2 Samuel 6:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ንእግዚኣብሄር ፈሪሁ፡ ታቦት እግዚኣብሄር ከመይ ኢሉ ናባይ ኪመጸኒ እዩ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም ቀን ዳዊት እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ፈራና፥ “የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ታቦት ወደ እኔ እን​ዴት ትገ​ባ​ለች?” አለ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም ቀን ዳዊት እግዚአብሔርን ፈራና። የእግዚአብሔር ታቦት ወደ እኔ እንዴት ይመጣል? አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ዳዊት በዚያን ቀን ጌታን ስለ ፈራ “የጌታ ታቦት እንዴት ወደ እኔ ይመጣል?” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ ዳዊተ መና ጎዳዉ ያዪደ፥ “መና ጎዳ ታቦታይ ታኮ ስም ዋን ያኔ?” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi Daawite Med'inaa Godaw yayyiide, «Med'inaa Godaa Taabootay taakko simmi waan yaannee?» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Dawiti he gallas GODAAS babbida gishshas, «GODAA Caaqo Qaala Taabotay waani taakko yaanee?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዳዊቲ ሄ ጋላስ ጎዳስ ባቢዳ ጊሻስ፥ «ጎዳ ጫቆ ቃላ ታቦታይ ዋኒ ታኮ ያኔ?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ ዳዊቲ ጎዳ ያይዳ ግሾ “ጎዳ ታቦተይ ታኮ ዋንድ ያኔ?” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas Dawiti Godaa yayyida gisho “Godaa Taabotey taako waanidi yaanee?” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ዳዊት በዚያን ቀን እግዚአብሔርን ስለ ፈራ “የእግዚአብሔር ታቦት እንዴት ወደ እኔ ይመጣል?” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ ዳዊት እግዚአብሔርን ስለ ፈራ “እንዲህ ከሆነማ የቃል ኪዳኑን ታቦት እንዴት ልወስደው እችላለሁ?” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ዳዊት ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ንእግዚኣብሄር ፈሪሑ፥ “ታቦት እግዚኣብሄር ከመይ ገይሩ ናባይ ክመፅእ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011 ዳዊት ድማ በታ መዓልቲ እቲኣ ንእግዚኣብሄር ፈሪሁ፡ ታቦት እግዚኣብሄር ከመይ ገይሩ ናባይ ኪመጽእ∶: በለ።