Amos 5:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብህይወት ምእንቲ ኽትህልዉስ፡ ጽቡቕ ደለዩ እምበር፡ ክፉእ ኣይትድለዩ። ከምኡ ድማ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ከምቲ ዝበልካዮ ምሳኻትኩም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሕይወት ትኖሩ ዘንድ መልካሙን ፈልጉ፤ ክፉውንም አይደለም፤ እንዲሁ እናንተ እንደ ተናገራችሁ ሁሉን የሚችል እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሕይወት ትኖሩ ዘንድ መልካሙን እንጂ ክፉውን አትፈልጉ፤ እንዲህም እናንተ እንደ ተናገራችሁ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሕይወት እንድትኖሩ መልካሙን እንጂ ክፉውን አትፈልጉ፤ እንዲሁም እናንተ እንደ ተናገራችሁት የሠራዊት አምላክ ጌታ ከእናንተ ጋር ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ደኡዋን ደአናዉ ሎኦባፐ አትና፥ ኢታባ ኦፕተ፤ ያቶፐ፥ ህንተ ግያዋዳን፥ መና ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ህንተናና ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | De'uwaan de'anaw lo"obaappe attina, iitabaa ootsoppite; yaatooppe, hintte giyaawaadan, Med'inaa Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hinttenana gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Intte shemppora paxa de7ana mala lo7oppe attiin iita ooththofte; intte hessaththo ooththiko intte gida mala GODAY Salo Xoossay inttenara gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢንቴ ሼምፖራ ፓጻ ዴኣና ማላ ሎኦፔ ኣቲን ኢታ ኦፍቴ፤ ኢንቴ ሄሳ ኦኮ ኢንቴ ጊዳ ማላ ጎዳይ ሳሎ ጾሳይ ኢንቴናራ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሎኦ ዶስተ፤ ኢታ እፅተ፤ ህንተ ደኦን ዳና። ሄሳ ኦኮ፥ ህንተ ገይሳዳ፥ ጎዳይ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ፆሳይ ህንተራ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Lo77o dosite; iita ixite; hinte de7on daana. Hessa oothiko, hinte geysada, Goday, Ubbaafe Wolqaama Xoossay hintera gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሕይወት ትኖሩ ዘንድ፣ መልካሙን እንጂ ክፉውን አትፈልጉ፤ ከዚያ በኋላ እንደ ተናገራችሁት፣ የሰራዊት አምላክ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በሕይወት ትኖሩ ዘንድ መልካሙን እንጂ ክፉ ነገር አታድርጉ፤ ይህን ብታደርጉ ልክ እናንተ እንደምትሉት የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ከእናንተ ጋር ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብህይወት ንኽትነብሩ፥ ሰናይ እምበር ክፉእ ኣይትድለዩ፤ ከምቲ ባዕልኻትኩም ዝተናገርኩምዎ ድማ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ምሳኻትኩም ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብህይወት ክትነብሩስ፡ ሰናይ ድለዩ፡ እከይ ኣይኮነን። ከምኡ ኸአ፡ ከምቲ ዝበልኩምዎ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት ምሳኻትኩም ኪኸውን እዩ። |