2 Samuel 8:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ድማ ካብኡ ሽሕ ሰረገላታትን ሾብዓተ ሚእቲ ፈረሰኛታትን ዕስራ ሽሕ እግረኛታትን ወሰደ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ከእርሱ ሺህ ሰረገላዎችን፥ ሰባት ሺህ ፈረሰኞችን፥ ሃያ ሺህም እግረኞችን ያዘ፤ ዳዊትም የሰረገለኛውን ፈረስ ሁሉ ቋንጃ ቈረጠ፤ ለራሱም መቶ ሰረገላዎችን ብቻ አስቀረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ከእርሱ ሺህ ሰባት መቶ ፈረሰኞች፥ ሀያ ሺህም እግረኞች ያዘ፤ ዳዊትም የሰረገለኛውን ፈረስ ሁሉ ቋንጃ ቈረጠ፤ ለመቶ ሰረገላ ብቻ አስቀረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊትም አንድ ሺህ ሠረገሎች፥ ሰባት ሺህ ፈረሰኞችና ሃያ ሺህ እግረኞች ማረከበት። ቁጥራቸው መቶ የሆነ የሠረገላ ፈረሶች ብቻ ሲቀሩ ሌሎቹን በሙሉ ቋንጃቸውን ቆረጠ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊተ አ አሳፐ እት ሻአነ ላፑን ጼቱ ፓራአ አሳቱዋና ላታሙ ሻአ ገድያ አሳቱዋ ኦሞዴዳ። ዳዊተ ጋረቱዋ ጎቻናዉ ጼቱ ፓራቱዋ አሺደ፥ ሀራ ፓራቱዋ ኡባዉ ጋዱዋ ቃንጼዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawite Aa asaappe itti sha"anne laappun s'eetu para'a asatuwaana laatamu sha"a gediyaa asatuwaa omoodeedda. Daawite gaaretuwaa goochchanaw s'eetu paratuwaa ashshiide, hara paratuwaa ubbaw gaaduwaa k'ans's'eedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti izappe 1,000 para-gaareta, 7,000 toganchchata, 20,000 olanchchata di7ides; 100 para-gaareta xalla ashshidi hankkoyta ubbaa gildayi yeddides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዳዊቲ ኢዛፔ 1,000 ፓራ-ጋሬታ፥ 7,000 ቶጋንቻታ፥ 20,000 ኦላንቻታ ዲኢዴስ፤ 100 ፓራ-ጋሬታ ጻላ ኣሺዲ ሃንኮይታ ኡባ ጊልዳዪ ዬዲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ እያ አሳፐ እስ ሙኩሉነ ላፑን ፄቱ ፓራ አሳታነ ላታሙ ሙኩሉ ቶሆ አሳታ ድእስ። ዳዊቲ ጋረታ ጎቻናዉ ፄቱ ፓራታ አሽድ ሀራ ፓራታ ኡባስ ጋድያ ግልዳይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti iya asaape issi mukulunne laapun xeetu para asatanne laatamu mukulu toho asata di77is. Dawiti gaareta goochanaw xeetu parata ashshidi hara parata ubbaas gaadiya gildayis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዳዊትም አንድ ሺሕ ሠረገሎች፣ ሰባት ሺሕ ፈረሰኞችና ሃያ ሺሕ እግረኞች ማረከበት። ቍጥራቸው መቶ የሆነ የሠረገላ ፈረሶች ብቻ ሲቀሩ ሌሎቹን በሙሉ ቋንጃቸውን ቈረጠ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ዳዊትም ከሀዳድዔዜር አንድ ሺህ ሰባት መቶ ፈረሰኞችንና ኻያ ሺህ እግረኛ ወታደሮችን ማረከበት፤ ሠረገላ ለመሳብ የሚያገለግሉ አንድ መቶ ፈረሶችን አስቀርቶ፥ የቀሩትን ፈረሶች በሙሉ ቋንጃቸውን ቈርጦ ከአገልግሎት ውጪ እንዲሆኑ አደረገ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ድማ ኻብኡ ሽሕን ሸውዓተ ሚእትን ፈረሰኛን፥ ዕስራ ሽሕ ከዓ ኣጋራትን ማረኸ። ዳዊት ሚእቲ ፈረስ ሰረገላ ኣትሪፉ፥ ንዅሎም ኣፍራስ ሰረገላ ቛንጃኦም ቈረፀ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ድማ ካብኡ ሽሕን ሾብዓተ ሚእትን ፈረሰኛ፡ ዕስራ ሽሕ ከኣ ኣጋራይ ሰብ ወሰደ። ዳዊት ድማ ሚእቲ ፈረስ ሰረገላ ኣትሪፉስ፡ ንዂሎም ኣፍራስ ሰረገላ ኣእጋሮም ቀንጀቦም። |