2 Samuel 7:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኪድ ንጊልያይ ዳዊት ንገሮ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣብኣ ዝነብረሉ ቤት ክትሰርሓለይ ዲኻ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ሂድ ለባሪያዬ ለዳዊት ንገረው፦ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አንተ የምኖርበትን ቤት አትሠራልኝም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሂድ፥ ለባሪያዬ ለዳዊት ንገረው። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የእስራኤልን ልጆች ከግብጽ ምድር ካወጣሁበት ቀን ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በድንኳንና በማደሪያ እሄድ ነበር እንጂ በቤት አልተቀመጥሁምና አንተ የምኖርበትን ቤት አትሠራልኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ሂድና አገልጋዬን ዳዊትን፥ ጌታ እንዲህ ይላል፤ ‘እኔ የምኖርበትን ቤተ መቅደስ የምትሠራልኝ አንተ ነህን?’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ባ፤ ታ ቆማ ዳዊታ ሀዋዳን ያጋ፤ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘ታን ደአና ጎልያ ኬጻናዌ ታና ጋደ ቆፓይ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ba; ta k'oomaa Daawita hawaadan yaaga; Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Taani de'ana golliyaa kees's'anawe taana gaade k'oppay? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Neni baada ta aylle Dawites: Ta izan daana keeth ne keexxaka. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኔኒ ባዳ ታ ኣይሌ ዳዊቴስ፡ ታ ኢዛን ዳና ኬ ኔ ኬጻካ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ባዳ ታ አይልያ ዳዊታ ሀይሳዳ ያጋ፤ ‘ታኒ ዳና ኬ ኬፃናይ ነና ግዳካ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Bada ta aylliya Dawita haysada yaaga; ‘Taani daana keethaa keexanay nena gidaka. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ሂድና ባሪያዬን ዳዊትን፣ ‘ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ የምኖርበትን ቤት የምትሠራልኝ አንተ አይደለህም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ሂድና ለአገልጋዬ ለዳዊት እኔ ስለ እርሱ የምለውን እንዲህ ብለህ ንገረው፤ ‘እኔ የምኖርበትን ቤተ መቅደስ የምትሠራልኝ አንተ ነህን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኪድ፤ ንባርያይ ዳዊት ‘እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ’ በሎ። ‘ንስኻ ኣነ ዝነብረላ ቤት ኣይትሰርሐለይን ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኪድ፡ ንባርያይ ዳዊት፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብለካ ኣሎ፡ ንስኻዶ ኣነ ዝነብረላ ቤት ክትሰርሓለይ ኢኻ∶: |