2 Samuel 7:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል፡ ነዚ ንባርያኻ፡ ቤት ክሰርሓልካ እየ፡ ኢልካ ገሊጽካዮ ኣሎኻ። ስለዚ ባርያኻ ነዚ ጸሎት እዚ ክጽሊ ኣብ ልቡ ረኸቦ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አቤቱ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ የሰ​ራ​ዊት ጌታ ሆይ፥ የባ​ሪ​ያ​ህን ጆሮ ከፈ​ትህ። አንተ፦ እኔ ቤት እሠ​ራ​ል​ሃ​ለሁ አልህ፤ ስለ​ዚ​ህም ባሪ​ያህ ይህ​ችን ጸሎት ወደ አንተ ይጸ​ልይ ዘንድ በልቡ አሰበ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ አንተ። እኔ ቤት እሠራልሃለሁ ብለህ ለባሪያህ ገልጠሃልና ስለዚህ ባሪያህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ይጸልይ ዘንድ በልቡ ደፈረ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፤ ‘እኔ ለአንተ ቤት እሠራልሃለሁ’ ብለህ ይህን ለአገልጋይህ ገልጸህለታል። ስለዚህ አገልጋይህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ለማቅረብ ድፍረት አግኝቶአል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አቤት ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳዉ፥ እስራኤልያ ጾሳዉ፥ ኔን ሀዋ፥ ‘ታን ነ ዛራቱ ደአናዳን ኦና’ ያጋደ ታዉ ነ ቆማዉ ቆንጫዳ፤ ሄዋ ድራዉ፥ ታን ነ ቆማይ ኔና ሀ ዎሳ ዎሳናዉ ጻላድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Abeet Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Godaw, Israa'eeliyaa S'oossaw, neeni hawaa, ‹Taani ne zaratuu de'anaadan ootsana› yaagaadde taw ne k'oomaw k'onc'c'aadda; hewaa diraw, taani ne k'oomay neena ha woosaa woossanaw s'alaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Abeet Ubbaafe Wolqqama GODAWU, Isra7eele Xoossawu, ‹Ta nees keeth keexxana› gaada hessa taas ne ayllezas qonccisadasa. Hessa gishshas ne ayllezi ha woosayo woossanaas ba wozinan xalides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣቤት ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ፥ ኢስራኤሌ ጾሳዉ፥ ‹ታ ኔስ ኬ ኬጻና› ጋዳ ሄሳ ታስ ኔ ኣይሌዛስ ቆንጪሳዳሳ። ሄሳ ጊሻስ ኔ ኣይሌዚ ሃ ዎሳዮ ዎሳናስ ባ ዎዚናን ጻሊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አቤት ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳዉ፥ እስራኤለ ፆሳዉ፥ ኔኒ፥ ‘ነ ኮቻት መርናዉ ካዎታና’ ያጋዳ ታዉ ነ አይልያስ ጫቃዳሳ። ሄሳ ግሾ፥ ታኒ ነ አይለይ ሀ ዎሳ ዎሳናዉ ፃላስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Abeeti Ubbaafe Wolqaama Godaw, Isra7eele Xoossaw, neeni, ‘Ne kochati merinaw kawotana’ yaagada taw ne aylliyas caaqadasa. Hessa gisho, taani ne aylley ha woosa woossanaw xaalas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አቤቱ የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ ‘እኔ ለአንተ ቤት እሠራልሃለሁ’ ብለህ ይህን ለባሪያህ ገልጸህለታል። ስለዚህ ባሪያህ ይህችን ጸሎት ወደ አንተ ለማቅረብ በልቡ ደፈረ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ሆይ፥ ለአገልጋይህ ቤት እሠራለሁ ብለህ ስለ ገለጥክለት አገልጋይህ ይህን ጸሎት ወደ አንተ ለማቅረብ ድፍረት አግኝቶአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኦ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣምላኽ እስራኤል! ንኣይ ንባርያኻ፥ ‘ኣነ ቤት ክሰርሐልካ እየ’ ኢልካ ገሊፅካለይ ኢኻ፤ ስለዙይ ኣነ ባርያኻ እዝ ፀሎት እዙይ ናባኻ ኸቕርብ ብልበይ ደፈርኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር፡ ጐይታ ሰራዊት ኣምላኽ እስራኤል፡ ንባርያኻ ኣነ ቤት ክሰርሓልካ እየ፡ ኢልካ ገሊጽካሉ ኢኻ፡ ስለዚ ባርያኻ እዚ ጸሎት እዚ ናባኻ ኺጽሊ ኣብ ልቡ ረኸበ።