2 Samuel 7:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ንጉስ ንነቢይ ናታን በሎ፦ እንሆ፡ ኣነ ኣብ ቤት ቄድሮስ እየ ዝነብር፡ ታቦት ኣምላኽ ግና ኣብ ውሽጢ መጋረጃ እዩ ዚነብር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሡ ነቢዩ ናታንን፥ “እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጬአለሁ፤ የእግዚአብሔር ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ተቀምጣለች” አለው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ንጉሡ ነቢዩን ናታንን። እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤት ተቀምጬአለሁ፥ የእግዚአብሔር ታቦት ግን በመጋረጆች ውስጥ እንደ ተቀመጠ እይ አለው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነቢዩን ናታንን፥ “እነሆ፤ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤተ መንግሥት ውስጥ እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ይኖራል” አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ትምቢትያ ኦድያ ናታና፥ “ታን ዝጋፐ ኬጸቴዳ ጎለን ደአይ፤ ሽን ጾሳ ታቦታይ ዱንካንያን ደኤ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | timbbitiyaa odiyaa Naataana, «Taani zigaappe kees'etteedda gollen de'ay; shin S'oossaa Taabootay dunkkaaniyaan de'ee» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | nabe Naataanes, «Hekko tani zigappe keexettida kawoteththa keeththan days; Xoossa Caaqo Qaala Taabotay gidikko dunkaanen dees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ናቤ ናታኔስ፥ «ሄኮ ታኒ ዚጋፔ ኬጼቲዳ ካዎቴ ኬን ዳይስ፤ ጾሳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ጊዲኮ ዱንካኔን ዴስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ናብያ ናታናኮ፥ “ታኒ ዝጋፐ ኬፀትዳ ኬን ደአይስ፥ ሽን ፆሳ ታቦተይ ዱንካነን ደኤስ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | nabiya Naatanako, “Taani zigape keexetida keethan de7ayis, shin Xoossa Taabotey dunkaanen de7ees” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነቢዩን ናታንን፣ “እነሆ፤ እኔ ከዝግባ በተሠራ ቤተ መንግሥት ውስጥ እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ይኖራል” አለው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዚህም በኋላ ንጉሡ ነቢዩ ናታንን “እነሆ እኔ ከሊባኖስ ዛፍ እንጨት በተሠራ ቤት ውስጥ እኖራለሁ፤ የእግዚአብሔር የቃል ኪዳን ታቦት ግን በድንኳን ውስጥ ይኖራል!” አለው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ንጉስ ንነቢይ ናታን፥ “እስኪ ረአ! ኣነ ብፅሕዲ ኣብ ዝተሰርሐ ቤት እነብር ኣለኹ፤ ታቦት እግዚኣብሄር ግና ኣብ ድንኳን ኣብ ውሽጢ መጋረጃታት ተቐሚጡ ኣሎ” በሎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ንጉስ ንነብዪ ናታን፡ ርኤማ በጃኻ፡ ኣነ ኣብ ቤት ጽሕዲ ኽነብር ከከሎኹስ፡ ታቦት ኣምላኽ ኣብ ማእከል ድንኳን ዓለባታት ተቐሚጡ አሎ፡ በሎ። |