Amos 4:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ብቕድስናኡ መሓለ፡ ብመንጠልጠሊ ዓሳ፡ ንዘርእኹም ድማ ብመትሓዚ ዓሳ ዚወስደኩም መዓልትታት ኪመጸኩም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ አግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ “እና​ን​ተን በሰ​ልፍ ዕቃ፥ ቅሬ​ታ​ች​ሁ​ንም በመ​ቃ​ጥን የሚ​ወ​ስ​ዱ​በት ቀን እነሆ በላ​ያ​ችሁ ይመ​ጣል” ብሎ በቅ​ዱ​ስ​ነቱ ምሎ​አል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር። እናንተን በሰልፍ ዕቃ፥ ቅሬታችሁንም በመቃጥን የሚወስዱበት ቀን፥ እነሆ፥ በላያችሁ ይመጣል ብሎ በቅዱስነቱ ምሎአል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር፦ እናንተን በሜንጦ፥ ትሩፋቶቻችሁንም በመንጠቆ የሚወስዱበት ቀን፥ እነሆ፥ በላያችሁ ይመጣል ብሎ በቅዱስነቱ ምሎአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጊደ፥ ባረ ጌሻተን ጫቃ፤ “ህንተ ማጋን ኦይቂደ ጎሸታና ጋላሳይነ ህንተፐ አቴዳ አማሬዳዋንቱካ ማጋን ኦይቂደ ብያ ሞለቱዋዳን ሀናና ጋላሳይ ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagiide, bare geeshshatetsaan c'ak'k'a; «Hintte maaggan oyk'k'iide gooshettana gallassaynne hintteppe atteeda amareedawanttukka maaggan oyk'k'iide biyaa moletuwaadan hanana gallassay yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas GODAY ba geeshshateththan, «Inttes siidhen dafoy aadhdhiin intte baana wodey yaana; inttefe heen biitta bolla attidayti qasse manxakon oyketti biza mole mala oyketti baana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ ባ ጌሻቴን፥ «ኢንቴስ ሲን ዳፎይ ኣን ኢንቴ ባና ዎዴይ ያና፤ ኢንቴፌ ሄን ቢታ ቦላ ኣቲዳይቲ ቃሴ ማንጻኮን ኦይኬቲ ቢዛ ሞሌ ማላ ኦይኬቲ ባና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያግድ፥ ባ ጌሻተን ጫቅስ፥ “ህንተ ማንፃቆን ኦይከትድ ጎሸታና ጋላስነ ህንተፈ አትዳ ጉት ማንፃቆን ኦይከትድ ብያ ሞሎዳ ሀናና ጋላስ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagidi, ba geeshshatethan caaqis, “Hinte manxaqon oyketidi gooshetana gallasinne hintefe attida guuthati manxaqon oyketidi biya moloda hanana gallas yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጌታ እግዚአብሔር በቅድስናው እንዲህ ሲል ምሏል፤ “እነሆ፤ በመንጠቆ ተይዛችሁ የምትወሰዱበት ትሩፋናችሁ እንኳ፣ በዓሣ መንጠቆ የሚወሰድበት ጊዜ ይመጣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር በቅድስናው እንዲህ ሲል ምሎአል፦ “እናንተ በመንጠቆ ተይዞ እንደሚወሰድ ነገር የምትወሰዱበት ጊዜ ይመጣል፤ ከእናንተ እስከ መጨረሻ የቈዩት እንኳ በመንጠቆ ተይዘው እንደሚወሰዱ ዐሣዎች ይወሰዳሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ጐይታ እግዚኣብሄር ንኣኻትክን ብመሳርሒ ውግእ፥ ተረፋትክንውን ብመቝለብ እትሰሓባለን መዓልቲታት ክመፃ እየን ኢሉ፥ ብቕድስናኡ መሓለ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ብቕድስናኡ መሐለ፡ እንሆ እተን ንስኻትክን ብዓንቃሪቦ፡ እቶም ካባኽን ዝተረፉ ድማ ብመቐለብ ዓሳ እትስሐባለን መዓልታት ኪመጻኽን እየን።