2 Samuel 7:22 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ከምቲ ብኣእዛንና ዝሰማዕናዮ ዅሉ፡ ከማኻ ዝበለ የልቦን፡ ብዘይካኻውን ኣምላኽ የልቦን እሞ፡ ዓቢ ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚ​ህም አቤቱ አም​ላኬ ሆይ፥ እን​ዳ​ንተ ያለ የለ​ምና፥ በጆ​ሮ​አ​ች​ንም እንደ ሰማን ሁሉ ከአ​ንተ በቀር አም​ላክ የለ​ምና አንተ ታላቅ ነህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህም፥ አቤቱ አምላኬ ሆይ፥ እንደ አንተ ያለ የለምና፥ በጆሮአችንም እንደ ሰማን ሁሉ ከአንተ በቀር አምላክ የለምና አንተ ታላቅ ነህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ታላቅ ነህ! የሚመስልህ ማንም የለም፤ በጆሮአችን እንደሰማነው ሁሉ፥ ከአንተ በቀር አምላክ የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ኔን አይ ኬሻ ግቴሻ! ነ ማል እቱነ ባዋ፤ ኑን ኑ ሀይን ስሴዳዋዳንካ፥ ኔፐ አትና ሀራ ጾሳይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, neeni ay keeshshaa giteeshsha! Ne mali ittuunne baawa; nuuni nu haytsaan siseeddawaadankka, neeppe attina hara s'oossay baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAWU, ne ay mala gitaa! Mulekka nena misatizay oonikka deenna; nuni nu hayththara siyida mala neeppe attiin hara Xoossi deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ፥ ኔ ኣይ ማላ ጊታ! ሙሌካ ኔና ሚሳቲዛይ ኦኒካ ዴና፤ ኑኒ ኑ ሃይራ ሲዪዳ ማላ ኔፔ ኣቲን ሃራ ጾሲ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አቤት ታ ጎዳ ፆሳዉ፥ ኔኒ ግታ። ነ መል ባዋ፤ ኑኒ ኑ ሀይን ስእዳይሳዳ ኔፐ አትሽን፥ ሀራ ፆሲ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Abeeti Ta Godaa Xoossaw, neeni gita. Ne meli baawa; nuuni nu haythan si7idaysada neepe attishin, hara xoossi baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ፤ እንዴት ታላቅ ነህ! ከቶ የሚመስልህ ማንም የለም፤ በጆሯችን እንደ ሰማነው ሁሉ፣ ከአንተ በቀር አምላክ የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር አምላክ ሆይ! አንተ ታላቅ ነህ፤ እንደ አንተ ማንም የለም፤ በሰማነው መሠረት ከአንተ በቀር አምላክ የለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኦ ኣምላኸይ ከምቲ ዅሉ በእዛንና ዝሰማዕናዮ ኸማኻ ዝበለ የለን፤ ብዘይ ንስኻውን ኣምላኽ የለንሞ፥ ንስኻ ዓብዪ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ከምቲ በእዛንና ዝሰማዕናዮ ዂሉስ፡ ከማኻ የልቦን፡ ብጀካኻውን ኣምላኽ የልቦን እሞ፡ ስለዚ ዓብዪ ኢኻ።