2 Samuel 9:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መፊቦሸት ወዲ ዮናታን ወዲ ሳኦል ናብ ዳዊት ምስ መጸ፡ ብገጹ ተደፊኡ ሰገደሉ። ዳዊት ድማ፡ መፊቦሸት! ንሱ ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፥ ባርያኻ ኣሎ! |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሳኦልም ልጅ የዮናታን ልጅ ሜምፌቡስቴ ወደ ዳዊት መጣ፤ በግንባሩም ወድቆ ሰገደለት፤ ንጉሥ ዳዊትም፥ “ሜምፌቡስቴ ሆይ፥” አለ፤ እርሱም፥ “እነሆኝ አገልጋይህ” አለ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሳኦልም ልጅ የዮናታን ልጅ ሜምፊቦስቴ ወደ ዳዊት መጣ፥ በግምባሩም ወድቆ እጅ ነሣ፤ ዳዊትም። ሜምፊቦስቴ ሆይ፥ አለ፤ እርሱም። እነሆኝ ባሪያህ አለ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሳኦል ልጅ፥ የዮናታን ልጅ መፊቦሼት ወደ ዳዊት በመጣ ጊዜ፥ በግምባሩም ወድቆ እጅ ነሣ። ዳዊትም፥ “መፊቦሼት!” ብሎ ጠራው። እርሱም፥ “እነሆ፤ አገልጋይህ” አለ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳኦላ ናኣ ዮናታና ናአይ ማንፍቦሼተ ዳዊታኮ ዬዳ፤ ይ ጋኪደ፥ ዳዊታ ስንን ጾነታድ ጊደ ግሴዳ። ያትና፥ ዳዊተ አ፥ “ማንፍቦሼታ!” ያጊደ ጼሴዳ። እ፥ “አቤ ታ ጎዳዉ፥ ታን ነ ቆማ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saa'oola na'aa Yoonataana na'ay Manfibosheete Daawitakko yeedda; yi gakkiide, Daawita sintsan s'oonetaad giide giseedda. Yaatina, Daawite Aa, «Manfibosheetaa!» yaagiide s'eeseedda. I, «Abee ta godaw, taani ne k'oomaa» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sa7oole naaza Yoonataane naa Memfebostey Dawitekko yiidi iza bonchchos biitta bolla gufannidi sarokkides. Dawiti iza, «Memfebostee!» gi xeygides. Izikka, «Hekko ne oosanchchazi haan days» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳኦሌ ናዛ ዮናታኔ ና ሜምፌቦስቴይ ዳዊቴኮ ዪዲ ኢዛ ቦንቾስ ቢታ ቦላ ጉፋኒዲ ሳሮኪዴስ። ዳዊቲ ኢዛ፥ «ሜምፌቦስቴ!» ጊ ጼይጊዴስ። ኢዚካ፥ «ሄኮ ኔ ኦሳንቻዚ ሃን ዳይስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳኦላ ናኣ ዮናታና ናአይ መምፕቦስተይ ዳዊታኮ ይድ፥ ዳዊታ ስንን ዝግድ ቦንችስ። ዳዊቲ፥ “መምፕቦስተ” ያግድ ፄግስ። እ፥ “አበ ታ ጎዳዉ፥ ታ ነ አይልያ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Saa7ola na7aa Yoonataana na7ay Mempibostey Dawitako yidi, Dawita sinthan ziggidi bonchis. Dawiti, “Mempiboste” yaagidi xeegis. I, “Abe ta godaw, ta ne aylliya” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሳኦል ልጅ፣ የዮናታን ልጅ ሜምፊቦስቴ ወደ ዳዊት በመጣ ጊዜ፣ አክብሮቱን ለመግለጥ ለጥ ብሎ እጅ ነሣ። ዳዊትም፣ “ሜምፊቦስቴ” ብሎ ጠራው። እርሱም፣ “እነሆ፤ አገልጋይህ” አለ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሳኦል የልጅ ልጅ፥ የዮናታን ልጅ መፊቦሼት በመጣ ጊዜ በዳዊት ፊት ወደ መሬት ለጥ ብሎ እጅ በመንሣት አክብሮቱን ገለጠ። ዳዊትም “መፊቦሼት!” ሲል ጠራው። መፊቦሼትም “ጌታ ሆይ! እነሆ አገልጋይህ ነኝ!” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሜምፊቦስቴ ወዲ ዮናታን፥ ወዲ ሳኦል፥ ናብ ዳዊት መፂኡ፥ ብግንባሩ ተደፊኡ ኢድ ነስአ። ዳዊት ድማ “ሜምፊቦስቴ” በሎ። ንሱ ኸዓ “እኒሀኹ ጐይታይ” በለ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መፊቦሸት ወዲ ዮናታን፡ ወዲ ሳኦል፡ ናብ ዳዊት መጺኡ፡ ብገጹ ተደፊኡ ግፍም በለ። ዳዊት ድማ፡ መፊቦሸት፡ በሎ። ንሱ ኸኣ፡ እኔኹ ጊልያኻ፡ በለ። |