2 Samuel 7:23 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ምድሪ ኣብ ቅድሚ እቲ ዝብጀንካዮ ህዝብኻ፡ ኣምላኽ ንርእሱ ንርእሱ ኺብጀዎን ስሙ ኼውጽኣሉን፡ ምእንቲ ምድርኻ ዓብዪን ዜስካሕክሕን ነገራት ኪገብረልካን ዝኸደ፡ ከም እስራኤል ዚመስል ህዝብኻ ዚመስል ህዝቢ ኣየናይ እዩ። ንርእስኻ ካብ ግብጺ፡ ካብ ኣህዛብን ኣማልኽቶምን? |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለእርሱ ለራሱ እንዲሆን ሕዝብን ይቤዥ ዘንድ ለእርሱ ለራሱም ታላቅ ስምን ያደርግ ዘንድ አሕዛብንና ሰፈሮቻቸውን በመበተን ከግብፅ በተቤዠኸው ሕዝብህ ፊት ታምራትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ መራው እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ምን ሕዝብ አለ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለእርሱ ለራሱ እንዲሆን ሕዝብን ይቤዥ ዘንድ ለእርሱ ለራሱም ስም ያደርግ ዘንድ፥ በአሕዛብና በአምላኮቻቸውም ፊት ከግብጽ በተቤዠው ሕዝብ ፊት ተአምራትንና ድንቅን ያደርግ ዘንድ እግዚአብሔር እንደ ሄደለት እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ምን ሕዝብ አለ? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለራሱ ሕዝብ ይሆን ዘንድ ሊታደገው፥ እግዚአብሔር በፊቱ እንደሄደለት ሕዝብ፥ ለራሱም ስም ያደርግ ዘንድ አሕዛብንና አማልክቶቻቸውን ከፊቱ አሳዶ ታላቅና አስፈሪ ታምራት እንዳደረገለትና ከግብጽም እንደ ተቤዠው እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ማን አለ? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ነ አሳ ኦናዉ ዎዜዳ ነ አሳ እስራኤልያ ማላትያ ሀራ ካዉተ ሳኣ ቦላን ባዋ። ኔን ኡንቱንቶ ኦዳ ግታነ ማላልስያ ኦሶቱ ጋሱዋን ነ ሱንይ ቢታን ሳኣን ኤረቴዳ። ኔን ነ አሳ ስንፐ ሀራ ካዉተቱዋነ ኡንቱንቱ ጾሳቱዋ ላጋዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ne asaa ootsanaw wozeedda ne asaa Israa'eeliyaa malatiyaa hara kawutetsi sa'aa bollan baawa. Neeni unttunttoo ootseedda gitanne malalissiyaa oosotu gaasuwaan ne suntsay biittan sa'aan eretteedda. Neeni ne asaa sintsaappe hara kawutetsatuwaanne unttunttu s'oossatuwaa laaggaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ba dere gidana mala iza ashshanaas Xoossi izappe sinththara bida derey, ba sunththas ooththana mala kawoteththatanne istta eeqa xoossata ba sinththafe gooddidi gitanne yashissiza malaata ooththidi Gibxeppe wozzi ekkida ne dere Isra7eele malay biitta bolla ooni dizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ባ ዴሬ ጊዳና ማላ ኢዛ ኣሻናስ ጾሲ ኢዛፔ ሲንራ ቢዳ ዴሬይ፥ ባ ሱንስ ኦና ማላ ካዎቴታኔ ኢስታ ኤቃ ጾሳታ ባ ሲንፌ ጎዲዲ ጊታኔ ያሺሲዛ ማላታ ኦዲ ጊብጼፔ ዎዚ ኤኪዳ ኔ ዴሬ ኢስራኤሌ ማላይ ቢታ ቦላ ኦኒ ዲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነ አሰ ኦናዉ ግብፀፈ ዎዝዳ ነ አሳ እስራኤለ ዳንያ ሀራ ካዎተ ሳአ ቦላ ባዋ። ኔኒ ኤንታዉ ኦዳ ግታነ ማላልስያ ኦሶታ ጋሶን ነ ሱንይ ቢታን ኤረትስ። ኔኒ ነ አሳ ስንፈ ሀራ ካዎተታነ ኤንታ ፆሳታ ጎዳ ከሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ne ase oothanaw Gibxefe wozida ne asaa Isra7eele daaniya hara kawotethi sa7a bolla baawa. Neeni entaw oothida gitanne malaalsiya oosota gaason ne sunthay biittan eretis. Neeni ne asa sinthafe hara kawotethatanne enta xoossata goodda kessadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለራሱ ሕዝብ ይሆን ዘንድ ሊታደገው፣ እግዚአብሔር በፊቱ እንደሄደለት ሕዝብ፣ ለራሱም ስም ያደርግ ዘንድ አሕዛብንና አማልክታቸውን ከፊቱ አሳድዶ ታላቅና አስፈሪ ታምራት እንዳደረገለትና ከግብፅም እንደ ተቤዠው እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ማን አለ? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለእርሱ ለራሱ እንዲሆን ሕዝብን ያድን ዘንድ፥ ለራሱም ስም ያደርግ ዘንድ፥ ተአምራትንና ድንቅ ነገሮችን ያደርግ ዘንድ፥ ሕዝቦችንና አማልክቶቻቸውን በፊታቸው ያስወግድ ዘንድ እግዚአብሔር ከግብጽ ባርነት እንዳዳነው እንደ ሕዝብህ እንደ እስራኤል ያለ በምድር ላይ ምን ሕዝብ አለ? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ምድሪ ኻብ ዘለዉ፥ ህዝቢ ምእንቲ ክኾነካ፥ ባዕልኻ ዘድሓንካዮ እዩ። ምእንቲ እቲ ኻብ ግብፂ ዘውፃእኻዮ ህዝቢ ኢልካ፥ ነህዛብ ምስ ኣማልኽቶም ብዓቢይን ብዘደንግፅ ተኣምራትን ካብ ቅድሚኡ ሰጒጕካ ስምካ ዘፀዋዕኻ፥ ኣብ ምድሪ ኸም ህዝብኻ እስራኤል ዝበለ ህዝቢ መን ኣሎ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ህዝቡ ምእንቲ ኪኸውን ኬድሕኖ፡ ስም ድማ ኪገብረሉ፡ እዚ ዓብዪ ነገር ኪገብረልኩም፡ ኣብ ቅድሚ እቲ ኻብ ግብጺ፡ ካብ ኣህዛብን ካብ ኣማልኽቶምን ንኣኻ ኪኸውን ዘድሐንካዮ ህዝብኻ ንምድርኻ ዜፍርህ ነገር ኪገብርን ኢሉ ኣምላኽ ዝኸዶ፡ ኣብ ምድርኻ ኸም ህዝብኻ፡ ከም እስራኤል ዝበለ ኣየናይ ሓደ ህዝቢ ኣሎ∶: |