Amos 4:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ብቕድስናኡ መሓለ፡ ብመንጠልጠሊ ዓሳ፡ ንዘርእኹም ድማ ብመትሓዚ ዓሳ ዚወስደኩም መዓልትታት ኪመጸኩም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ አግዚአብሔር፥ “እናንተን በሰልፍ ዕቃ፥ ቅሬታችሁንም በመቃጥን የሚወስዱበት ቀን እነሆ በላያችሁ ይመጣል” ብሎ በቅዱስነቱ ምሎአል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር። እናንተን በሰልፍ ዕቃ፥ ቅሬታችሁንም በመቃጥን የሚወስዱበት ቀን፥ እነሆ፥ በላያችሁ ይመጣል ብሎ በቅዱስነቱ ምሎአል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር፦ እናንተን በሜንጦ፥ ትሩፋቶቻችሁንም በመንጠቆ የሚወስዱበት ቀን፥ እነሆ፥ በላያችሁ ይመጣል ብሎ በቅዱስነቱ ምሎአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጊደ፥ ባረ ጌሻተን ጫቃ፤ “ህንተ ማጋን ኦይቂደ ጎሸታና ጋላሳይነ ህንተፐ አቴዳ አማሬዳዋንቱካ ማጋን ኦይቂደ ብያ ሞለቱዋዳን ሀናና ጋላሳይ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagiide, bare geeshshatetsaan c'ak'k'a; «Hintte maaggan oyk'k'iide gooshettana gallassaynne hintteppe atteeda amareedawanttukka maaggan oyk'k'iide biyaa moletuwaadan hanana gallassay yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY ba geeshshateththan, «Inttes siidhen dafoy aadhdhiin intte baana wodey yaana; inttefe heen biitta bolla attidayti qasse manxakon oyketti biza mole mala oyketti baana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ባ ጌሻቴን፥ «ኢንቴስ ሲን ዳፎይ ኣን ኢንቴ ባና ዎዴይ ያና፤ ኢንቴፌ ሄን ቢታ ቦላ ኣቲዳይቲ ቃሴ ማንጻኮን ኦይኬቲ ቢዛ ሞሌ ማላ ኦይኬቲ ባና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያግድ፥ ባ ጌሻተን ጫቅስ፥ “ህንተ ማንፃቆን ኦይከትድ ጎሸታና ጋላስነ ህንተፈ አትዳ ጉት ማንፃቆን ኦይከትድ ብያ ሞሎዳ ሀናና ጋላስ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagidi, ba geeshshatethan caaqis, “Hinte manxaqon oyketidi gooshetana gallasinne hintefe attida guuthati manxaqon oyketidi biya moloda hanana gallas yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ እግዚአብሔር በቅድስናው እንዲህ ሲል ምሏል፤ “እነሆ፤ በመንጠቆ ተይዛችሁ የምትወሰዱበት ትሩፋናችሁ እንኳ፣ በዓሣ መንጠቆ የሚወሰድበት ጊዜ ይመጣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር በቅድስናው እንዲህ ሲል ምሎአል፦ “እናንተ በመንጠቆ ተይዞ እንደሚወሰድ ነገር የምትወሰዱበት ጊዜ ይመጣል፤ ከእናንተ እስከ መጨረሻ የቈዩት እንኳ በመንጠቆ ተይዘው እንደሚወሰዱ ዐሣዎች ይወሰዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ እግዚኣብሄር ንኣኻትክን ብመሳርሒ ውግእ፥ ተረፋትክንውን ብመቝለብ እትሰሓባለን መዓልቲታት ክመፃ እየን ኢሉ፥ ብቕድስናኡ መሓለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብቕድስናኡ መሐለ፡ እንሆ እተን ንስኻትክን ብዓንቃሪቦ፡ እቶም ካባኽን ዝተረፉ ድማ ብመቐለብ ዓሳ እትስሐባለን መዓልታት ኪመጻኽን እየን። |