Amos 5:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣብ ስግር ደማስቆ ናብ ምርኮ ክሰደኩም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ስሙ ኣምላኽ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ከደ​ማ​ስቆ ወደ​ዚያ አስ​ማ​ር​ካ​ች​ኋ​ለሁ” ይላል ስሙ የሠ​ራ​ዊት ጌታ የተ​ባለ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ከደማስቆ ወደዚያ አስማርካችኋለሁ፥ ይላል ስሙ የሠራዊት አምላክ የተባለ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ከደማስቆ ባሻገር አስማርኬ አፈልሳችኋለሁ፥” ይላል ጌታ፥ ስሙ የሠራዊት አምላክ የሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ህንተና ኦሞድሳደ ዳማስቆ ካታማፐ አደ ሃኮ ሳ የዳና” ያጌ። ሀዋ ግያዌ አዉ ሱንይ ኡባፐ ዎልቃማ ጾሳ ጌተትያ መና ጎዳቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani hinttena omoodissaade Damask'k'o katamaappe aatsaade haako sa'aa yeddana» yaagee. Hawaa giyaawe aw suntsay Ubbaappe Wolk'k'aama S'oossaa geetettiyaa Med'inaa Godaattee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani inttena Damasqofe gede haassa gooddana» gees GODAY Salo Xoossay.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢንቴና ዳማስቆፌ ጌዴ ሃሳ ጎዳና» ጌስ ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ህንተና ድእሳዳ ዳማስቆ ካታማፐ አዳ ሃሆ በሲ የዳና” ያጌስ እያ ሱንይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳ ጌተትያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, taani hintena di7isada Damasqo katamaape aathada haaho bessi yeddana” yaagees iya sunthay, Ubbaafe Wolqaama Xoossaa geetetiya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ከደማስቆ ወዲያ እንድትሰደዱ አደርጋችኋለሁ፤” ይላል ስሙ የሰራዊት አምላክ የሆነ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከደማስቆ ወዲያ ርቃችሁ እንድትሰደዱ አደርጋለሁ።” ይህን የተናገርኩ እኔ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነኝ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ንኽንየው ደማስቆ ኸም እትማረኹ ኽገብረኩም እየ” ይብል እቲ ኣምላኽ ሰራዊት ዝስሙ እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ ንኽንየው ደማስቆ ኸማርኸኩም እየ፡ ይብል እቲ ኣምላኽ ሰራዊት ዝስሙ እግዚኣብሄር።