2 Samuel 8:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ነቲ ኣብ ልዕሊ ባሮት ሃዳደዘር ዝነበረ ዋልታ ወርቂ ሒዙ ናብ የሩሳሌም ኣምጽኦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ለሱ​ባን ንጉሥ ለአ​ድ​ር​አ​ዛር አገ​ል​ጋ​ዮች የነ​በ​ሩ​ትን ጋሻ አግ​ሬ​ዎች ወሰደ፤ ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም አመ​ጣ​ቸው። እነ​ዚ​ህ​ንም የግ​ብፅ ንጉሥ ሱስ​ቀም በሰ​ሎ​ሞን ልጅ በሮ​ብ​ዓም ዘመን ወደ ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም በወጣ ጊዜ ወሰ​ዳ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ለአድርአዛር ባሪያዎች የነበሩትን የወርቅ ጋሾች ወሰደ፥ ወደ ኢየሩሳሌምም ይዞአቸው መጣ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት የሀዳድዔዜር ሹማምንት ያነገቧቸውን የወርቅ ጋሻዎች ወስዶ ወደ ኢየሩሳሌም አመጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀዳድኤዘራ ኦላ ጋዳዋቱ ኦይቂያ ዎርቃ ጎንዳልያ ዳዊተ አኪደ፥ የሩሳላመ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hadaadi'eezera ola gadaawatuu oyk'k'iyaa work'k'aa gonddalliyaa Daawite akkiide, Yerusaalame aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hadaadi7eezere shuumeti oykkida worqqa gondalleta Dawiti ekkidi Yerusalaame efides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃዳዲኤዜሬ ሹሜቲ ኦይኪዳ ዎርቃ ጎንዳሌታ ዳዊቲ ኤኪዲ ዬሩሳላሜ ኤፊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አድራዛራ ቶራ ሞጮናት ኦይክያ ዎርቃ ጎንዳልያ ዳዊቲ ኤክድ የሩሳላመ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Adraazara toora moconati oykiya worqa gondalliya Dawiti ekidi Yerusalaame ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት የአድርአዛር ሹማምት ያነገቧቸውን የወርቅ ጋሻዎች ወስዶ ወደ ኢየሩሳሌም አመጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ዳዊት የሀዳድዔዜር መኳንንት ያነገቡአቸውን ከወርቅ የተሠሩ ጋሻዎችን ማርኮ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዳቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ናይቶም ሹመኛታት ኣድርኣዛር ዝነበረ ናይ ወርቂ ዋልታኦም ወሰደ፤ ናብ ኢየሩሳሌምውን ሒዙዎም መፀ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ነቲ ኣብ ገላዉ ሃዳድዔዘር ዝነበረ ዋላቱ ወርቂ ወሰደ፡ ናብ የሩሳሌም ድማ ኣምጽኦ።