2 Samuel 7:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሕጂ ንስኻ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ስለ እተዛረብካዮ፡ ንቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሚ ገጽካ ደው ክትብል ክትባርኸካ ባህ ይብለካ። ቤት ባርያኻ ድማ ብበረኸትካ ንዘለኣለም ይባረኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ተናግረሃልና አሁን እንግዲህ ለዘለዓለም በፊትህ ይሆን ዘንድ የባሪያህን ቤት እባክህ ባርክ፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘለዓለም ይባረክ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታዬ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ተናግረሃልና አሁን እንግዲህ ለዘላለም በፊትህ ይሆን ዘንድ የባሪያህን ቤት፥ እባክህ፥ ባርክ፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘላለም ይባረክ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በፊትህ ለዘለዓለም ጸንቶ እንዲኖር፥ አሁንም የአገልጋይህን ቤት እባክህ ባርክ። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን አንተው ራስህ ተናግረሃል፤ በበረከትህም የአገልጋይህ ቤት ለዘለዓለም ይባረክ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ነ ስንን ያ መናዉ ጋምአናዳን፥ ነ ቆማ ዛርያ አንጃናዉ ህዶታዳ። አያዉ ጎፐ፥ አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሄዋ ሃሳያዳ፤ ቃይ ነ አንጁዋን ነ ቆማ ዛራቱ መናዉካ አንጀታና” ያጋ ዎዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ne sintsan yaa med'inaw gam"anaadan, ne k'oomaa zariyaa anjjanaw hidootaadda. Ayaw gooppe, Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hewaa haasayaadda; k'ay ne anjjuwaan ne k'oomaa zaratuu med'inawukka anjjettana» yaaga wotsaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ne sinththan mernaas minni daana mala, ha7ikka ne aylleza keeth anjjarkkii! Abeet Ubbaa Haariza GODAWU! Hayssa nerkka ne yootadasa; ne anjjon ne aylleza keeththi mernaas anjjettana» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኔ ሲንን ሜርናስ ሚኒ ዳና ማላ፥ ሃኢካ ኔ ኣይሌዛ ኬ ኣንጃርኪ! ኣቤት ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ! ሃይሳ ኔርካ ኔ ዮታዳሳ፤ ኔ ኣንጆን ኔ ኣይሌዛ ኬ ሜርናስ ኣንጄታና» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ ስንን መርናዉ ዳና መላ ነ አይልያ ኮቻ አንጃ። አቤት ታ ጎዳ ፆሳዉ ነ ግዳይሳዳ ነ አንጅኮ ነ አይልያ ኬይ መርናዉ አንጀታና” ያግድ ዎስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne sinthan merinaw daana mela ne aylliya kochaa anja. Abeeti Ta Godaa Xoossaw ne gidaysada ne anjiko ne aylliya keethay merinaw anjetana” yaagidi woossis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በፊትህ ለዘላለም ጸንቶ እንዲኖር፣ አሁንም የባሪያህን ቤት እባክህ ባርክ። ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፤ ይህን አንተው ራስህ ተናግረሃል፤ በበረከትህም የባሪያህ ቤት ለዘላለም ይባረካል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በፊትህ ለዘለዓለም ይኖር ዘንድ የአገልጋይህን ቤት ለመባረክ ፈቃድህ ይሁን፤ እግዚአብሔር አምላክ ሆይ! አንተ በበረከትህ እንደ ተናገርክ የአገልጋይህ ቤት ለዘለዓለም የተባረከ ይሁን።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሕዚ ድማ፥ ጐይታ እግዚኣብሄር፥ ቤት ባርያኻ ብበረኸትካ ንዘለኣለም ክትባርኽ ተዛሪብካ ኢኻ እሞ፥ ቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሜኻ ምእንቲ ኽነብር ክትባርኾ ፍቓድካ ይኹን።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕጂ ድማ፡ እግዚኣብሄር ጐይታይ፡ ቤት ባርያኻ ብበረኸትካ ንዘለኣለም ክትባረኽ ተዛሪብካ ኢኻ እሞ፡ ስለዚ ቤት ባርያኻ ንዘለኣለም ኣብ ቅድሜኻ ምእንቲ ኽትነብር፡ ክትባርኻ ፍቶ። |