2 Samuel 8:1 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብድሕሪኡ ድማ ዳዊት ንፍልስጥኤማውያን ስዒሩ ኣግዝኦም። ዳዊት ድማ ንመተጋማ ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ኣውጽኣ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከዚህም በኋላ ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን መታ፤ አዋረዳቸውም፤ ዳዊትም ከፍልስጥኤማውያን እጅ ምርኮን ወሰደ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከዚህም በኋላ ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን መታ፥ አዋረዳቸውም፤ ከፍልስጥኤማውያንም እጅ ሜቴግ አማ የተባለችውን ከተማ ወሰደ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከዚህ በኋላ ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን ድል አደረጋቸው፤ በቁጥጥሩም ሥር አደረጋቸው፥ ሜተግ አማ የተባለችውንም ከተማ ዳዊት ከፍልስጥኤማውያን እጅ ወሰደ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ካቲ ዳዊተ ፕልስጼማቱዋ ጾኒደ ሞዴዳ፤ ያቲደ መተግኣማ ግያ ካታማ ፕልስጼማ አሳቱዋ ኩሽያፐ ዎ አኬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, Kaatii Daawite Piliss's'eematuwaa s'ooniide mooddeedda; yaatiide Metegi'aama giyaa katamaa Piliss's'eema asatuwaa kushiyaappe wotsi akkeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Dawiti Filisxeeme asaa xoonides; ba shene garsan ayssides; Metegi-Aama geetettiza katamayo Filisxeemeta kusheppe woththi ekkides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ዳዊቲ ፊሊስጼሜ ኣሳ ጾኒዴስ፤ ባ ሼኔ ጋርሳን ኣይሲዴስ፤ ሜቴጊ-ኣማ ጌቴቲዛ ካታማዮ ፊሊስጼሜታ ኩሼፔ ዎ ኤኪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳፈ ጉየ፥ ካዎይ ዳዊቲ ፍልስፄመታ ፆንድ ሃርስ፤ ያትድ መተግ-አማ ካታማ ፍልስፄመታ ኩሸፐ ኤክስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye, kawoy Dawiti Filisxeemeta xoonidi haaris; yaatidi Meteg-Ama katamaa Filisxeemeta kushepe ekis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚህ በኋላ ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን ድል አደረጋቸው፤ በቍጥጥሩም ሥር አዋላቸው፤ ሜቴግ አማ የተባለችውንም ከተማ ከፍልስጥኤማውያን ቍጥጥር ነጻ አደረጋት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጥቂት ዘግየት ብሎም ዳዊት ፍልስጥኤማውያንን ድል አድርጎ በቊጥጥሩ ሥር አደረጋቸው፤ “ሜቴግ አማ” የተባለችውንም ከተማ ከእነርሱ እጅ ወሰደ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ድሕሪዙይ ዳዊት ንፍልስጥኤማውያን ወቕዖም፤ ኣዋረዶምውን፤ ካብ ፍልስጥኤማውያን ድማ ሜቴግ ኣማ ንዝተብሃለት ከተማ ኻብ ኢዶም ኣሕዲጉ ሓዛ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ድሕርዚ ኸኣ ዀነ፡ ዳዊት ንፍስልጥኤማውያን ሰዐሮምን ኣጥቅዖምን፡ ልጓም ርእሲ ኸተማኦም ድማ ካብ ኢድ ፍልስጥኤማውያን ወሰደ። |