2 Samuel 9:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ተንበርኪኹ፡ ከምዚ ዝበለ ምዉት ከልቢ ንኸማይ እትርእዮ፡ እንታይ እዩ ባርያኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “የሞተ ውሻ ወደምመስል ወደ እኔ ትመለከት ዘንድ እኔ አገልጋይህ ምንድን ነኝ?” ብሎ ሰገደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። የሞተ ውሻ ወደምመስል ወደ እኔ የተመለከትህ እኔ ባሪያህ ምንድር ነኝ? ብሎ እጅ ነሣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መፊቦሼት ለጥ ብሎ እጅ ነሣና፥ “እንደ ሞተ ውሻ ለምቆጠር ለእኔ ይህን ያህል የምታደርግልኝ አገልጋይህ ኧረ ማን ነኝ?” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ማንፍቦሼተ ላኤንዋ ግሲደ፥ “ሀይቄዳ ካና ማላ ታና ኔን ዶሳደ ጼላናዉ፥ ነ ቆማይ ታን ኦኔ?” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye Manfibosheete laa'entsuwaa gisiide, «Hayk'k'eedda kanaa malaa taana neeni dosaade s'eellanaw, ne k'oomay taani oonee?» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Memfebostey biitta bolla gufannidi, «Hayqqida kana mala qoodettida taas ne hayssa keena ooththanaas ne oosanchchay ta oonee?» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሜምፌቦስቴይ ቢታ ቦላ ጉፋኒዲ፥ «ሃይቂዳ ካና ማላ ቆዴቲዳ ታስ ኔ ሃይሳ ኬና ኦናስ ኔ ኦሳንቻይ ታ ኦኔ?» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መምፕቦስተይ ዝግድ፥ “ሀይቅዳ ካና ዳንያ ታና ኔኒ ዉዳዳ ፄላናዉ ነ አይለይ ታኒ ኦኔ?” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Mempibostey ziggidi, “Hayqida kana daaniya tana neeni wudada xeellanaw ne aylley taani oonee?” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሜምፊቦስቴ ለጥ ብሎ እጅ ነሣና፣ “እንደ ሞተ ውሻ ለምቈጠር ለእኔ ይህን ያህል የምታደርግልኝ አገልጋይህ ኧረ ማን ነኝ?” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | መፊቦሼትም በአክብሮት እጅ ነሥቶ “የሞተ ውሻ ልመመስል ለእኔ ለአገልጋይህ ይህን ያኽል ቸርነት የምታደርግልኝ ለምንድን ነው?” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ድማ ፍግም ኢሉ “ናብ ከማይ ዝበለ ምዉት ከልቢ ገፅካ ኽትመልስስ፥ ኣነ ሓሽከርካ መን እየ?” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ድማ ፍግም ኢሉ፡ ናብ ከማይ ዝበለ ምዉት ከልቢ ገጽካ ኽትመልስሲ፡ ጊልያኻ እንታይ እዩ∶: በለ። |