2 Samuel 7:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ነዚ ንባርያኻ፡ ቤት ክሰርሓልካ እየ፡ ኢልካ ገሊጽካዮ ኣሎኻ። ስለዚ ባርያኻ ነዚ ጸሎት እዚ ክጽሊ ኣብ ልቡ ረኸቦ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ ሆይ፥ የባሪያህን ጆሮ ከፈትህ። አንተ፦ እኔ ቤት እሠራልሃለሁ አልህ፤ ስለዚህም ባሪያህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ይጸልይ ዘንድ በልቡ አሰበ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ አንተ። እኔ ቤት እሠራልሃለሁ ብለህ ለባሪያህ ገልጠሃልና ስለዚህ ባሪያህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ይጸልይ ዘንድ በልቡ ደፈረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፤ ‘እኔ ለአንተ ቤት እሠራልሃለሁ’ ብለህ ይህን ለአገልጋይህ ገልጸህለታል። ስለዚህ አገልጋይህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ለማቅረብ ድፍረት አግኝቶአል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አቤት ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ኔን ሀዋ፥ ‘ታን ነ ዛራቱ ደአናዳን ኦና’ ያጋደ ታዉ ነ ቆማዉ ቆንጫዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ታን ነ ቆማይ ኔና ሀ ዎሳ ዎሳናዉ ጻላድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Abeet Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, neeni hawaa, ‹Taani ne zaratuu de'anaadan ootsana› yaagaadde taw ne k'oomaw k'onc'c'aadda; hewaa diraw, taani ne k'oomay neena ha woosaa woossanaw s'alaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Abeet Ubbaafe Wolqqama GODAWU, Isra7eele Xoossawu, ‹Ta nees keeth keexxana› gaada hessa taas ne ayllezas qonccisadasa. Hessa gishshas ne ayllezi ha woosayo woossanaas ba wozinan xalides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣቤት ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ፥ ኢስራኤሌ ጾሳዉ፥ ‹ታ ኔስ ኬ ኬጻና› ጋዳ ሄሳ ታስ ኔ ኣይሌዛስ ቆንጪሳዳሳ። ሄሳ ጊሻስ ኔ ኣይሌዚ ሃ ዎሳዮ ዎሳናስ ባ ዎዚናን ጻሊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አቤት ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ኔኒ፥ ‘ነ ኮቻት መርናዉ ካዎታና’ ያጋዳ ታዉ ነ አይልያስ ጫቃዳሳ። ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ነ አይለይ ሀ ዎሳ ዎሳናዉ ፃላስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Abeeti Ubbaafe Wolqaama Godaw, Isra7eele Xoossaw, neeni, ‘Ne kochati merinaw kawotana’ yaagada taw ne aylliyas caaqadasa. Hessa gisho, taani ne aylley ha woosa woossanaw xaalas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ‘እኔ ለአንተ ቤት እሠራልሃለሁ’ ብለህ ይህን ለባሪያህ ገልጸህለታል። ስለዚህ ባሪያህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ለማቅረብ በልቡ ደፈረ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ ለአገልጋይህ ቤት እሠራለሁ ብለህ ስለ ገለጥክለት አገልጋይህ ይህን ጸሎት ወደ አንተ ለማቅረብ ድፍረት አግኝቶአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣምላኽ እስራኤል! ንኣይ ንባርያኻ፥ ‘ኣነ ቤት ክሰርሐልካ እየ’ ኢልካ ገሊፅካለይ ኢኻ፤ ስለዙይ ኣነ ባርያኻ እዝ ፀሎት እዙይ ናባኻ ኸቕርብ ብልበይ ደፈርኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዎ እግዚኣብሄር፡ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል፡ ንባርያኻ ኣነ ቤት ክሰርሓልካ እየ፡ ኢልካ ገሊጽካሉ ኢኻ፡ ስለዚ ባርያኻ እዚ ጸሎት እዚ ናባኻ ኺጽሊ ኣብ ልቡ ረኸበ። |