Amos 5:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ ሽዑ ጀሚርካ ንድኻታት ረጊጽካ፡ ቍርጽራጽካ ድማ ካብኡ ትወስድ፡ ካብ እምኒ እተቐርጸ ኣባይቲ ሰሪሕካ፡ ኣብኡ ግና ኣይትነብርን ትኸውን። ፍቑራት ኣታኽልቲ ወይኒ ተኺልካ፡ ወይኖም ግና ኣይትሰቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ድሃ​ው​ንም ደብ​ድ​ባ​ች​ኋ​ልና፤ መማ​ለ​ጃ​ንም ከእ​ርሱ ወስ​ዳ​ች​ኋ​ልና፤ ያማሩ ቤቶ​ች​ንም መር​ጣ​ችሁ ሠር​ታ​ች​ኋ​ልና፥ ነገር ግን አት​ኖ​ሩ​ባ​ቸ​ውም፤ ያማሩ የወ​ይን ቦታ​ዎ​ችም ተክ​ላ​ች​ኋል፤ ነገር ግን ወይ​ንን አት​ጠ​ጡም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ድሀውንም ደብድባችኋልና፥ የስንዴውንም ቀረጥ ከእርሱ ወስዳችኋልና ከተጠረበ ድንጋይ ቤቶችን ሠርታችኋል፥ ነገር ግን አትቀመጡባቸውም፤ ያማሩ የወይን ቦታዎች ተክላችኋል፥ ነገር ግን ከወይን ጠጃቸው አትጠጡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተም ድሀውን ረግጣችኋልና፥ የስንዴውንም ቀረጥ ከእርሱ ወስዳችኋልና፥ ከተጠረበ ድንጋይ ቤቶችን ሠርታችኋል፥ ነገር ግን አትቀመጡባቸውም፤ ያማሩ የወይን ቦታዎች ተክላችኋል፥ ነገር ግን ከወይን ጠጃቸው አትጠጡም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ህዬሳቱዋ የደ፥ ኡንቱንቱ ካካ ኡንቱንቱፐ ቦንቂደ አኬድታ። ያቲደ ማሰቴዳ ሹቻን ጎለቱዋ ግምቤድታ፤ ሽን ህንተ ሄ ጎለቱዋን ደእክታ። ሎእያ ዎይንያ ቱራቱዋካ ቶኬድታ፤ ሽን ህንተ ሄ ዎይንያ ኤሳ ኡሽክታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte hiyyeesatuwaa yed'd'iide, unttunttu katsaakka unttunttuppe bonk'k'iide akkeeddita. Yaatiide masetteedda shuchchaan golletuwaa gimbbeeddita; shin hintte he golletuwaan de'ikkita. Lo"iyaa woyniyaa turatuwaakka tokkeeddita; shin hintte he woyniyaa eessaa ushikkita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Manqota un7eththeeta; istta wolqqara kath giiriseeta; inttes masettida shuchchafe keeth keexxideta shin he keeththan deekketa. Aradda biittan woyne miththa tokkideta shin izappe agettida woyne ushshu uyekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ማንቆታ ኡንኤታ፤ ኢስታ ዎልቃራ ካ ጊሪሴታ፤ ኢንቴስ ማሴቲዳ ሹቻፌ ኬ ኬጺዴታ ሺን ሄ ኬን ዴኬታ። ኣራዳ ቢታን ዎይኔ ሚ ቶኪዴታ ሺን ኢዛፔ ኣጌቲዳ ዎይኔ ኡሹ ኡዬኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ማንቆታ የድ፥ ኤንታ ካ ቦንቄታ። ያትድ ሹቻ ኬታ ግምብደታ፤ ሽን ህንተ እያን ደኤከታ። ሎኦ ዎይነ ቶክደታ፤ ሽን ህንተ ሄ ዎይነ ኡሻ ኡየከታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte manqota yedhidi, enta kathaa bonqeeta. Yaatidi shucha keethata gimbideta; shin hinte iyan de7eketa. Lo77o woyne tokideta; shin hinte he woyne ushsha uyeketa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንተ ድኻውን ትረግጣላችሁ፤ እህል እንዲሰጣችሁም ታስገድዱታላችሁ፤ ስለዚህ በተጠረበ ድንጋይ ቤት ብትሠሩም፣ በውስጡ ግን አትኖሩም፤ ባማሩ የወይን ተክል ቦታዎች ወይን ብትተክሉም፣ የወይን ጠጁን ግን አትጠጡም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ድኾችን ጨቊናችሁ፤ እህላቸውንም አስገብራችሁ፤ ከጥርብ ድንጋይ ቤቶች ሠርታችኋል፤ እናንተ ግን አትኖሩባቸውም፤ የሚያስደስት ወይን ተክላችኋል፤ ነገር ግን ከእርሱ የሚገኘውን የወይን ጠጅ እናንተ አትጠጡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንድኻ ስለ ዝረገፅኩምዎ፥ ነቲ ዘፍረዮ ስርናይ ከዓ ንግብሪ ስለ ዘግደፍኩምዎ፥ ብፅሩብ ኣእማን ኣባይቲ ሰራሕኹም፥ ግና ኣይትነብሩሉን ኢኹም። ዘሕጕስ ኣታኽልቲ ወይኒ ተኸልኩም፤ ግና ወይኑ ኣይትሰትዩን ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ንድኻ ስለ ዝረገጽኩምዎ፡ ነቲ ተሰኪምዎ ዝነበረ ስርናይ ከአ ስለ ዝግደፍኩምዎ፡ ብጽሩብ ኣእማን ኣባይቲ ሰራሕኩም፡ ኣይክትነብርዎን ከአ ኢኹም፡ ዜብህግ ኣታኽልቲ ወይኒ ተኸልኩም፡ ወይኑ ድማ ኣይክትሰትዩን ኢኹም።