2 Samuel 9:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እቲ ንጉስ፦ “ካብ ቤት ሳኦል ለውሃት ኣምላኽ ከርእየሉ ዚኽእል ሓደ እኳ የልቦን ድዩ፧ ሽዑ ዚባ ንንጉስ፡ ዮናታን ብእግሩ ሓንካስ ዝኾነ ካልእ ወዲ ኣለዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡም፥ “የእግዚአብሔርን ቸርነት አደርግለት ዘንድ ከሳኦል ቤት የቀረ ሰው አለን?” አለ። ሲባም ንጉሡን፥ “እግሮቹ ሽባ የሆኑ አንድ የዮናታን ልጅ አለ” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡም። የእግዚአብሔርን ቸርነት አደርግለት ዘንድ ከሳኦል ቤት አንድ ሰው አልቀረምን? አለ። ሲባም ንጉሡን። እግሩ ሽባ የሆነ አንድ የዮናታን ልጅ አለ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ንጉሡም፥ “የእግዚአብሔርን ቸርነት እንዳደርግለት ከሳኦል ቤት የቀረ ሰው የለምን?” ሲል ጠየቀው። ጺባም ለንጉሡ፥ “እግሮቹ ሽባ የሆኑ አንድ የዮናታን ልጅ አለ” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉየ ካቲ አ፥ “ጾሳ ኬካተ ታን ኬካናዳን፥ ሳኦላ ቃንፐ ፓላሄዳ እት አሳይነ ባዌ?” ያጌዳ። ጺብ ካትያ፥ “ዮናታና ናናቱዋፐ እቱ ሀኖ ጋካናዉ ደኤ፤ ሄ ናአዉ ላኡ ገደቱካ ስላ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyye kaatii Aa, «S'oossaa keekatetsaa taani keekanaadan, Saa'oola k'antsaappe palaheedda itti asaynne baawee?» yaageedda. S'iibi kaatiyaa, «Yoonataana naanatuwaappe ittuu hanno gakkanaw de'ee; he na'aw laa"u gedetuukka sila» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kawozikka, «Xoossa kiyateth ta izas ooththana mala Sa7oole soo asaappe attida asi deennee?» gi oychchides. Xiibbayka kawozas, «Yoonataanes toho silida issi nay dees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካዎዚካ፥ «ጾሳ ኪያቴ ታ ኢዛስ ኦና ማላ ሳኦሌ ሶ ኣሳፔ ኣቲዳ ኣሲ ዴኔ?» ጊ ኦይቺዴስ። ጺባይካ ካዎዛስ፥ «ዮናታኔስ ቶሆ ሲሊዳ ኢሲ ናይ ዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ካዎይ፥ “ፆሳ ኬሀተ ታኒ በሳና መላ ሳኦላ ኬፈ አትዳ አስ ባዌ?” ያግስ። ሲብ፥ “ናምኡ ቶሆይ ስልዳ ዮናታና ናይታፐ እሶይ ሀኖ ጋካናዉ ፓፃ ደኤስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Kawoy, “Xoossa keehatethi taani bessaana mela Saa7ola keethafe attida asi baawee?” yaagis. Siibi, “Nam7u tohoy silida Yoonataana naytape issoy hanno gakanaw paxa de7ees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ንጉሡም፣ “ የእግዚአብሔርን ቸርነት እንዳደርግለት ከሳኦል ቤት የቀረ ሰው የለምን?” ሲል ጠየቀው። ሲባም ለንጉሡ፣ “እግሮቹ ሽባ የሆኑ አንድ የዮናታን ልጅ አለ” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሡም “እግዚአብሔር የሚፈቅደውን ቸርነት የማሳየው ከሳኦል ቤተሰብ ከሞት የተረፈ ሰው አለን?” ሲል ጺባን ጠየቀው። ጺባም “ከዮናታን ወንዶች ልጆች አንዱ አሁንም በሕይወት አለ፤ እርሱም እግረ ሽባ ነው” ሲል መለሰ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንጉስ ድማ “ምእንቲ እግዚኣብሄር ብርህራሀ ኽከናኸኖስ፥ ካብ ቤት ሳኦል ሓደ ዝተረፈ ሰብዶ የለን?” በሎ። ሲባ ኸዓ ንንጉስ “ኣእጋሩ ዝተጐድአ እባ ሓደ ወዲ ዮናታን ኣሎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንጉስ ድማ፡ ምሕረት ኣምላኽ ክገብረሉስ፡ ካብ ቤት ሳኦልዶ ገለ የልቦን∶: በለ። ጺባ ኸኣ ንንጉስ፡ ኣእጋሩ እተጐድኤ እባ ሓደ ወዲ ዮናታን ኣሎ∶: በሎ። |