2 Samuel 7:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ሕጂ ንጊልያይ ዳዊት በሎ፦ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፦ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ክትገዝእ ካብ መጓሰ ኣባጊዕ ደድሕሪ ኣባጊዕ ወሲደካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁ​ንም ዳዊ​ትን ባሪ​ያ​ዬን እን​ዲህ በለው፦ ሁሉን የሚ​ገዛ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በሕ​ዝቤ በእ​ስ​ራ​ኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰ​ድ​ሁህ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁንም ዳዊትን ባሪያዬን እንዲህ በለው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አንተ መንጋውን ስትከተል በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰድሁህ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሁንም አገልጋዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፤ ‘የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፤ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ገዥ እንድትሆን ከሜዳ አነሣሁህ፤ ከበግ ጥበቃም ወሰድሁህ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ሀእካ ታ ቆማ ዳዊታዉ ኦዳ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኔና ሄን ጋደፐ፥ ዶርሳ ሄምያ ሳፐ ደንደ፥ ታ አሳ እስራኤልያ ካለናዳን አካድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, ha"ikka ta k'oomaa Daawitaw oda; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday neena hawaadan yaagee; «Taani neena hentsaa gadeppe, dorssaa heemmiyaa saappe dentsaade, ta asaa Israa'eeliyaa kaaletsanaadan akkaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha7ikka ta aylle Dawites Ubbaafe Wolqqama GODAY: Ta dere Isra7eele ne ayssana mala ta nena denththadis; dors heemmizasohoppe ta nena ekkadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃኢካ ታ ኣይሌ ዳዊቴስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፡ ታ ዴሬ ኢስራኤሌ ኔ ኣይሳና ማላ ታ ኔና ዴንዲስ፤ ዶርስ ሄሚዛሶሆፔ ታ ኔና ኤካዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህዛ፥ ታ አይልያ ዳዊታስ ኦዳ፤ ‘ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኔኮ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ታኒ ነና ሄን በሳፈ፥ ዶርሰ ሄምያ ሶፐ ደንዳ ታ አሳ እስራኤለ ካለና መላ ኦስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hiza, ta aylliya Dawitas oda; ‘Ubbaafe Wolqaama Goday neeko haysada yaagees; taani nena hentha bessafe, dorse heemmiya soope denthada ta asaa Isra7eele kaalethana mela oothas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አሁንም ባሪያዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፤ ‘የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ገዥ እንድትሆን ከሜዳ አነሣሁህ፤ ከበግ ጥበቃም ወሰድሁህ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለዚህም ለአገልጋዬ ለዳዊት የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፤ ‘እኔ አንተን የበግ መንጋ ከምትጠብቅበት መስክ አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ሕዚ ኸዓ ንባርያይ ዳዊት ከምዙይ በሎ፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መራሒ ኽትከውን፥ ካብ ምጕሳይ ኣባጊዕ ኣምፃእኹኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕጂ ኸኣ ንባርያይ ዳዊት ከምዚ በሎ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ኣብ ልዕሊ እስራኤል መስፍን ክትከውን፡ ካብ ምጉሳይካ፡ ካብ ድሕሪ እተን ኣባጊዕ ኣምጽእእኩኻ።