Amos 5:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብ ኵሉ ኣደባባያት ዋይዋይታ ኪህሉ እዩ። ኣብ ኵሉ ጐደናታት ከኣ፡ ወይለይ! ኣየ ወዮ! ነቲ ሓረስታይ ድማ ናብ ሓዘን ክጽውዕዎ እዮም፣ ነቶም ዝኸኣሉ ድማ ካብ መልቀስ ናብ መልቀስ ክጽውዕዎም እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ሁሉን የሚ​ችል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “በየ​አ​ደ​ባ​ባዩ ሁሉ ላይ ዋይታ ይሆ​ናል፤ በየ​መ​ን​ገ​ዱም ሁሉ ላይ ወዮ ወዮ ይባ​ላል፤ ገበ​ሬ​ዎ​ቹም ወደ ልቅሶ፥ አል​ቃ​ሾ​ቹም ወደ ዋይታ ይጠ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በየአደባባዩ ሁሉ ላይ ዋይታ ይሆናል፤ በየመንገዱም ሁሉ ላይ ወዮ ወዮ ይባላል፤ ገበሬዎቹም ወደ ልቅሶ፥ አልቃሾቹም ወደ ዋይታ ይጠራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ፥ የሠራዊት አምላክ ጌታ እንዲህ ይላል፦ “በየአደባባዩ ሁሉ ላይ ዋይታ ይሆናል፤ በየመንገዱም ሁሉ ላይ ‘ወዮ! ወዮ!’ ይላሉ፤ ገበሬዎቹም ወደ ልቅሶ፥ አልቃሾቹም ወደ ዋይታ ይጠራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዳባባ ኡባን ዋሱ ከሳና፤ ኦገ ኡባንካ አሳይ፥ ‘አየ፥ አየ!’ ጋና። ጎሻንቻቱ ዬኮ፥ ዝላልያዋንቱካ ዝላሳዉ ጼሰታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Dabaabaa ubbaan waasuu kesana; oge ubbankka asay, ‹Aayye, aayye!› gaana. Goshshanchchatuu yeekoo, zilaaliyaawanttukka zilaassaw s'eesettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY Salo Xoossay, «Oge bollanne dubbushay dizason ubbaan waasoynne yeehoy siyettana; goshshanchchati koyssas zilalizayti yeehos xeygettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ፥ «ኦጌ ቦላኔ ዱቡሻይ ዲዛሶን ኡባን ዋሶይኔ ዬሆይ ሲዬታና፤ ጎሻንቻቲ ኮይሳስ ዚላሊዛይቲ ዬሆስ ጼይጌታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ፥ “ዳባባ ኡባን ዋሶይ ስኤታና፤ ኦገ ኡባን ዘለልስ ዳራና። ጎሻንቾት ዬሆ፥ ዘሌልድ ዬክያ አሳይ ዘለልሳስ ፄገታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay, “Dabaaba ubban waasoy si7etana; oge ubban zelelsi darana. Goshshanchoti yeeho, zeleelidi yeekiya asay zelelsas xeegetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጌታ የሰራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በየመንገዱ ሁሉ ወየው ተብሎ ይለቀሳል፤ በአደባባዩም የሥቃይ ጩኸት ይሆናል፤ ገበሬዎች ለልቅሶ፣ አልቃሾችም ለዋይታ ይጠራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በየመንገዱና በየአደባባዩ ዋይታና ለቅሶ ይሰማል፤ ገበሬዎች እንኳ ለለቅሶ ይጠራሉ፤ ከሙሾ አውጪዎችም ጋር ስለ ሞቱ ሰዎች ያለቅሳሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል፦ “ኣብ ኵሉ ኣደባባያት ክቍዘም፥ ኣብ ኵሉ መንገድታት ከዓ፥ ዋይ ዋይ ክበሃል እዩ። ንሓረስቶት ናብ ብኽያት፥ ነቶም መልቀስ ዝኽእሉ ናብ ዋይታ ኽፅውዑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት፡ እቲ ጐይታ፡ ከምዚ ይብል አሎ፡ ኣብ ኩሉ ኣደባባያት ኪቐዙም፡ ኣብ ኩሉ መገድታት ከአ ዋይዋይ ኪበሀል እዩ። ንሓረስታይ ናብ ሐዘን፡ ነቶም መልቀስ ዚኽእሉ ኸአ ናብ ብኽያት ኪጽውዕዎም እዮም።