2 Samuel 8:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ኣብ ፈለግ ኤፍራጥስ ዶቡ ክመልስ ምስ ከደ ንሃዳደዘር ወዲ ሮሆብ ንጉስ ጾባ እውን ስዒርዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ዳዊትም ደግሞ እስከ ኤፍራጥስ ወንዝ ግዛት ለማስፋፋት በሄደ ጊዜ የሱባን ንጉሥ የረአብን ልጅ አድርአዛርን መታ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዳዊትም ደግሞ በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ የነበረውን ግዛት መልሶ ለመያዝ በሄደ ጊዜ የረአብን ልጅ የሱባን ንጉሥ አድርአዛርን መታ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዳዊት በተጨማሪ በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ያለውን ግዛት መልሶ ለመያዝ በሄደ ጊዜ፥ የጾባን ንጉሥ የረሖብን ልጅ ሀዳድዔዜርን ወጋው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ራሆባ ናአይ፥ ጾባ ካቲ ሀዳድኤዘረ ኤፍራጺሳ ሻፋ ማታን ደእያ ባረ ዛዋ ዛር አካናዉ ቢደ፥ ዳዊታና ኦለትና፥ ዳዊተ አ ጾኔዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Rahooba na'ay, S'ooba Kaatii Hadaadi'eezere Efiraas'iisa Shaafaa matan de'iyaa bare zawaa zaari akkanaw biide, Daawitana olettina, Daawite Aa s'ooneedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafekka hara Dawiti Efiraaxise shaafa matan diza dereza zaari oykkana biidi, Xoobba kawo Erahoobe naa Hadaadi7eezere oli xoonides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌካ ሃራ ዳዊቲ ኤፊራጺሴ ሻፋ ማታን ዲዛ ዴሬዛ ዛሪ ኦይካና ቢዲ፥ ጾባ ካዎ ኤራሆቤ ና ሃዳዲኤዜሬ ኦሊ ጾኒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ረሆባ ናአይ፥ ሱባ ካዎይ፥ አድራዛር ኤፍራፂሳ ሻፋ ማታን ደእያ ባ ዛዋ ዛራናዉ ብዳ ዎደ ዳዊቲ እያ ኦልድ ፆንስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Rehooba na7ay, Suubba kawoy, Adraazari Efraxiisa shaafa matan de7iya ba zawa zaaranaw bida wode Dawiti iya olidi xoonis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህም በቀር ዳዊት በኤፍራጥስ ወንዝ አጠገብ ያለውን ግዛት መልሶ ለመያዝ በሄደ ጊዜ፣ የሱባን ንጉሥ የረአብን ልጅ አድርአዛርን ወጋው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚያም በኋላ ዳዊት የሶርያ ግዛት የሆነችው የጾባ ንጉሥ የሆነውን የረሖብን ልጅ ሀዳድዔዜርን ድል አደረገ፤ ሀዳድዔዜር ድል በተመታበትም ጊዜ በላይኛው ኤፍራጥስ ወንዝ የሚገኘውን ግዛቱን ለማስመለስ በጒዞ ላይ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ዳዊት ነቲ ኣብ ሩባ ኤፍራጥስ ዝነበረ ግዝኣቱ ኸምልስ ኢሉ ክኸይድ እንተሎ፥ ንሃዳድዔዘር ወዲ ረኣብ ንጉስ ሱባ ሰዓሮ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዳዊት ከኣ ነቲ ኣብ ርባ ኤፍራጥስ ዝነበረ ግዝኣቱ ኼምልስ ኢሉ ክኸይድ ከሎ፡ ንሃዳድ ዔዘር፡ ወዲ ሬሖብ፡ ንጉስ ጾባ፡ ሰዐሮ። |