2 Samuel 8:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሞኣብ ድማ ስዒሩ ብመስመር መዐቀኒ ዓቂኑ ናብ መሬት ደርበዮም። ዋላ ብኽልተ መዐቀኒ መስመራት ክቐትል፡ ብሓደ ምሉእ መስመር ድማ ብህይወት ክነብር ይዕቅን። ስለዚ ድማ ሞኣባውያን ኣገልገልቲ ዳዊት ኮይኖም ህያባት ኣምጽኡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዳዊ​ትም ሞዓ​ባ​ው​ያ​ንን መታ፤ በም​ድ​ርም ጥሎ በገ​መድ ሰፈ​ራ​ቸው፤ በሁ​ለ​ትም ገመድ ለሞት፥ በአ​ን​ድም ገመድ ለሕ​ይ​ወት ሰፈ​ራ​ቸው፤ ሞዓ​ባ​ው​ያ​ንም ለዳ​ዊት ገባ​ሮች ሆኑ፤ ግብ​ርም አመ​ጡ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሞዓብን መታ፥ ሞዓባውያንንም በምድር ጥሎ በገመድ ሰፈራቸው፤ በሁለትም ገመድ ለሞት፥ በአንድም ገመድ ሙሉ ለሕይወት ሰፈራቸው፤ ሞዓባውያንም ለዳዊት ገባሮች ሆኑ፥ ግብርም አመጡለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲሁም ዳዊት ሞዓባውያንን ድል አደረገ፤ በመሬት ላይ አጋድሞ በገመድ ለካቸው፤ በገመድ ከተለኩትም ሁለት እጅ ሲገድል፥ አንድ እጅ ግን በሕይወት ይተው ነበር። ስለዚህ ሞዓባውያን የዳዊት ተገዢዎች ሆኑ፤ ገበሩለትም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ሞኣበ አሳቱዋካ ዳዊተ ጾኔዳ። ጋድያን እ ኡንቱንታ ግስሲደ ዎዶሩዋን ልኬዳ፤ ላኡ ዎዶሩዋን ልከቴዳ ኡባቱዋ ዎዳ፤ ሄዘን ዎዶሩዋን ልከቴዳዋንታ ፓጻ አጌዳ። ያትና ሞኣበ አሳቱ ዳዊታዉ ሞደቲደ ጊራ ጊሬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay Moo'aabe asatuwaakka Daawite s'ooneedda. Gadiyaan I unttuntta gisisiide wodoruwaan likkeedda; laa"u wodoruwaan likketteedda ubbatuwaa wod'eedda; heezzentso wodoruwaan likketteeddawantta pas'a aggeeda. Yaatina Moo'aabe asatuu Daawitaw moodettiide giiraa giireeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessaththoka Dawiti Mo7aabeta xoonides; istta biitta bolla ishisidi wodoron wadhdhi xeellides; wadhdhi xeellidaytappe nam7u kushe gidizayta izi wodhiin issi kushe gidizayti paxa attida; hessa gishshas Mo7aabe asay Dawites haarettidessinne izas giirides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳካ ዳዊቲ ሞኣቤታ ጾኒዴስ፤ ኢስታ ቢታ ቦላ ኢሺሲዲ ዎዶሮን ዋ ጼሊዴስ፤ ዋ ጼሊዳይታፔ ናምኡ ኩሼ ጊዲዛይታ ኢዚ ዎን ኢሲ ኩሼ ጊዲዛይቲ ፓጻ ኣቲዳ፤ ሄሳ ጊሻስ ሞኣቤ ኣሳይ ዳዊቴስ ሃሬቲዴሲኔ ኢዛስ ጊሪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳዊቲ ቃስ ሞአበታ ፆንስ። እ ኤንታ ቢታን ዝንእስድ ኩሸን ዋስ፤ ኤንታፈ ናምኡ ኩሽያ ዎድ፥ ሄን ኩሽያ ፓፃ አግስ። ያትን ሞአበት ዳዊታስ ሃረትድ ጊርዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dawiti qassi Moo7abeta xoonis. I enta biittan zin7isidi kushen wadhis; entafe nam7u kushiya wodhidi, heedzantho kushiya paxa aggis. Yaatin Moo7abeti Dawitas haaretidi giiridosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲሁም ዳዊት ሞዓባውያንን ድል አደረገ፤ በመሬት ላይ አጋድሞ በገመድ ለካቸው፤ በገመድ ከተለኩትም ሁለት እጅ ሲገድል፣ አንድ እጅ ግን በሕይወት ይተው ነበር። ስለዚህ ሞዓባውያን የዳዊት ተገዦች ሆኑ፤ ገበሩለትም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ቀጥሎም ንጉሥ ዳዊት ሞአባውያንን ድል አደረገ፤ እስረኞቹ በመሬት ላይ እንዲጋደሙ አድርጎ ከየሦስቱ ሰዎች ሁለት ሁለቱ በሞት እንዲቀጡ አደረገ። ስለዚህም ሞአባውያን የእርሱ ተገዢዎች በመሆን ይገብሩለት ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሞኣብውን ወቕዓ፤ ነቶም ሞዓባውያን ድማ ኣብ ምድሪ ለጥ ኣቢሉ በብኽልተ ገመድ ለኪዑ ቐተሎም፤ በብሓደ ገመድ ለኪዑ ኸዓ ብህይወት ሓደጎም። ሞኣባውያን ከዓ ንዳዊት ግዙኣቱ ኾኑ፤ ግብሪውን ኣምፅኡሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሞኣባውያን ሰዐሮም፡ ኣብ ምድሪ በጥ ኣቢሉ ኸኣ ብገመድ ሰፊሮም፡ ክልተ ገመድ ንሞት፡ ገመድ ምሉእ ከኣ ንህይወት ሰፈረ። ሞኣባውያን ከኣ ንዳዊት ገላዉኡ ዀይኖም ገጽ በረኸት ኣምጽኡሉ።