2 Samuel 8:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ኣብ ፈለግ ኤፍራጥስ ዶቡ ክመልስ ምስ ከደ ንሃዳደዘር ወዲ ሮሆብ ንጉስ ጾባ እውን ስዒርዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ደግሞ እስከ ኤፍ​ራ​ጥስ ወንዝ ግዛት ለማ​ስ​ፋ​ፋት በሄደ ጊዜ የሱ​ባን ንጉሥ የረ​አ​ብን ልጅ አድ​ር​አ​ዛ​ርን መታ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዳዊትም ደግሞ በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ የነበረውን ግዛት መልሶ ለመያዝ በሄደ ጊዜ የረአብን ልጅ የሱባን ንጉሥ አድርአዛርን መታ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት በተጨማሪ በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ያለውን ግዛት መልሶ ለመያዝ በሄደ ጊዜ፥ የጾባን ንጉሥ የረሖብን ልጅ ሀዳድዔዜርን ወጋው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ራሆባ ናአይ፥ ጾባ ካቲ ሀዳድኤዘረ ኤፍራጺሳ ሻፋ ማታን ደእያ ባረ ዛዋ ዛር አካናዉ ቢደ፥ ዳዊታና ኦለትና፥ ዳዊተ አ ጾኔዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Rahooba na'ay, S'ooba Kaatii Hadaadi'eezere Efiraas'iisa Shaafaa matan de'iyaa bare zawaa zaari akkanaw biide, Daawitana olettina, Daawite Aa s'ooneedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafekka hara Dawiti Efiraaxise shaafa matan diza dereza zaari oykkana biidi, Xoobba kawo Erahoobe naa Hadaadi7eezere oli xoonides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌካ ሃራ ዳዊቲ ኤፊራጺሴ ሻፋ ማታን ዲዛ ዴሬዛ ዛሪ ኦይካና ቢዲ፥ ጾባ ካዎ ኤራሆቤ ና ሃዳዲኤዜሬ ኦሊ ጾኒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ረሆባ ናአይ፥ ሱባ ካዎይ፥ አድራዛር ኤፍራፂሳ ሻፋ ማታን ደእያ ባ ዛዋ ዛራናዉ ብዳ ዎደ ዳዊቲ እያ ኦልድ ፆንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Rehooba na7ay, Suubba kawoy, Adraazari Efraxiisa shaafa matan de7iya ba zawa zaaranaw bida wode Dawiti iya olidi xoonis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህም በቀር ዳዊት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ያለውን ግዛት መልሶ ለመያዝ በሄደ ጊዜ፣ የሱባን ንጉሥ የረአብን ልጅ አድርአዛርን ወጋው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ዳዊት የሶርያ ግዛት የሆነችው የጾባ ንጉሥ የሆነውን የረሖብን ልጅ ሀዳድዔዜርን ድል አደረገ፤ ሀዳድዔዜር ድል በተመታበትም ጊዜ በላይኛው ኤፍራጥስ ወንዝ የሚገኘውን ግዛቱን ለማስመለስ በጒዞ ላይ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ነቲ ኣብ ሩባ ኤፍራጥስ ዝነበረ ግዝኣቱ ኸምልስ ኢሉ ክኸይድ እንተሎ፥ ንሃዳድዔዘር ወዲ ረኣብ ንጉስ ሱባ ሰዓሮ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ከኣ ነቲ ኣብ ርባ ኤፍራጥስ ዝነበረ ግዝኣቱ ኼምልስ ኢሉ ክኸይድ ከሎ፡ ንሃዳድ ዔዘር፡ ወዲ ሬሖብ፡ ንጉስ ጾባ፡ ሰዐሮ።