Amos 5:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ካብ ሽዑ ጀሚርካ ንድኻታት ረጊጽካ፡ ቍርጽራጽካ ድማ ካብኡ ትወስድ፡ ካብ እምኒ እተቐርጸ ኣባይቲ ሰሪሕካ፡ ኣብኡ ግና ኣይትነብርን ትኸውን። ፍቑራት ኣታኽልቲ ወይኒ ተኺልካ፡ ወይኖም ግና ኣይትሰቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ድሃውንም ደብድባችኋልና፤ መማለጃንም ከእርሱ ወስዳችኋልና፤ ያማሩ ቤቶችንም መርጣችሁ ሠርታችኋልና፥ ነገር ግን አትኖሩባቸውም፤ ያማሩ የወይን ቦታዎችም ተክላችኋል፤ ነገር ግን ወይንን አትጠጡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ድሀውንም ደብድባችኋልና፥ የስንዴውንም ቀረጥ ከእርሱ ወስዳችኋልና ከተጠረበ ድንጋይ ቤቶችን ሠርታችኋል፥ ነገር ግን አትቀመጡባቸውም፤ ያማሩ የወይን ቦታዎች ተክላችኋል፥ ነገር ግን ከወይን ጠጃቸው አትጠጡም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተም ድሀውን ረግጣችኋልና፥ የስንዴውንም ቀረጥ ከእርሱ ወስዳችኋልና፥ ከተጠረበ ድንጋይ ቤቶችን ሠርታችኋል፥ ነገር ግን አትቀመጡባቸውም፤ ያማሩ የወይን ቦታዎች ተክላችኋል፥ ነገር ግን ከወይን ጠጃቸው አትጠጡም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ህዬሳቱዋ የደ፥ ኡንቱንቱ ካካ ኡንቱንቱፐ ቦንቂደ አኬድታ። ያቲደ ማሰቴዳ ሹቻን ጎለቱዋ ግምቤድታ፤ ሽን ህንተ ሄ ጎለቱዋን ደእክታ። ሎእያ ዎይንያ ቱራቱዋካ ቶኬድታ፤ ሽን ህንተ ሄ ዎይንያ ኤሳ ኡሽክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte hiyyeesatuwaa yed'd'iide, unttunttu katsaakka unttunttuppe bonk'k'iide akkeeddita. Yaatiide masetteedda shuchchaan golletuwaa gimbbeeddita; shin hintte he golletuwaan de'ikkita. Lo"iyaa woyniyaa turatuwaakka tokkeeddita; shin hintte he woyniyaa eessaa ushikkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Manqota un7eththeeta; istta wolqqara kath giiriseeta; inttes masettida shuchchafe keeth keexxideta shin he keeththan deekketa. Aradda biittan woyne miththa tokkideta shin izappe agettida woyne ushshu uyekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ማንቆታ ኡንኤታ፤ ኢስታ ዎልቃራ ካ ጊሪሴታ፤ ኢንቴስ ማሴቲዳ ሹቻፌ ኬ ኬጺዴታ ሺን ሄ ኬን ዴኬታ። ኣራዳ ቢታን ዎይኔ ሚ ቶኪዴታ ሺን ኢዛፔ ኣጌቲዳ ዎይኔ ኡሹ ኡዬኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ማንቆታ የድ፥ ኤንታ ካ ቦንቄታ። ያትድ ሹቻ ኬታ ግምብደታ፤ ሽን ህንተ እያን ደኤከታ። ሎኦ ዎይነ ቶክደታ፤ ሽን ህንተ ሄ ዎይነ ኡሻ ኡየከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte manqota yedhidi, enta kathaa bonqeeta. Yaatidi shucha keethata gimbideta; shin hinte iyan de7eketa. Lo77o woyne tokideta; shin hinte he woyne ushsha uyeketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እናንተ ድኻውን ትረግጣላችሁ፤ እህል እንዲሰጣችሁም ታስገድዱታላችሁ፤ ስለዚህ በተጠረበ ድንጋይ ቤት ብትሠሩም፣ በውስጡ ግን አትኖሩም፤ ባማሩ የወይን ተክል ቦታዎች ወይን ብትተክሉም፣ የወይን ጠጁን ግን አትጠጡም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ድኾችን ጨቊናችሁ፤ እህላቸውንም አስገብራችሁ፤ ከጥርብ ድንጋይ ቤቶች ሠርታችኋል፤ እናንተ ግን አትኖሩባቸውም፤ የሚያስደስት ወይን ተክላችኋል፤ ነገር ግን ከእርሱ የሚገኘውን የወይን ጠጅ እናንተ አትጠጡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንድኻ ስለ ዝረገፅኩምዎ፥ ነቲ ዘፍረዮ ስርናይ ከዓ ንግብሪ ስለ ዘግደፍኩምዎ፥ ብፅሩብ ኣእማን ኣባይቲ ሰራሕኹም፥ ግና ኣይትነብሩሉን ኢኹም። ዘሕጕስ ኣታኽልቲ ወይኒ ተኸልኩም፤ ግና ወይኑ ኣይትሰትዩን ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንድኻ ስለ ዝረገጽኩምዎ፡ ነቲ ተሰኪምዎ ዝነበረ ስርናይ ከአ ስለ ዝግደፍኩምዎ፡ ብጽሩብ ኣእማን ኣባይቲ ሰራሕኩም፡ ኣይክትነብርዎን ከአ ኢኹም፡ ዜብህግ ኣታኽልቲ ወይኒ ተኸልኩም፡ ወይኑ ድማ ኣይክትሰትዩን ኢኹም። |