መዳይ፥ ማ ፖኦን፥ ጋላሳ ቃማን ላመይ፥ አባን ደእያ ሃታ ሳሎ ፑደ ፄግድ፥ ሳአ ምጨ ቦላ ዱገ ትገይ፥ እያ ሱንይ ጎዳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Piliyadisa geetetiya laapun xoolintota oothiday, Ooriyoona geetetiya xoolinto kocata medhiday, dhumaa poo7on, gallasa qamman laammey, abban de7iya haathata salo pude xeegidi, sa7a micetha bolla duge tigey, iya sunthay Godaa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰባቱን ከዋክብትና ኦሪዮንን የሠራ፣ ጨለማውን ወደ ንጋት ብርሃን የሚለውጥ፣ ቀኑን አጨልሞ ሌሊት የሚያደርግ፣ የባሕሩንም ውሃ ጠርቶ፣ በገጸ ምድር ላይ የሚያፈስስ፣ ስሙ እግዚአብሔር ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ፕሊያዲስ” የተባሉትን ሰባቱን ከዋክብትና “ኦርዮን” ተብለው የሚጠሩትን የከዋክብት ክምችትን የፈጠረ፥ ሌሊቱን ወደ ቀን፥ ቀኑንም ወደ ሌሊት የሚለውጥ፥ የባሕሩን ውሃ አዞ፥ በምድር ላይ እንዲፈስ የሚያደርግ፥ ኀያላንንና ምሽጎቻቸውን የሚደመስስ እርሱ ነው፤ ስሙም እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሸውዓተ ኸዋኽብትን፥ ኦሪዮን ንዝተብሃለ ኾከብን ዝፈጠረ፥ ግብ ዝበለ ፀልማት ናብ ወጋሕታ ንዝልውጥ፥ ንመዓልቲ ኸዓ ግብ ዝበለ ለይቲ ዝገበሮ፥ ንማያት ባሕሪ ዝፅውዖ፥ ናብ ልዕሊ ገፅ ምድሪ ድማ ዘፍስሶ፥ ስሙ እግዚኣብሄር እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንሾብዓተ ኸዋኽብቲ ንኦርዩንን ዝገብረ፡ ንድነ ሞት ናብ ወጋሕታ ዚልወጦ፡ ንመዓልቲ ኸአ ግብ ዝበለ ለይቲ ዚገብሮ፡ ንማያት ባሕሪ ዚጽውዖ፡ ናብ ልዕሊ ገጽ ምድሪ ድማ ዚኽዕዎ፡ ኣብ ልዕሊ ዕርዲ ጥፍኣት ኪመጽእ፡ ነቲ ሓያል ብድንገት ጥፍኣት ዜውርደሉ፡ ስሙ እግዚኣብሄር እዩ እሞ ድለይዎ። |