Amos 4:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ክልተ ወይ ሰለስተ ከተማታት ማይ ክሰትያ ናብ ሓንቲ ኸተማ ኰለላ። ግን ኣይጸገቡን፤ ግናኸ ናባይ ኣይተመልስኩምን ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሁ​ለት ወይም የሦ​ስት ከተ​ሞች ሰዎች ወደ አን​ዲት ከተማ ውኃ ይጠጡ ዘንድ ሄዱ፤ ነገር ግን አል​ረ​ኩም፤ እና​ንተ ግን ወደ እኔ አል​ተ​መ​ለ​ሳ​ች​ሁም፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሁለት ወይም የሦስት ከተሞች ሰዎች ወደ አንዲት ከተማ ወኃ ይጠጡ ዘንድ ሄዱ፥ ነገር ግን አልረኩም፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሁለት ወይም የሦስት ከተሞች ሰዎች እየተንገዳገዱ ወደ አንዲት ከተማ ውኃ ለመጠጣት ሄዱ፥ ነገር ግን አልረኩም፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፥” ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ላኡ ዎይ ሄዙ ካታማቱዋ አሳይ ሃ ኡሻናዉ እት ካታማ ቤድኖ፤ ሽን አልበይክኖ። ሄዋንካ ቃይ ህንተ ታኮ ስምበይክታ” ያጌ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, laa"u woy heezzu katamatuwaa Asay haatsaa ushanaw itti katamaa beeddino; shin alibeykkino. Hewankka k'ay hintte taakko simmibeykkita» yaagee Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asay haath uyanaas koyishe ha katamappe he katama bides; gido attiin baas gidiza haaththe demmontta aggida gishshas uyidi alanaas dandaybeettenna; intteka taakko simmibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሳይ ሃ ኡያናስ ኮዪሼ ሃ ካታማፔ ሄ ካታማ ቢዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ባስ ጊዲዛ ሃ ዴሞንታ ኣጊዳ ጊሻስ ኡዪዲ ኣላናስ ዳንዳይቤቴና፤ ኢንቴካ ታኮ ሲሚቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ናምኡ ዎይኮ ሄ ካታማ አሳይ ሃ ኡያናዉ እስ ካታማ ብዶሶና፤ ሽን አልቦኮና። ሄሳንካ ህንተ ታኮ ስምበከታ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, nam7u woyko heedzu katama asay haathe uyanaw issi katama bidosona; shin alibookona. Hessanka hinte taako simmibeketa” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰዎች ውሃ ፍለጋ ከከተማ ወደ ከተማ ባዘኑ፣ ይሁን እንጂ ጠጥተው አልረኩም፤ እናንተ ግን ወደ እኔ አልተመለሳችሁም፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሰዎች ውሃ መጠጣት ፈልገው ከከተማ ወደ ከተማ ሄዱ፤ ነገር ግን በቂ ውሃ ባለማግኘታቸው ጠጥተው ሊረኩ አልቻሉም፤ እናንተም ወደ እኔ አልተመለሳችሁም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናይ ክልተ ወይ ናይ ሰለስተ ኸተማታት ሰባት ናብ ሓንቲ ኸተማ ማይ ክሰትዩ ኸዱ፥ ግና ኣይረወዩን፤ ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተመለስኩምን” ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ብሃጉን ብዋግን ወቓዕኩኹም፡ ነቲ ብዙሕ ኣታኽልትኽን ኣታኽልቲ ወይንኹምን በለሳውትኹምን ኣዋልዕኩምን ኣንበጣ በልዖ። ንስኻትኩም ግና ናባይ ኣይተመለስኩምን፡ ይብል እግዚኣብሄር።