2 Samuel 7:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ሕጂ ንጊልያይ ዳዊት በሎ፦ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፦ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ኣብ ልዕሊ እስራኤል ክትገዝእ ካብ መጓሰ ኣባጊዕ ደድሕሪ ኣባጊዕ ወሲደካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አሁንም ዳዊትን ባሪያዬን እንዲህ በለው፦ ሁሉን የሚገዛ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰድሁህ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አሁንም ዳዊትን ባሪያዬን እንዲህ በለው። የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። አንተ መንጋውን ስትከተል በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አለቃ ትሆን ዘንድ ከበግ ጥበቃ ወሰድሁህ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አሁንም አገልጋዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፤ ‘የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፤ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ገዥ እንድትሆን ከሜዳ አነሣሁህ፤ ከበግ ጥበቃም ወሰድሁህ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄዋ ድራዉ፥ ሀእካ ታ ቆማ ዳዊታዉ ኦዳ፤ ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ኔና ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ኔና ሄን ጋደፐ፥ ዶርሳ ሄምያ ሳፐ ደንደ፥ ታ አሳ እስራኤልያ ካለናዳን አካድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Hewaa diraw, ha"ikka ta k'oomaa Daawitaw oda; ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday neena hawaadan yaagee; «Taani neena hentsaa gadeppe, dorssaa heemmiyaa saappe dentsaade, ta asaa Israa'eeliyaa kaaletsanaadan akkaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ha7ikka ta aylle Dawites Ubbaafe Wolqqama GODAY: Ta dere Isra7eele ne ayssana mala ta nena denththadis; dors heemmizasohoppe ta nena ekkadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃኢካ ታ ኣይሌ ዳዊቴስ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ፡ ታ ዴሬ ኢስራኤሌ ኔ ኣይሳና ማላ ታ ኔና ዴንዲስ፤ ዶርስ ሄሚዛሶሆፔ ታ ኔና ኤካዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ህዛ፥ ታ አይልያ ዳዊታስ ኦዳ፤ ‘ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ኔኮ ሀይሳዳ ያጌስ፤ ታኒ ነና ሄን በሳፈ፥ ዶርሰ ሄምያ ሶፐ ደንዳ ታ አሳ እስራኤለ ካለና መላ ኦስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hiza, ta aylliya Dawitas oda; ‘Ubbaafe Wolqaama Goday neeko haysada yaagees; taani nena hentha bessafe, dorse heemmiya soope denthada ta asaa Isra7eele kaalethana mela oothas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አሁንም ባሪያዬን ዳዊትን እንዲህ በለው፤ ‘የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ ገዥ እንድትሆን ከሜዳ አነሣሁህ፤ ከበግ ጥበቃም ወሰድሁህ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህም ለአገልጋዬ ለዳዊት የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል ብለህ ንገረው፤ ‘እኔ አንተን የበግ መንጋ ከምትጠብቅበት መስክ አንሥቼ የሕዝቤ የእስራኤል መሪ አደረግኹህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ሕዚ ኸዓ ንባርያይ ዳዊት ከምዙይ በሎ፦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ እስራኤል መራሒ ኽትከውን፥ ካብ ምጕሳይ ኣባጊዕ ኣምፃእኹኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ኸኣ ንባርያይ ዳዊት ከምዚ በሎ፡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ኣብ ልዕሊ ህዝበይ ኣብ ልዕሊ እስራኤል መስፍን ክትከውን፡ ካብ ምጉሳይካ፡ ካብ ድሕሪ እተን ኣባጊዕ ኣምጽእእኩኻ። |