Amos 5:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣብ ስግር ደማስቆ ናብ ምርኮ ክሰደኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ስሙ ኣምላኽ ሰራዊት። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ከደማስቆ ወደዚያ አስማርካችኋለሁ” ይላል ስሙ የሠራዊት ጌታ የተባለ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ከደማስቆ ወደዚያ አስማርካችኋለሁ፥ ይላል ስሙ የሠራዊት አምላክ የተባለ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ከደማስቆ ባሻገር አስማርኬ አፈልሳችኋለሁ፥” ይላል ጌታ፥ ስሙ የሠራዊት አምላክ የሆነ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተና ኦሞድሳደ ዳማስቆ ካታማፐ አደ ሃኮ ሳ የዳና” ያጌ። ሀዋ ግያዌ አዉ ሱንይ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳ ጌተትያ መና ጎዳቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani hinttena omoodissaade Damask'k'o katamaappe aatsaade haako sa'aa yeddana» yaagee. Hawaa giyaawe aw suntsay Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossaa geetettiyaa Med'inaa Godaattee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani inttena Damasqofe gede haassa gooddana» gees GODAY Salo Xoossay. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢንቴና ዳማስቆፌ ጌዴ ሃሳ ጎዳና» ጌስ ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ህንተና ድእሳዳ ዳማስቆ ካታማፐ አዳ ሃሆ በሲ የዳና” ያጌስ እያ ሱንይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳ ጌተትያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, taani hintena di7isada Damasqo katamaape aathada haaho bessi yeddana” yaagees iya sunthay, Ubbaafe Wolqaama Xoossaa geetetiya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ከደማስቆ ወዲያ እንድትሰደዱ አደርጋችኋለሁ፤” ይላል ስሙ የሰራዊት አምላክ የሆነ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከደማስቆ ወዲያ ርቃችሁ እንድትሰደዱ አደርጋለሁ።” ይህን የተናገርኩ እኔ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነኝ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ንኽንየው ደማስቆ ኸም እትማረኹ ኽገብረኩም እየ” ይብል እቲ ኣምላኽ ሰራዊት ዝስሙ እግዚኣብሄር። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ንኽንየው ደማስቆ ኸማርኸኩም እየ፡ ይብል እቲ ኣምላኽ ሰራዊት ዝስሙ እግዚኣብሄር። |