2 Samuel 8:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ዮራም ወዱ ንጉስ ዳዊት ምስ ሃዳደዘር ተዋጊኡ ስለ ዝሰዓሮ፡ ሰላም ክብሎን ኪባርኾን ለኣኸ። ምኽንያቱ ሃዳደዘር ምስ ቶይ ውግኣት ነበሮ። ዮራም ድማ ኣቕሓ ብሩርን ኣቕሓ ወርቅን ኣቕሓ ኣስራዝን ኣምጽአ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ታይም የአድርአዛር ጠላት ነበርና ዳዊት አድርአዛርን ስለ ተዋጋውና ስለ ገደለው፥ ታይ ልጁን ኢያዱራን ደኅንነቱን ይጠይቅ ዘንድ፥ ይመርቀውም ዘንድ ወደ ንጉሥ ዳዊት ላከው፤ እርሱም የብርና የወርቅ የናስም ዕቃ ይዞ መጣ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ቶዑም ከአድርአዛር ጋር ሁልጊዜ ይዋጋ ነበርና ዳዊት አድርአዛርን ድል ስለ መታ ቶዑ ልጁን አዶራምን ደኅንነቱን ይጠይቅ ዘንድ፥ ይመርቀውም ዘንድ ወደ ንጉሥ ዳዊት ላከው፤ እርሱም የብርና የወርቅ የናስም ዕቃ ይዞ መጣ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ቶዒ ከሀዳድዔዜር ጋር ሁልጊዜ ይዋጋ ስለ ነበር፥ ልጁን ዮራምን ወደ ንጉሥ ዳዊት ለሰላምታና በሀዳድዔዜር ላይ ሰለተቀዳጀውም ድል ደስታውን እንዲያቀርብለት ላከው፤ ልጁም የብር፥ የወርቅና የናስ ዕቃ ይዞ መጣ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀዳድኤዘራ ኦለቲደ ጾኔዳ ድራዉ፥ አ ሀሹ ጋናዉነ ሳሮታናዉ ባረ ናኣ ዮራማ ካትያ ዳዊታኮ ኪቴዳ። አያዉ ጎፐ፥ ሀዳድኤዘረ ቶኣራ ኦለቲደ ጋምኤዳ። ዮራመ ዪደ ዎርቃፐ፥ ብራፐነ ናሃስያፐ መቴዳ ሚሻቱዋ ዳዊታዉ አሄዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hadaadi'eezera olettiide s'ooneedda diraw, Aa hashshu gaanawunne sarotanaw bare na'aa Yoraama Kaatiyaa Daawitakko kiitteedda. Ayaw gooppe, Hadaadi'eezere Too'aara olettiide gam"eedda. Yoraame yiidde work'k'aappe, biraappenne nahaasiyaappe med'etteedda miishshatuwaa Daawitaw aheedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Too7uyi Hadaadi7eezerera ubba wode olettishe diza gishshas sarokanne izi Hadaadi7eezere xoonida xoono qonccisanaas ba naa Iyoraame kawo Dawitekko kiitti yeddides; izikka birappe, worqqafenne xarqimalappe oosettida miishshata ekki yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቶኡዪ ሃዳዲኤዜሬራ ኡባ ዎዴ ኦሌቲሼ ዲዛ ጊሻስ ሳሮካኔ ኢዚ ሃዳዲኤዜሬ ጾኒዳ ጾኖ ቆንጪሳናስ ባ ና ኢዮራሜ ካዎ ዳዊቴኮ ኪቲ ዬዲዴስ፤ ኢዚካ ቢራፔ፥ ዎርቃፌኔ ጻርቂማላፔ ኦሴቲዳ ሚሻታ ኤኪ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊቲ አድራዛራ ኦልድ ፆንዳ ዎደ ሀዳድዘር ቶአራራ ኦለትሸ ጋምእዳ ግሾ እያ ሀሹ ጋናዉነ ሳሮናዉ ባ ናኣ ዮራማ ዳዊታኮ ኪትስ። ዮራም ዎርቃፈ፥ ብራፐነ ናሰ ብራታፐ ኦሰትዳ እሞታታ ዳዊታስ ኤህስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawiti Adraazara olidi xoonida wode Hadadizeri To7ara oletishe gam7ida gisho iya hashshu gaanawunne sarothanaw ba na7aa Yoraama Dawitako kiittis. Yoraami worqafe, birapenne naase biratape oosetida imotata Dawitas ehis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ቶዑ ከአድርአዛር ጋር ሁልጊዜ ይዋጋ ስለ ነበር፣ ሰላምታና በአድርአዛር ላይ ስለ ተቀዳጀውም ድል የደስታ መግለጫ እንዲያቀርብለት፣ ልጁን ዮራምን ወደ ንጉሥ ዳዊት ላከው፤ እርሱም የብር፣ የወርቅና የናስ ዕቃ ይዞ መጣ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ንጉሥ ሀዳድዔዜርን ድል በመንሣቱ ሰላምታና የደስታ መግለጫ ያቀርብለት ዘንድ ልጁን ዮራምን ወደ ንጉሥ ዳዊት ላከው፤ ቀደም ሲልም ቶዒ በሀዳድዔዜር ላይ ጦርነት ሲያካሄድ የነበረ ነው፤ ዮራምም ከወርቅ፥ ከብርና ከነሐስ የተሠሩ ልዩ ልዩ ስጦታዎችን ለዳዊት ይዞለት ሄደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣድርኣዛር ምስ ቶዑ ተዋጊኡ ነበረ እሞ፥ ንዳዊት ብዛዕባ ጥዕናኡ ኽጥይቖን፥ ክምርቖን ንሃዳድዔዘር ድማ ተዋጊኡ ስለ ዝሰዓሮ “እንኳዕ ኣሐጐሰካ” ኽብሎን፥ ኣቑሑ ብሩርን ኣቑሑ ወርቅን ኣቑሑ ነሃስን ኣትሒዙ ንኢዮራም ወዱ ለኣኾ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሃዳድ ዔዘር ምስ ቶኒ ተዋጊኡ ነበረ እሞ፡ ንዳዊት ብዛዕባ ጥዕናኡ ኺሐቶን፡ ንሃዳድ ዔዘር ተዋጊኡ ስለ ዝሰዐሮ ኸኣ ክምርቖን፡ ወዱ ዮራም ለአኸሉ። ኣብ ኢዱ ኸኣ ኣቓሑ ብሩርን ኣቓሑ ወርቅን ኣቓሑ ኣስራዝን ነበረ። |